~ሐ~

                                 

ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገድ፤ ስሙ ሐውት፤ ሐይት፤ ጥሩ ስምንት አኃዝ ሲኾን ምንት ይባላል። ዕብራውያን ግን ስምንትን መደብ አድርገው በራሱ ላይ ነቍጣ እየጨመሩ ስምንት እልፍ ይሉታል የሦስቱ ሀሐኀ ድምጥ እንደ መልካቸው ልዩ ልዩ ሲኾን ከሰላማ ወዲህ ባለመለየት ይነገራል፤ ይኸውም በቸልታና በስንፍና በትምርት ሕጸጽ ነው እንጂ የሚገባው ኹኖ አይዶለም። ጥሩ መምህርና የተማሪ ቤት ሌለ የፊደልን ጠባይ በጥፈትና ባጠራር ጠንቅቆ ማወቅ አይቻልምና።
ሐዊዝ ዞት (ሖዘ ሐወዘ የሐውዝ ይሑዝ) ማወዝ፤ ዐዋዜ መኾን፤ መጣም መጣፈጥ መስማማት፤ ማማር መወደድ ደስ ፈቅ ማሰኘት፤ ማስጐምዠት። ለሚያየውና ለሚሰማው ለሚቀምሰው የመልክ የዜማ የምግብ የነገር የሐውዘኒ ሣእሣአ ቃልክሙ መሰንቆ ወመዝሙር የሐውዛ ነፍስ ሐወዘኒ እስመ ሞቁ ወባሕቱ ሊተሰ ኢየሐውዘኖ ዝንቱ (ኢዮ፮ ፳፮ ራ፵ ፳፩ ኢሳ፵ ፳፩ አስቴ፭ ፲፫) በሐወዘ ፈንታ አሖዘ አስተሐወዘ ይላል፤ አያሰኝም ይገብር ዘከመ ያሐውዞ በዕፍረት ወዕጣን ወወይን ያስተሐ() ውዙ ልበ ፡ (ሄርማ ፡ ገ፶፱። ምሳ፳፯ )
ሐሐርኤል ምሥዋዕሀሀርኤል
ሐለለ (ሐረረ) ዐረረ ከሰለ፤ ተቃጠለ ዘሩ ሐሪር ነው ሲሉ የሚሉ ሰዎች የረ ጸያፎች ያገቡት ነው። ትግሬ ግን ሐለለ ብሎ ደከመ ዛለ ጠወለገ ይላል።
ሐለስ ዐጃ፤ዐለስ።
ሐለስት ሐለስትዮ (ታት ዕብ ሐላሹት ዐረ ኀሊስ) ክልስ ቅልቅል ድብልቅ ነጭና ጥቍር ዝንጕርጕር፤ ንጣቱን ጥቍረት ጥቍረቱን ንጣት የተቀላቀለው ዘሩና ጠጕሩ ነጭ ብቻ ወይም ጥቍር ብቻ ያይዶለ ዲቃላ ጦጣ ዝንጀር የበዳ አህያ። ቦኑ ለከንቱ ይነቁ ሐለስትዮ ፡ (ኢዮ፮ ፭ ፡ ፳፩። መዝ፻፫)
ሐለቅ (ትግሬ) የደም ሥር በሽታ እንደ ጨብጥና እንደ ጥኝ ደም የሚያበላሽ።
ሐለከ (ትግሬ) ወደረ ሰነከለ ቀየደ ሸነከ የከብት በቁሙ፤ ተላላከ ሕልከኛ ኾነ ፡ (ዐማርኛ)
()            ሐለወ [1]:-ኖረሀልዎ ሀለወ
[2]() ሐለወጠበቀኀሊው ኀለወ ኀላዊ
ሐለዚዝ (ዐረ ሐለዞን) ዛጐል ልብሱ ቀንዳም ልጋጋም ትል ንደ ሔለይ ከዛጐሉ ውስጥ የሚከተት ረምት ገባ ደመና ዞር ባንድ ቀን ዝናም የሚፈጠር ነጮችና ዐረቦች ቀቅለው አብስለው እንዳሹቅና እንደ በቈልት እንደ ሽንብራ እሸት እየጠረጠሩ የሚበሉት ቀርነናእን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው ባለቅኔዎች ግን ለውዝ ይሉታል፤ ዘሩ ለዚዝ ነውና ለዘን እይ።
()      ሐለየ ዐሰበ፤ኀልዮ ኀለየ ሊና
ሐለደ ጨረኀልዶ ኀለደ ኀላዲ
ሐለጸ (ዕብ ሐላጽ) መዘዘ አወጣ ከወገቡ፤ የሰይፍ የዘር የአባላ ዘር። ዐለጠ፤ ዐልጫ ኾነ።
ሐለፈ [1]ዐለፈኀሊፍ ኀለፈ
[2](ዐረብ) ማለ ተረገመ ተገዘተ
ሐሊም ሞት (ሐለመ የሐልም ይሕልም ዕብ ወሱር ሐላም ዐረ ሐሉመ) ማለም፤ በንቅልፍ ልብ ሕልም ራእይ ማየት ወደገመ ሐሊመ ሐለምኩ ሕልመ ወደንገፀት ነፍስየ። ወሊቃውንቲክሙ ሕልመ የሐልሙ ለእ ሐለመ ኤጲስቆጶስ አንስተ ይቅረብ ፡ (ዘፍ፴፯ ፭። ዳን፪ ፡ ፫። ዮኤ፪ ፡ ፳፰። ኪዳ) በሐለመ ፈንታ ተሐለመ ይላል፤ ስሕተት ነው ሐላምያን እለ ይትሔለሙ ክሙ (ኤር፴፬ ፯። ፴፮ ፡ ) መወፈር መግዘፍ ታላቅ መኾን፤ መጽናት መበርታት። ሕልመልሜሌክን ተመልከት
ሐሊቅ ቆት (ሐለቀ የሐልቅ ይሕልቅ ዐረ ሐለቀ) መዞር መክበብ፤ ዙሪያ ክብ ማድረግ። ወይም መክበብ ክቡብ ክበባም መኾን የሥራ።
ሐሊብ ወተት፤ ነጭ ፈሳሽ ሴትነት ካላቸው ሕያዎን ፍጥረት ወላጆች ጡት የሚወጣ የሕፃናት የገላግልት ምግብ እስመ ኵሉ ዘይትወጋዕ ሐሊበ ሕፃን ወቱ። ወኩኑ ከመ ሕፃናት አፍቅሩ ሐሊበ ነባቤ። ሐሊበ አልሕምት ወአባግዕ (ዕብ፭ ፲፫ ፩ጴጥ ፪ ፡ ፪። ገድ ፡ ዘሚ) በሴ አንቀጽ ከምትጠራ ምድር የሚወጣም ፍሬና ማዕደን ጥሩ ነገር ኹሉ ሐሊብ ይባላል፤ የምድር ዐላባ እንዲሉ ወቦኡ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ (ሢራ፵፮ ) ለዕፀዋትም ይነገራል። ወያንጸፈጽፍ ሐሊቦሙ ፡ (ራእ ፡ ባሮ) ሐሊብ ነባቢ፤ ያለውም የወጣኒ የሕፃናት ትምርት ምስጢረ ሥላሌ ይባላል። የሐሊብ መሠረት ምግብነት ሲኾን ግብር አለው ሕይወተ ሕፃናት ው፤ ያሳድጋቸዋል፤ ይል ይሰጣቸዋል ትምርትም ለነፍስ ምግብነቱ እንደ ሐሊብ ነው
ሐሊብ ቦት (ሐለበ የሐልብ ይሕልብ ዐረብ። ዕብ ሐላብ) ማለብ እንስ ጡት ወተት ማውጣት ከመ ሐሊብ ሐለብከኒ። ሕልብ ሐሊበ የሐልቦሙ ለእንስሳ (ኢዮ፲ ፡ ምሳ፳፬ ፷፰። ንክ ፡ መስ፲፰ መስረቅ የሰውን ገንዘብ እንደ ትና እንደ ወተት መሳብ፤ ሳይታዩ መውሰድ ሌባ ማለት ከዚህ ወጥቷል
ሐላ ሐሊባ ድንኳን፤ኦሆላ ኦሆሊባ
ሐላሚ (ሚት ምያን ያት ለምት) በቁሙ፤ የሚያልም፤ ሕልም ራእይ የሚያይ ሕልማም ባለሕልም። ነቢይ አው ሐላሜ ሕልም ይትኀፈሩ ሐላምያነ ሕልም (ዘዳ፲፫ ፩። ሚክ፫ )
ሐላቢ (ቢት ብያን ያት፤ ለብት) ሚያልብ ዐላቢ ባለጥገት
ሐላዪ (ዩት ይያን ያት፤ ለይት) የሚዘፍን ዘፋኝ አመስጋኝ ገጣሚ ባለቅኔ ባለዜማ። ወፅኣ ሐላይያት ወተቀበላሁ። ሐለይት ወሐላይያን ፡ (፩ነገ ፲፰ ፡ ፮። መክ፪ ፡ )
ሐልቀ ለቀኀሊቅ ኀልቀ
ሐልዘዘ አፈራ ሐለዞን ወለደ፤ ዝናቡ ምድሩ
ሐልይ ዮት (ሐለየ የሐሊ ይሕሊ ዐረ ሐሊየ) መለዘብ መለስለስ መላም መጣም መጣፈጥ፤ የግብር የነገር መዝፈን ማመስገን፤ መቀኘት መግጠም፤ መወረብ ማለዘብ ያዜሙ ምስጋና ማቅረብ። ለዘብ ማለት ዚህ ወጣ ነው፤ የዜማውን ጣዕም ማማሩን መተባበሩን ያሳያል። ሐሲ ማሕሌተ ንሕሊ ማሕሌተ መንፈሳዊተ ሕልዩ ለእግዚ በጸናጽል ምሕረተ ወፍትሐ ሐኢ ለከ። ሐለያሁ ወዘመራሁ ኪያየ የሐልዩ እለ ይሰትዩ ወይነ (ኢሳ፭ ፩። ፯። ዲ፲፮ ፩። መዝ ፡ ፻። ራ፵፯ ፮። መዝ ፷፰)
  መጐባት ጕቦ መማለጃ መስጠት። ምስጢሩ ማለዘብ ካለው ይገባል ያልበላ ዳኛ እውነት መፍረድ የማይፈራ ካክራ ሸካራ ነውና። ወሐለይኪዮሙ ይምጽኡ ቤኪ። ወመሰሎ ፊልክስ ይሁቦ ጳውሎስ ወየሐልዮ ዋየ (ሕዝ፲፮ ፴፫። ብ፳፬ ፳፮)
ሐመል (ዐረ እልሐመል) ኮከብ የኮከብ ስም፤ አውራ በግ ከፀሓይ ጋራ በመጋቢት ዕለት ፵፫ ኬክሮስ ይመግባል (አቡሻ ፡ ) የስሙ ምስጢር ማስረገዝና ማሸከም ነው፤ መጋቢት በወዲያ እንደ መስክረም ነውና፤ ቅጠሉና ልምላሜው ሳይቀር መዋዕለ ፅንስ መኾኑን ያሳያል
ሐመልሚል (ላን ላት ማል) የለመለመ ርጥብ ቅጠላም፤ ቅጠልማ ቅጠልያ፤ ቅጥልጣል፤ ዐይነቱ ቅጠል አረንጓዴ የሚመስል ወይም ብጫ የወራ ቅጠል የበሰለ ፍሬ ሊወድቅና ሊደርቅ የቀረበ፤ ወይባ ዐደይ አበባ የሚመስል የሎሚ የብርትኳን ዐይነት። የሚያበራ የሚበርቅ የሚያብረቀርቅ የወርቅና የንሓስ ዐይነት። ነሥአ በትረ ልብን መልሚለ ርጥብ ዕንቍ ሐመልሚል ፈረስ ሐመልሚል ፡ (ዘፍ፴ ፴፯። ፪ ፡ ፲፪። ራእ፮ ) በሐመልሚል ፈንታ ሐመልማል ይላል፤ አያሰኝም ፡ (ራእ፰ )
ሐመልማለ ሐምል የበሰለ የገረጣ ቅጠል ወይም የጐመን (መዝ ፡ ፴፮)
ሐመልማለ ሣዕር መስክ ጨፌ ለቆ ርጥብ ሣር ፡ (ማር፮ ፴፱)
ሐመልማለ አቍጽል ርጥበት ልምላሜ ልብስነት ፡ (ሔኖ፭ )
ሐመልማለ ወርቅ የወርቅ ሽቦ ወይም ቅጠል ሥሥ ረቂቅ (መዝ ፡ ፳፯)
ሐመልማለ ዘርዕ ቡቃያ፤ ተክል፤ ተዘርቶ የሚበቅል ኹሉ ፡ (ሢራ፵ ፳፪)
ሐመልማል (ላት) ለምለም ቋያ ቡቃያ ሣር ቅጠል፤ እኽል ተክል፤ ዛፍ ጥቋጦ ቀንበጥ ሙሽራ ለባልብ ውልብልቢት፤ መላው የማግሰኞ ፍጥረት። ለታብቍል ምድር ሐመልማለ ዕር። ኵሉ ሐመልማለ ሐቅል ወኵሉ ሐመልማለ ምድር። እምቅድመ ያስተርኢ ገጸ ብስ ወእምቅድመ ይብቍሉ ሐመልማላት (ዘፍ፩ ፲፩ ፪ ፡ ፭። ቅዳ) አመልማሎ የጥጥ ነዶ የንድፍ ጥቅል (ዐማርኛ)
ሐመረ (ሐመለ፤ ጾረ፤ ሰከመ) ተጫነ ሸከመ፤ ተሸክሞ ተነዳ።
ሐመር ( አሕማር ራት ዐረ ሒማር ዕብ ሐሞር፤ አህያ) መርከብ የባሕር እህያ የሚጫን የሚሸከም ተጭኖ የሚኼድ የሚነጕድ በጢስ በነፍስ የሚነዳ፤ ብረት ከንጨት የተሠራ የተሰናዳ። ረከበ ሐመረ ዘይነግድ ወተዐሰበ መረ ወዐርገ ውስቴቱ አሕማረ ተርሴስ ገሥት አሕማር ፡ (ዮና፩ ፫። መዝ ፵፯። ሔኖ ፡ ፻፩) ሐመረ የብስ፤ የምድር ባቡር ሌላውም በእሳት ኀይል የሚኼድ ኹሉ። ረከበንና መርከብን እይ
ሐመተ (ተቀ ) በቁሙ ዐመተ አቃጠለ ክሰለ አጠቈረ ከሰል አስመሰለ ሐመደን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው
ሐመዳ ዐመዳይ ብትን ውርጭ ዐመድማ ነጭ፤ ከውሃ ላይ ሲያርፍ የሚረጋ፤ ዋግ እየኾነ እኽል የሚያበላሽ። የስሙ ምስጢር ነው ንጣትና አጥፊነት። አስሐትያን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው ቍር ወበረድ ወአስሐትያ ወሐመዳ ምአይቴ ይወፅእ ሐመዳ ወመኑ ይወልዶ ለሐመዳ ሰማይ (ሔኖ፴፬ ፪። ኢዮ፴፰ ፳፬ ፳፱) ለብትን በረዶም ይነገራል ፡ (፩ዜና ፲፩ ፳፪)
ሐመዳዊ (ዊት ውያን ያት) መዳም ዐመድማ ቡላ ዐፈርቻ ዐይነቱ ሕብሩ ሐመድ የሚመስል። ፍራስ ሐመዳውያን (ዘካ፮ )
ሐመድ በቁሙ፤ ዐመድ የእሳት ብላቶ ትቢያ። የሣር የገለባ ሲኾን ስለ ጥቍረቱ ጠለስ ይባላል ውዐያ ለሀገር ወኮነት ሐመደ ጠፍኡ ሐመደ ሡዕ መሬት ወሐመድ (ኢያ፰ ፳፰ ኢሳ፵፫ ፲፯። ዘፍ፲፰ ፳፯)
  ደቃቅ ከሰል፤ ጥላት ጥቀርሻ ሐመደ እቶን (ዘ፱ )
  ዐቧራ ትቢያ ደቃቅ ዐፈር ወደዩ ሐመደ ርእሶሙ። ሐመደ ይቀምሑ ፡ (ኢዮ፪ ፲፪ መዝ ፸፩) ማናቸውም ደቃቅ ነገር ኹሉ ሐመድ ይባላል፤ ዶቄት ማለት ነው ሐመደ ብን ኖራ በረቅ ጠመኔ
ሐመድማድ መዶ ዐመድማዶ ዐመድማ ቅጠል ዐመድ የነፋበት የሚመስል
ሐመጸ  ፡ (ትግ ሐምጸ ዕብ ሐማጽ) ቦካ መጠ ሖመጠጠ ሸመጠረ ሖምጣጣ ኾነ
ሐሙኢዳ ቀጠሮሀሙኢዳ።
ሐሚል ሎት (ሐመለ የሐምል ይሕምል ዐረ ሐመለ፤ ጾረ ዕብ ሐማል፤ ራራ) መፅነስ ማበብ፤ ማፍራት መሸከም መማረር መልቀም፤ መዘንጠፍ መመልመል የፍሬ የቅጠል ወፈረ ገዳመ ይሕምል ሐምለ ምድር ወበዕለተ ዐርብ የሐምል ሐምለ ገዳም ዘእንበለ ይኅሪ መሪረ ወጥዑመ (፬ነገ ፬ ፡ ፴፱። ገድ )
ሐሚም ሞት (ሐመ፤ ሐመመ የሐምም ይሕምም። ዐረ ሐመ። ዕብ ወሱር ሐም) መሞቅ መተ መፋጀት፤ በንዳድ በትኵሳት መያዝ። መታመም መከራ መቀበል ማማጥ መጨነቅ ማዘን ማልቀስ መናደድ ተሐምም ቢየ ፈፀንተ ዘእንበለ ትሕምም ተፈወስ በእንቲኣነ ሐመ ተሐምም ወሊድ ሐመምኩ ላዕሌከ (ሉቃ፬ ፴፰። ሢራ፲፰ ፲፱።ኢሳ፶፫ ፬። ራእ፲፪ ፡ ፪ነገ ፩ ፡ ፳፮)
  መመቅኘት፤ መንፈግ መቤስ መሠሠት። የሐምም አቅርቦ ዴሁ ውስተ አፉሁ (ምሳ፳፮ ፲፭)
ሐሚው ዎት (ሐመወ የሐሙ ይሕሙ) ማመት ማመች መታመት መታመች ዐማት ዐማች ማድረግ፤ ወይም መኾን። መምረር መጐፍነን ሐሞት መኾን ወደ ሐሞት ጠባይ መለወጥ የምግብ። ክፉ ጋብቻንም ያሳያል
ሐሚዝ ዞት (ሐመዘ የሐምዝ ይሕምዝ። ዐረ ሐሚፀ ሱር ሕማጽ ዕብ ሐማጽ) መሖምጠጥ፤ መሰንፈጥ፤ መቡካት መበላሸት። መምረር መጐምዘዝ፤ መጐፍነን መርዘኛ መርዛም መኾን በመርዝ መግደል መጥላት መመረዝ፤ ቂም በቀል መያዝ መቈጣት መወግሸት፤ እንደ መርዝ ኹኖ ሰው እስከ መግደል እስከ ማጥፋት ሐመወና መፀ የዚህ ጎር ናቸው ባንዳንድ ወገን ይመሳሰላሉ
ሐሚድ ዶት (ሐመደ የሐምድ ይሕምድ ዐረ ወትግ ሐምደ ገነየ) መድ መብላት፤ ማቃጠል ማመት፤ ሐመድ ሕመት ማድረግ፤ የእሳት የመብራት የኖራ የንጨት። መቍረጥ መጕመድ መጐማመድ፤ የስለት ገመደን እይ የዚህ ጎር ነው ይውዒ ይትሐመድ በማለት ፈንታ የሐምድ ይላል ስሕተት ነው ፡ (ሕዝ፲፭ )
ሐሚግ (ሐመገ የሐምግ ይሕምግ ሐመቀ) ማመግ፤ ማጥፋት ማበላሸት የምግብ። ማደፍረስ መበጥበጥ፤ የውሃ የመጠጥ ማይ ዘሐመግሙ በእገሪክሙ ፈለግ ዘሐመግሙ በደመ ቅቱላን ንዘ የሐምጉ ማያተ ብዙኀ (ሕዝ፴፬ ፲፱። ጥበ፲፩ ዕን፫ ፲፭) ማፍዘዝ ማደንገዝ፤ ማቦዝ ማብለዝ፤ ማድከም፤ የዐይን። ምስጢሩ ጽርየት ማሳጣት ነውና ማደፍረስ ካለው ይገባል።
ሐማሊ (ሊት ልያን ያት መልት አው ሐማል፤ ላን ላት) የሚዝሸከም ተሸካሚ ማራሪ ለቃሚ ሐማል ወንድና ሴት ያስተባብራል
ሐማሚ (ሚት ምያን ያት መምት) የሚታመም ታማሚ፤ ሕማም የሚስማማው ሐዘንተኛ መከረኛ አንተ ሐማሚ ዘከመ ዕሪናከ ምስሌነ ወአንተ ኢሐማሚ ዘከመ ዕሪናከ ምስለ ነአምን ከመ ቃለ እግዚ ኢሐማሚ ሐሚምት አርኣያ ገብር ፡ (ሃይ አበ። ተረ ፡ ቄር)
  የሚመቀኝ ምቀኛ፤ ሥሡ ንፉግ። ዐይንከኑ ሐማሚ ውእቱ ዐይኑ ሐማሚ ይጠውዕ እክለ። ብእሲ ሐማሚ። ሐማምያን ፡ (ማቴ፳ ፲፭ ሢራ፲፬ ምሳ፳፰ ፡ ፳፪። ጥበ፮ ፭። ሮሜ፩ ፳፱)
()            ሐማም (ዐረ) ፍል ውሃ ማወት ቤተ ብለኔ
ሐማስ (ትግሬ) ጠይም ዳለቻ ድፍርስ የጠጠር ውሃ መሳይ
ሐማት ( አሕማት) ዐማት ረከባ ለሐማተ ጴጥሮስ ፡ (ማቴ፰ ፲፬) መርዓት በማለት ፈንታ ሐማት ይላል፤ስሕተት ነው ዘይገብር ከመ ወይሰክብ ምስለ ሐማቱ ያውዕይዎ በእሳት ፡ (ኩፋ ፡ ፵፩)
ሐማዪ (ዪት ይያን ያት፤ መይት) የሚያማ ፡ (ዐሚ) ሐሜተኛ ሐሚና ዳቢ ነቃፊ ለፋፊ ለፍላፊ ሰብእሰ ሐማዪ በላዔ ሥጋ ወሰታዬ ደም። ኢትኩን ሐማዬ ኢይኩና ሐማይያተ። ወይከውኑ ሐመይት ወሐማይያን ብዙኀ (ድጓ ሢራ፭ ፲፬ፍ ፡ ነ ፡ ፲ ፡ ፰። ዕር ኢሳ ፳፮። ሮሜ፩ )
ሐሜለት (ጽር ሒሚሎቲ ሱር ሚልታ) የላይ ልብስ፤ ካባ በርኖስ መጐናጠፊያ ደበሎ ጥፍ። አርቲክል ነው፤ ሜለት ከሜላት ጋራ ይሰማማል የሜላትን ፍች እይ፤ ለብሉዮች ግን ኅባኔ ጥምጥም ይሉታል ፡ (፫ነገ ፲፱ ፲፫ ፲፱ ፬ነገ ፰ ፡ ፲፫ ፲፬) በሠቅ ወበሐሜለት ፡ (ዕብ፲፩ ፴፯)
ሐሜት (ሱር ሐኔት) በቁሙ ሚታ ንቀፋ ድብ፤ ክፉ ገር ገመና ነውር፤ የሚያጠፋ የሚሰብር፤ በውነት ወይም በሐሰት የሚነገር። ዝንጓ ወሐሜት ወዝክር ሕሡም ዘአልቦ ሐሜት። ቀሲስ ንጹሐ ይኩን እምሐሜት ፡ (ዮሴፍ ቲቶ፩ ፯። ቀኖ ኒቅ) አንዳንድ መጣፍ በሐሜት ፈንታ እንደ ርስቱ ሐኔት ይላል፤ ፍችው አንድ ነው ቃሕው ወሐኔት ፡ (ሢራ፵ ) ባለብሉዮች ግን ንዝንዝ ዝብዝብ ይሉታል።
ሐም ሐማ ሐምው ( ሐማን አሕማው) ወንድ ዐማት ሐመ ሙሴ እስመ ሐሙሁ ለቀያፋ። ዝማዲሁ ወእምዝ ሐማን (ዘፀ፲፰ ፲፪ ዮሐ፻፲፰ ፲፫ ፳፮)
  ማች እመሰ ጸባእክሙነ ትጸብኡ ውሉደክሙ ወአሕማወከሙ ፡ (ዮሴፍ)
ሐምሐም ሐምሐም፤ቅል፤ሐመመ
  (ዕብ ወሱር ቂቃዮን ዐረ የቅጢነት) ቅልዕ ቅል የቅል ዐይነት ኹሉ፤ በቈላ በእንቅልቅል በሙቀት ገር የሚበቅል፤ ሐረጋም ስፋሐ አቍጽል ፍሬው ገንቦ ማድጋ የሚያካክል፤ የሚበላ የሚያገለግል። ወአዘዘ እግ ሐምሐመ ወበቈለ ዘመደ ሐምሐም (ዮና፬ ፲። ስጠ)  
 
 
ሐምለ  ብሒእ መራራ ስንፋጣ፤ ሐዞ ናፍጭ አውጥ ሞጭ የመሰለው ኹሉ (ዘፀ፲፪ ፰። ዘኍ፱ ፲፩)
ሐምለ ሣዕር ፍሬ እክል፤ ሸት ምርት (ኩፋ )
ሐምለ ቅብዕ መሎኬ፤ ቅባታም ማላጋ ጠውላጋ እንዳንጣሪያና እንደ ያለ የመሎኬን ፍች እይ ከዚህ ንድ ነው። ፡ (ኢሳ፶፩ ) ዕብራይስጡ ግን ወጥመድ የገባ ቦኸር አጋዘን ይላል እንጂ ሐምለ ቅብዕ አይልም
ሐምሌ በቁሙ፤ የወር ስም የመስከረም ፲፲ ቅጠላም
ሐምል ( አሕማል፤ ላት) ቅጠል ቅጠላቅጠል ሣር ቋያ ቡቃያ ተክል፤ ሥንቆ ጐመን ሰላጣ ቅመም፤ በየስሙና በያይነቱ፤ የሚበላ የማይበላ ማናቸውም ኹሉ። ዐጸደ ሐምል። ሐምለ ገዳም ሐምለ ሁስጱ ዘይወፅእ ዲበ አረፍት ፡ (ዮሐ፲፰ ፩። ቱ ፡ ዝ፲፪ ፶፰። ፫ነገ ፬ ፡ ፴፫)
ሐምስ (ትግሬ) ጠይም ዳለቻ ድፍርስ የጠጠር ውሃ መሳይ
()            ሐምሶ ሶት (ሐመሰ ይሔምስ የሐምስ። ዐረ) ማመስ ማገላበጥ፤ ለማሞቅ ለማድረቅ። መዋኘት ባሕርን ማማሰል። መብላት መቀለብ፤ ለመሥባት ለመድለብ፤ የእንስሳ ቦሙ ልማድ ለአባግዕ ይብልዑ ቡረ ወሶበሂ ይወርዱ ይስተዩ ማየ የሐምሱ ኢይትፈለጡ ዘዘ ዚኣሆሙ አላ ኅቡራን በኵሉ ዕዞሙ (ሥር ጳኵ) ሐመሰ ብሎ ዋኘ ማለት የትግሬ ነው፤ ሙሴና ሐማሴን ከዚህ ወጥቷል። የባሕር ዳር ቅርብ አጠገብ፤ ጠረፍ ወደብ ማለት ነው።
ሐምይ ዮት (ሐመየ የሐሚ ይሕሚ። ሱር ሐነየ) ማማት መበዝበዝ መንቀፍ መስደብ፤ ሰውን በኋላው በክፋ ማንሣት፤ በላዩ ክፉ ቃል መናገር። ሐመይዎ ለሙሴ። ሐመዩኒ በሐሰት። ዘየሐሚ ቢጾ በጽሚት ዘየሐሚ ባሁ። ሐመይክሙ ዐቢያተ ወድሩካተ ቃላት ላዕለ ዕበዩ። ፡ (ዘኍ፲፪ ፡ ፩። ሆሴ፯ ፲፫ መዝ ፡ ፻። ምሳ፳ ፳። ሔኖ ) ሐመወ ሐመዘ ሐመመ ሐመየ እሊህ ፬ቱ ዘመዳሞች ናቸ
ሐሞት ፡ ( ሐማውት) በቁ መራራ ፈሳሽ በፍጥረት ኹሉ ሆድ ከጕበት ጋራ እንደ ሽንት ውሃ በታናሽ ፊኛ ታቍ የሚገኝ ዐይነቱ የዘይት፤ ምረቱ የሬ ሲበዛ ደዌ የሚኾን፤ የሚያሰክር ራስ የሚያዞር የምረርን ፍች እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው ተክዕወት ውስተ ምድር ሐሞትየ ምንት ውእቱ ወከብዱ ወሐሞቱ ዓሣ። ወሀብዎ ይስተይ ወይነ ወሐሞተ ድሙረ ፡ (ኢዮ፲፮ ፲፫ ጦቢ፮ ፮። ማቴ፳፯ ፴፬) ትና ከርቤ ሌላውም ኹሉ ከዚህ ስም ነሥቶ ሐሞት ይባላል መራራ ማለት ነው ወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ (መራራ ቅጠል) ምንት ይመርር እምሐሞት (ሬት የሬት ወገን) (መዝ ፡ ፷፮ ምሳ፭ )
  ዐሞት፤ሐመወ
()            ሐሰ ሓስ (ዐረ ሓሸ ሱር ሐስ ዕብ ሓሊላ) ከሐሰወ ሥር የወጣ ነባር አንቀጽ፤ አሉታ አይገባም፤ አይኾንም፤ አይዶለም፤ አይኹን አይደረግ፤ አይድረስ ሕርም ውሸት ሐሰ ኢትመውት ፡ (፩ነገ ሮሜ፫ ፬ ፡ ፴፩።  ፲፩ ፩። ገላ፪ ፲፯) ሲረባም ሐሰ ሊተ ለከ ሎቱ እያለ እንደ ወይና እንደ አሌ በለ ይዘምታል፤ ምስጢሩ እንደ አሌ በለ ይዘምታል፤ ምስጢሩ እንደ መሐላ ነው። ሐሰ ሊተ ከመ ኢይገብር ዘንተ። ሐሰ ለከ ኢታጥፋነ። ሐሰ ሎቱ ለእግዚእየ ምዝንቱ ርኩስ ሐሰ ለነ ስከ ነኀድግ (፩ዜና ፲፩ ፲፱ ና፩ ፲፬ ፩ነገ ፳፭ ፴፩። ኢሳ፳፪ ፡ ፳፱)
ሐሠር በቁሙ፤ ዐሠር ገለባ እብቅ ንፋሽ፤ ፍሬው የወጣለት ሣር ድርቆሽ ቈሻሻ ጥራጊ ድፍ ክምረ ሐሠር ወሐሠሮሰ ያውዒ በእሳት ሐሠር ለገቢረ ግንፋል ከመ ሐሠር ዘቅድመ ነፋስ (ሢራ፳፩ ማቴ፫ ፲፪ ፀ፭ ፯። ኢዮ፳፩ ፲፰)
ሐሰት [1]በቁሙ፤ ዐሰት ውሸት፤ አሉታ ያወንታ ለውጥ ትኩን ስምዐ በሐሰት። ውሉደ ሐሰት። ነቢያተ ሐሰት። ሐሰት ኢይወፅእ ርም ፉሁ ወባሕቱ ትንሣኤ ሙታን ሐሰተ ይመስለኒ (ዘፀ፳ ፡ ፲፮ ኢሳ፴ ፱። ዕር ፡ ኢሳ፪ ፲፭ ዮዲ፭ ፭። ገድ ተክ)
 [2]ውሸትሐስዎ ሐሰወ
ሐሠከ ዘነበሐሲክ ሐሰከ
ሐሰከ (ዐረ ሐሸከ) ዘነብ አካፋ፤ በረደ ቀዘቀዘ፤ ዕስክ ሽክ እትት አሰኘ፤ ዝናቡ ብርዱ ውሃው ዕሽክ እትት አለ ሰውዮው።
ሐሰክ (ካት አሕሳክ። ትግሪኛ) ተምች የመቅሠፍት ትል በዝናብ የሚሠርጽ የሚወለድ የሣር የቅጠል የቡቃያ ያገዳና ያበባ እኽል ላት። ፡ (ተረት) የሰው ሕይወት ሽንብራ እሸት በሽንብራውም አለበት
()            ሐሠየ ዐሸሐስይ ሐሰየ
()            ሐሰየ ደስ አሰኘሐሥዮ ሐሠየ
ሐሠፈ ሻከረ፤ሠፈ
ሐሲል ሎት (ሐስለ፤ ሐሰለ የሐስል ይሕስል ዕብ ሐሳም ዐረ ሐዘመ ለጐመ) መለበብ መሸበብ፤ በለኮ መሳብ ነሣኣ ምስሌሁ ወአጽዐና ላዕለ ፈረስ ወውእቱ የሐስል ላቲ ፡ (ስንክ ፡ ነሐ፭)
  መሰብሰብ መክተት፤ መጫን መሸከም መውሰድ ማንሣት፤ ያዝመራ። (የገበሬ ቃል፤ ሮቢ ላይ ዳውላ ባር ማሽላ አምርቶ ማንሣት ስላቃተው) «ዐምሳ፤ በምኒልክ ተነሣ» ሰብስቦ መንዳት ከበረት ማግባት ምስጢሩ ከመክተት ይገባል። የሐስሎሙ ሕፃን ንኡስ ፡ (ኢሳ፲፩ )
ሐሢም (ሐሠመ የሐሥም ይሕሥም። ዐረ አሺመ ዕብ ኣሼም አበሰ) መክፋት መባስ፤ ማደፍ መርከስ በግብር ሣማን መምሰል እንዳሣማ መኾን፤ ለመልክም ይኾናል። እስከ ሐሠመ ጺአቱ ሎቱ። ሐሠሞሙ ሕያዋን ጼና ብድንት ወሶበ ምዐ ሐሠሞ ዝንቱ (ዮሴፍ) እለ የሐሥማ ውስተ ሕንጻ መልከ ክፉ ኹነው የሚፈጠሩ ፡ (ሄርማ ፡ ገ፹)
ሐሢር ሮት (ሐሠረ የሐሥር ይሕሥር። ቀሲስ) መሰብሰብ ማጓለብ ማጋበስ፤ የሣር የገለባ መላጥ መምለጥ መቅረፍ መሸልቀቅ መፈልፈል መጠርጠር የፍሬና የንቡጥ። ማሸት መጥመቅ የቈሎ የሸት የወይን የዘይት የድፍድፍ
ሐሲዕ ዖት (ሐስዐ የሐስዕ ይሕሳዕ ዐረ ጀዘዐ) ቀለብ መቍረጥ፤ ምግብ መንሣት መከልከል ጡት ማስጣል
()            ሐሲው ዎት (ሐሰወ የሐሱ ይሕሱ ዕብ ኪሳህ ሱር ክሳእ ዐረ ከሳ) መክደን ማልበስ፤ መሰወር መደበቅ ፀሓይ ብርሃኖ ሐሰወ ፡ (ስንክ ታኅ፲፬)
  መክተት፤ ከኪስ ካቅማዳ ከከረጢት ማግባት ማሰር መተብተብ መጠረፍ ማከት ወሐሰወት ንዋያ ወአጾረታ ወለታ (ዮዲ፲ ፡ )
ሐሳሊ (ሊት ልያን ያት ሰልት) የሚለብብ፤ ሳቢ ሰብሳቢ ታች
ሐሣማ (ማት) በቁሙ ሕሪያ ሕሡመ መልክእ ወመብልዕ (ዐማርኛ)
ሐሣሪ (ሪት ርያን ያት፤ ሠርት) ገለባ አውጭ ጪ፤ ጕድፍ ጠራጊ።
ሐሳቢ (ቢት ብያን ያት ሰብት) የሚያስብ የሚቈጥር፤ ዐሳ ጣሪ። ሐሳብያነ ከዋክብት (አቡሻ ፡ ፫። ስንክ ፡ ጥር፮)
ሐሳብ (ባት) በቁሙ፤ ዐሳብ ሥጋት። ፡ ( (የታቦት ፈን) ያለው ኾን ያለው ሊኾን ዐሳብ አደቀቀው ጐኔን ሳብ አደቀቀው ጐኔን) ሒሳብ ቍጥር፤ ግምት የሒሳብ ሥራ፤ ሰገል ጥንቈላ ሐሳበ ሤጡ። በሐሳበ ሤጥ። ሰብአ ሐሳባት እመ ኮነ ተአማኔ በሐሳበ ኮከብ። ዘየሐስብ ሐሳባተ ወልድ ምስለ ም ፡ (ግብ፲፱ ፲፱። ዮሴፍ። አቡሻ ፡ ፩። ፍ ፡ ነ ፡ ፭። ፈ ፡ ፲፭)
  ልክ መጠን፤ ማዕርግ ሀብት ዘሂ ይትኔበይ በሐሳበ ሃይማኖቱ ዘብዙኅ ሐሳቡ (ሮሜ፲፪ ፮። ፩ጴጥ ፡ ፫ ፡ )
 ፡ ፈቃድ፤ ምላሽ ርጥ ነገር ምስጢሩ ከሐሳብና ከቍጥር ይገባል በሐሳብ ዘእምኀበ እግዚ ያግብኡ ሐሳበ ለዘሀለወ ፡ (ቄር ፩ጴጥ ፬ ፡ ) በከ ፈንታ ሐሳብ ይላል፤ ምስጢሩ ልክ ነው። በሐሳበ መልበስቱ በሐሳበ ምሥዋዕክበሐሳበ ጡ ፡ (ዘፀ፳፰ ፲፭ ፳፱ ፵፩። ዘሌ፳፰ ፲፯)
ሐሳዊ (ዊት ውያን ያት ሰውት) በቁሙ የሚዋሽ ዋሾ፤ ሐሰተኛ ሓዲ ሐሳዊ ውእቱ ዘይሔሱ ዘልፈ ሰራቂ ይኔይስ ምሐሳዊ ልሳን ሐሳዊት። ሐሳውያን ነቢያት። ሐሳውያነ መሲሕ (ፈ ፡ መ ፡ ፳፫ ምሳ፳፮ ፳፰ ማቴ፯ ፲፭ ዮሐ ፪ ፡ ፲፰)
ሐሳዪ (ዪት ይያን ያት፤ ሰይት) የሚያሽ ዐሽታ ወጌሻ አልፊ።
ሐሴቦን ውስጥ ገጽሀሴቦን
ሐሤት ዕሠይታ ፍጹም ደስታ የልብ ተድላ የሚያዘልል የሚያስፈነጭ፤ እልል ዕሦ ዕሦ የሚያሰኝ፤ ቅሉ ዕሠይ ማለት ነው (መዝ ፲፭። ፳። )
ሐሴን [1]( ሐሳይን። ዐረ ሐሲን ሐሱን) ውብ መልከ መልካም፤ ዝንጕርጕር ባለብዙ ሕብር የዥግራ የሶራ የጣዎስ ዐይነት ወፍ ብራብሮ ዐሸን ያንበጣ ወገን ከምድር የሚፈላ። ወይጠፍኡ ፍጡነ ከመ ሐሴን ዘወፅአ እምግቡ ወኢይትረከብ አሠሩ ወኢይገብው ውስተ ቤቱ (መቃ )
 [2]ዐሸንሐስይ ሐሰየ
ሐስል ( አሕስል አሕሳል) ያዣ መክተቻ፤ አቅማዳ ስልቻ፤ ዳውላ ዐይበት ቅርጫት ኪስ ከረጢት ከክታን ከፀምር የሚሠራ ወፍራም ጥቅጥቅ ጥኑ ጠንካራ ወአዘዘ ዮሴፍ ያምጽኡ አሕስሊሆሙ ወይደዩ ሎሙ እክለ ወወርቆሙኒ ውስተ አሕስሊሆሙ። ወፈትሐ ሐስሎ ወረከበ ወርቆ ውስተ አፈ ሐስሉ። ሰረቀት እለ ትፈትሑ አሕሳለ። ፡ (ዘፍ፵፪ ፡ ፳፭፳፰ ነ ፡ ፵፱)
ሐሥረ ሰቈለሥረ
ሐስቦ ቦት (ሐሰበ የሐስብ የሐስብ ዕብ ሐሻብ ሱር ሕሻብ ዐረ ሐሰበ) ማሰብ፤ መመርመር። መቍጠር መገምገም መገመት ይህን ያኽል ማለት ምንት ይእቲ ትዕቢት ይቤ ለእመ የሐስብ ሰብእ ነፍሶ ንጹሐ የሐስብ ሎቱ ካህን ወርቆ ሐሲበከ ሐስቦ ለሊከ። ኢየሐስብዎሙ በሐሳበ ዓለም (ፊልክ ፴፭። ዘሌ፳፯ ፲፰ ሱቱ ፡ ዕዝ፱ ፩። ሔኖ፹፪ )
ሐሥአ በረደኀሢዕ ኀሥዐ
ሐሥዐ በረደኀሥዐ።
ሐስአ በረደኀሥዐ
ሐስዐ በረደኀሢዕ ኀሥዐ
()            ሐስዎ ዎት (ሐሰወ ይሔሱ የሐሱ። ሐሰ) መዋሸት፤ ሐስት መናገር፤ ዐሎ ለት መሸፈጥ፤ የተናገሩትን መለወጥ፤ መክዳት መካድ ማፍረስ ሐስዎ እውነትን በሐሰት መለወጥ፤ ሐቢል ግን ያልነበረውን ፈጥሮ መናገር ይኄይስ ሰሪቅ ምሐስዎ። አማነ ብል ወኢይሔሱ ዘይምሕል ለቢጹ ወኢይሔሱ ሐሰውኩ ቃለ ምላክ። ሐሰወ ኪዳኖ (ሢራ፳ ፳፭ ሮሜ፱ ፩። መዝ ፡ ፲፬ ኢዮ፮ ዮሴፍ) በሐስወ ፈንታ አስተሐሰወ ይላል አያሰኝም ዮጊ ቃልሂ ከመ ኮነ ሥጋ ያስተሐስውዎ (ቄር )
()            ሐሥይ ዮት (ሐሠየ የሐሢ ይሕሢ) ማስደሰትማሳሠይ ዕሠይ ማሰኘት መሠየት፤ መጐምዠት ትሠሥዕ ለኵሉ መብልዕ ወኢተሐሢ ለኵ ዘርኢከ (ሢራ፴፯ ፳፱)
()            ሐስይ ዮት (ሐሰየ የሐሲ ይሕሲ) ማሸት ማሻሸት ማፍተልተል። መሐዉ ሠዊተ ወሐሰዩ በእደዊሆሙ ወበልዑ። ሐሰየ አዕይንቲሁ። እለ ይቀጠቀጡ ወየሐስዩ ነፍሰ ወሬዛ። ወለእመ አበየቶ ነፍሱ ለይሕስዮ በግማደ ልብሱ ፡ (ሉቃ፮ ፩። ጦቢ፲፩ ፡ ፲፩። ኢሳ፲፫ ፡ ፲፰። ፊልክ ፡ )
  መጣስ መጠምሰስ ማበራየት፤ መርገጥ መጠቅጠቅ ማፍረጥረጥ መጥመቅ፤ የወይን የዘይት ያዝመራ ወቦኡ ወሐሰዩ እልክቱ ሠለስቱ ጸናዕት ማእከለ ትዕይንቶሙ ለኢሎፍሊ በመንኰራኵረ ሠረገላ ዘየሐስይዎ ለከሙን ፡ (፩ዜና ፲፩ ፲፰ ኢሳ፳፰ ፡ ፳፯)
ሐረመ ቀረጠ ነደፈ፤ኀሪም ኀረመ
ሐረሠ [1]:-ዐረሰ፤ሐሪስ ሐረሰ
[2]:-ወለደኀሪስ ኀረሰ
ሐረሰ ሐረሰ፤ወለደ ቀለበኀረሰ
ሐረስ ሐረሳዊ ዝኒ ማሁ ሠራተኛ ሠሪ ዐራሽ ቈፋሪ። ሐረሳዊ ብእሲ ወዘኒ ይጻሙ ሐረሳዊ። ሐረሳዊ ዘይጸንሕ ፍሬሃ (ዘፍ፵፱ ፲፭። ፪ጢሞ ፮። ያዕ፭ )
  ጠንቋይ መሠሪ፤ ምትሀታም። ሐረሳውያን (ቀሌ)
ሐረቁስ (ዐረ ረቅሽ ዕብ ሐራቅ፤ ሐቀየ) ምግብ ፍሬ ዕፅ የሚጐረሥና የሚነከስ የሚጋጥና የሚገመጥ፤ የሚታኘክና የሚላመጥ ፡ (ገድ አዳ ፡ ገ፻፵፪)
ሐረወ በሳ፤ኀሪው ኀረወ
ሐረየ መረጠ፤ኀርይ ኀረየ።
ሐረግ ( አሕራግ) በቁሙ ረግ የወይን የዠንፎቅ ያብታ የቅጠል የጠንበለል የመሰለው ኹሉ። ሐረገ ወይን ቅድሜየ፤ ወውስተ ውእቱ ሐረግ ሠለስቱ አዕጹቅ። ገመዱ ሐረገ ወይን። ወሐረጎሙኒ እምነ ገሞራ ሕራግኪ ሕራገ ወይን ፡ (ዘፍ፵ ዘኍ፲፫ ፳፫ ዘዳ፴፪ ፴፪። ኤር፴፩ ፴፪። መቃ ፡ ገ፭) ትውልድ ዘር ሽቅበና ቍልቍ የሚቈጠር ፡ (ሉቃ፫ ፳፫፴፰። ማቴ፩ ፲፮)።ዐረግኽን ምዘዝ እንዲል ፡ (መንዜ)
ሐረፋ (ፋት) ቁሙ፤ ረፋ ርጥብ ፈሳሽ ንዶድ ከሳሙና የሚወጣ ጥማቂ እንጥፍጣፊ መረቅ ከሚቀቀል ነገር የሚወጣ። ይትበላዕኑ ሐረፋ ሐምል ዘእንበለ (ኢዮ፮ )
ሐሩር በቁሙ፤ ሙቀት ላበት ነፋሰ ሐሩር ጊዜ ሐሩር (ሆሴ፲፫ ፲፭። ነ ፡ )
ሐሪም ሞት (ሐረመ የሐርም ይሕርም። ዐረ ሐረመ ከለከለ) መተው መጾም ሕርም ማለት፤ ሰውነትን ከሚገባ ነገር መከልከል ማራቅ፤ ወይም መራቅ ከልካይና ተከልካይ መኾን፤ በብፅዐት በፈቃድ እለ የሐርሙ አውስቦ በእንተ ዘሐረመ ውስቦ በእንተ ዘየሐርም ንጹሐ (፩ጢሞ ፡ ፬ ፡ ፫።ሲኖዶ አብጥ ፡ ፵፯)
  ገንዘብን ወይም ራስን ለግዜር መለየት መቀደስ ምስጢሩ ብፅዐት ይገባል፤ ሪም ባለሪም ማለ ዚህ የወጣ ነው። ተሐርሚዮሙ ለእግዚ ኵሉ ዘየሐርሙ (ሚክ፬ ፲፫ ሕዝ፵፬ ፳፬)
  ማገልገል ካህን መኾን፤ ምስጢሩ መቀደስ ካለው ይገባል። እለ የሐርምዋ ለደብተራ (ዕብ፲፫ )
  ማረም መንቀል፤ ማውገዝ መለየት፤ ምስጢሩ መከልከል ካለው ይገባል። አነ ሐረምኩ ወአውገዝኩ ንሔርም ምቅድስት ቤተ ክርስቲያን እለ ይገብሩ ዐመፃ (ቀሌ)
ሐሪሥ (ዐረ ሐሪሽ ዕብ ሒሬስ ብርቱ) ዝኒ፤ ከማሁ ጐሽ፤ አውራሪሥ፤ ቁርበቱ ጋሻ የሚኾን። ግዙፈ ማእስ ማእስ ይቡሰ ማእሰ፤ ጽኑዐ ማእስ ማለት ነው ሐሪስ ተብሎ በሳት ሲጣፍ ግን ምስጢሩ ዕርሻና በሬነት ይኾናል ይፈቅድኑ ይትቀነይ ለከ ርዌ ሐሪሥ ፡ (ኢዮ፴፱ ፱ ፡ )
ሐሪስ አውራሪሥ ሐሪሥ
ሐሪስ ሶት (ሐረሰ የሐርስ ይሕርስ ዕብ ሐራሽ ሱር ሕራት ዐረ ሐረሰ ) ማረስ ምድርን መሠንጠቅ መቅደድ የረጋውን መሬት ማማሰል ማፍረስ ማብሰል ማለስለስ ለዘርና ለተክል ማዘጋጀት ለርሻ ሥራ ስም አለው፤ ገመሳ ግልጋሎ ዕየ ዘር ገበረንና ተገበረን እይ፤ የዚህ መንቲያ ነው። ቦኑ ሚረ የሐርስ ዘየሐርስ የሐርስ ለከ ትልመ ገራውሂከ የሐርስዋ ለጽዮን ከመ ገራህት ትሕርስ በአድግ ወበላሕም ቡረ (ኢሳ፳፰ ፳፬። ኢዮ፴፬ ፲። ሚክ፫ ፲፪ ዳ፳፪ )
  ሸክላ መሥራት፤ ምስል ማፍሰስ መጥረብ ቅረጥ ክፉ ማሰብ መመኘት ማድረግ መጠንቈል ማሟረት ምትሀት ማሳየት። ትሕርስ ሐሰተ ዕለ ቢጽከ (ሢራ፯ ፲፪ ኢዮ፬ )
ሐሪር (ዐረብ) ሐር ጥሩ ነጭ ፈትል የሐር ትሎች ቱት የሚባል ቅጠል እየበሉ እንደ ሸረሪት፤ የሚፈትሉትና የሚያዘጉት ሐር ፈትል የተሠራ ጥሩ ልብስ ዘይለብስ ሠቀ ምስለ ዘይለብስ ሐሪረ። መንጦላዕት ዘሐሪር ፡ (ፊልክ ፡ ፵፱። አዋል)
ሐሪር ሮት (ሐረረ የሐርር ይሕርር ሐለለ። ዐረ ሐረ። ዕብ ሓራር) ረር መትከን መክሰል መቃጠል መሞቅ መተኰስ መናደድ መቈጣት ይሕርር ሥጋሃ (ሕዝ፳፬ ) ሐራ መውጣት ነጻ መኾን። ዐምሐራን ተመልከት።
ሐሪው ዎት (ሐረወ የሐሩ ይሕሩ ዐረ ኀሪአ ዐራ) መቈፈር መማስ፤ ለመንቀል ለማፍለስ ማራት መኵሳት ዐዛባ መዛቅ መጨማለ ሕር ሕር ማለት፤ እንደ መጠጫ መንደቅደቅ መንበቅበቅ፤ የጕረሮ።
ሐሪድ ዶት (ሐረደ የሐርድ ይሕርድ ሐራድ ፈጠነ ፈራ ዐረ ሐረደ ወጋ በሳ) ማረድ መጕረድ በስለት መምታት መገዝገዝ፤ መቍረጥ መበጠስ ያንገትና የራስ ፡ (ዘፍ፳፪ ፴፯ ፡ ፴፩። ዘፀ፲፪ ፡ ) ወሐረደ ሎቱ አልሕምተ ወአባግዕ ብዙኀ። የሐረዶ ክሣዶ። ሕርድ ወብላዕ። ኢትብልዑ እንስሳ ዘእንበለ ይሕርድዎ ሕያዎ ፡ (፪ዜና ፲፰ ፡ ዘሌ፭ ፰። ግብ፲ ፲፫። ቄድር ፡ ገ፹፰) መስረቅ መቅጠፍ ማታለል መጥፎውን መልካም ማስመሰል። ጥምቀት ረደኝ እንዲሉ
ሐሪግ ጎት (ሐረገ የሐርግ ይሕርግ ዕብ ሐራግ ዘለለ ፈነጨ አራግ ሳራግ ታታ) መሳብ መምዘዝ፤ መጠምዘዝ መጠቅለል፤ የሐረግ። መፍተል ማክረር ማጠንጠን የጥጥ የፀምር የክታን ሐረጉን ፈትሉን መታታት መሥራት ማቈላለፍ የጐታ የቅርጫት የሹራብ የወንፊት ሐረግ መጣል፤ ማስመሰል በጥልፍ በስፌት በሥዕል በጽፈት መጐንጐን መሸረብ። ጕንጕን ሐረግ እንዲሉ
ሐሪጸ ሐሊብ (ዕብ ሐሪጼይ ሄሐላብ) ያይብ ልጥልጥ፤ ጅብና ከወተት ርጎ የሚሠራ፤ ቍራሽ ታናናሽ ክፍል። ግብነትን እይ፤ ዚህ ጋራ ነው ፡ (፩ነገ ፲፯ ፲፰)
ሐሪጽ ጾት (ሐረጸ የሐርጽ ይሕርጽ ጠሐነ ደሐየዕብ ሐሬጽ ረጠ ከፈለ) መፍጨት፤ መከካት መገ() ርደ() ማድቀቅ፤ ማላም መሰለቅ፤ መቀጥቀጥ መደቈስ ሐረጾ ወአድቀቆ። ተሐርጽ እምኔሁ ድቁቀ አሐርጾሙ ከመ ጸበል ክልኤቲ የሐርጻ በአሐቲ ማሕረጽ። ሣእ ዐጽቀ በለስ ወሕርጽ (ዘፀ፴፪ ፳። ፴፮። መዝ ፡ ፲፯ ማቴ፳፬ ፵፩። ኢሳ፵፩ ፲፭) ማረጥ፤ ዐራጣ መስጠት የዶቄት ደም መቍረጥ ማጣት፤ የሴት።
ሐሪጽ ዶቄት፤ መድ ትቢያ ሚፈጭና ሚደቈስ ነገር የሚወጣ ውጤት። ነሥአት ሐሪጸ ወሎሰት። ሐሪጸ ሰገም እምሐሪጽ ልዉስ ወደይክዎ ለውእቱ ሐሪጽ ውስተ ቅዕ ዘይወርድ ፡ (፩ነገ ፳፰ ፳፬ ዘኍ፭ ፲፭። ሆሴ፯ ፬። ዘዳ፱ ፳፩)
ሐሪፍ ጸደይኀሪፍ
ሐሪፍ ፎት (ሐረፈ የሐርፍ ይሕርፍ ዕብ ዓራፍ ራዐፍ። ዐረ ረዒፈ) መንጠብ፤ መውረድ መንጠፍጠፍ፤ መመንጨት መፍሰስ መጕረፍ መፍላት መገንፈል፤ መኵረፍረፍ ረፋ ማውጣት። ማልገግ መቈበር በርን ዐረፋን መድፈቅ ድካም ከደዌ የተነሣ እንደ በቅሎና እንደ በሬ እንደ ጋኔናም ሠወነን እይ
ሐራ [1] ፡ ጭፍራሐሪር ሐረረ
 [2]ሐርነት፤ ነጻ ነጻነት ያለው ፍራ ራዊት ሊቀ ሐራ ሐራ ሰማይ
ሐራሚ (ሚት ምያን ያት ረምት) የሚተው የሚያርም ሕርም ባይ፤ ከልካይ ተከልካይ ቀዳሽ አገልጋይ ራሚ ነቃይ፤ የሚያወግዝ የሚለይ መጽሐፍ ግን በሐረመና በሐራሚ ፈንቃ ተሐረመ ተሐራሚ ይላል ያሰኝም (ሮሜ፲፬ ፭ ፡ ) ትበል በእንተ እግዚ ተሐረምኩ ይትሔረሙ በእንተ እግዚ መባልዕት ዘይትሔረሙ አይሁድ እምኔሁዘይትሔረም አውስቦ መነኮሳት ተሐራምያን (ሢራ፲፭ ፲፩ፊልክ ፺፩። መቃ ፲፭ ቀኖ ፡ ግንግ ገድ ተክ)
ሐራሲ (ሲት ስያን ያት ረስት) የሚያርስ ራሽ ገበሬ፤ ጃን ገበር። ሐራሲ በዕርፈ መስቀል። ተኀፍሩ ሐረስት ዲበ ወፍረ ሐረስት። እስመ መፍቀሬ ሐረስት ውእቱ (ድጓ ዮኤ፩ ፡ ፲፩። መክ፭ ፡ ፰። ፪ዜና ፡ ፳፮ ፡ )
  ሸክላ ሠሪ ጠቢብ ብልኀተኛ፤ መሠሪ አስማታም፤ ርተኛ። ወገብሩ ከማሁ ሐራስያነ ብጽ በሥራያቲሆሙ (ዘፀ፯ ፲፩ ፰ ፡ ፯ ፡ ፲፰ ዘሌ፳ ፡ ፳፯)
ሐራዊ የጨዋ ወገን፤ የጭፍራ ወገን ሐራዊ ዘክርስቶስ ፡ (ፊልክ ዮሐ ፲፱ ፡ ፳፫)
ሐራውያ ሐርዌ ( አሕርው) ሕሪያ ከርከሮ፤ ሥር እየማሰ እያፈለሰ የሚበላ ጥርሳም ጥቍር የበረሓ ዐሣማ፤ ቤት ዐሣ የተለየ ግሮች መፍለስ ይሉታል ለቤት ዐሣማም ይነገራል፤ ሐሣማንና ሐንዘርን እይ ስምንቱም እንደ ዶርሆ ነው፤ ሴትና ወንድ ያስተባብራል ሐራውያ ሐቅል ለዋው። ወአርኩሳ ሐራውያ ሐቅል። እመ ይዌልጥ ሐራውያ ጸጕሮ ከመ ፀም ወሐራውያኒ ተኀፂባ ገብአት ጸብር መራዕየ ሕርው። ዘይሴሰዩ አሕርው (፪ነገ ፲፯ ፡ ፰። መዝ ፸፱። ኩፋ ፴፯። ጴጥ ፪ ፡ ፳፪። ማር፭ ፲፩። ሉቃ፲፭ ፲፮)
ሐራዲ (ዲት ድያን ያት) የሚያርድ ራጅ፤ በጋማች። ፋደት ፋሮ የማር ሌባ፤ ቀፎ እየደፋ ማር የሚበላ የውሻና የድመት ዐይነት ግም ክርፋታም።
ሐራጥቃ (ጽር ኤሬቲኪ) መናፈቅ ጠዋየ ሃይማኖት ባህሉና ትርጓሜው ከመጽሐፍ ከንባብ የማይገጥም፤ መጻሕፍት እወ ያሉትን አልቦ አልቦ ያሉትን እወ የሚል፤ የርሱን ሐሳብ ብቻ የሚከተል የጨዋ የወታደር ይነት ነገሩ ከጨዋ የሚስማማ ከሊቃውንት የማይስማማ፤ እንዳርዮስ እንደ ንስጥሮስ እንዳውጣኪ ያለ ባለመጣፎች ግን ለይተው ተለወጠ የሚል ይሉታል፤ አንድ ባሕርይ የሚሉን ያሳያል በእንተ ሐራጥቃ ዘተግህደ ዕልወቱ ዘተወክፉ ጥምቀተ እምሐራጥቃ ቀረቡ ቍርባኖሙ ፡ ( ነ ፡ ፫። ፭። ፳፯ ፡ )
ሐራጺ (ጺት ጽያን ያት ረጽት) የሚፈጭ ፈጭታ፤ ባለወፍጮ፤ ዶቄት ሸያጭ
ሐራጻ የዶቄት ወለድ ፍድፋጅ የውጤቱ ትርፍ ይልቁንም የጤፍ ለብር ወለድም ይኾናል ርዴ ብሎ ዐራጣ ማለት ማርኛው ከዚህ ወጥቷል
ሐርማዝ ሐርመዝ (ዐረ ሂርሚስ ትግ ሐርመስ፤ ዝኆን) አውራሪሥ፤ ባላንድ ጕጭ ቀንድ ቀንዱ ባፍነጫው የሚበቅል ራሰ ጐዳ አፍንጫ ቀንዳ ጐሽ የበረሓ በሬ ማኅደረ ሐርማዝ ወደስከን አዘዘ ከመ ይግበሩ ሎሙ ሠለስተ ሣጹነ እምአዕፅምተ ሐርመዝ፤ ወይግንዝዎሙ ወገብረ ሰሎሞን መናብርተ ብዙኃተ ምአቅርንተ ሐርመዝ (አዋል ስንክ ፡ ግን፲ ገ፸፱)
ሐርማዝ ዝኆናዊ አሞራ። ዖፍ ዘይሰመይ ዖፈ ሐርማዝወበውስተ ዝንቱ ብሔር ሐርመዛት ዐቢይት ፡ ( ወ ፡ ሐ ፡ ገ፲፭)
ሐርስ ሟርት ጥንቈላ አስማት ምትሀት ፍዝ አደንግዝ ዘሥራይ ወዘሐርስ ሰብአ ሐርስ (ዘዳ፲፰ ፲፩። ዘሌ፳ ) በሐርሰ ፈንታ ሐረስ ሐሪስ ሐራስ ይላል፤ ኹሉም ስሕተት ነው፤ ያሰኝም
ሐርብ (ዐረ ዕብ ሔሬብ ሰይፍ) ርነት ውጊያ፤ ሰልፍ () ርበኛ ማለት ማርኛው ከዚህ ወጥቷል
ሐርተመ (የረተመ ዲቃላ ወይም የሐረመ ስሯጽ) ጠፋ ተበላሸ ጐሰቈለ፤ ከሳ ጠቈረ ፊቱ ተሰበረ ወራዳ ምናምንቴ ኾነ ሐርተመ ተዓይን ኀሰርነ ወሐርተምነ የሐረትም ዕጓለ መሕያው ሐረትም ምክዕቢተ አብ ኃጥእ የሐረትሙ ውሉዱ (ኤር፬ ሚክ፪ ፬። ኢሳ፭ ፲፭። ሢራ፳፪ ፭። ፵፩ )
ሐርገፅ ፡ (ፃት። ረገፀ) ዐዞ የባሕር ውሬ ያሣ ዐይነት መጋዝ ጥርስ፤ ሰው እየነጠቀ የሚጐርሥ እንቅልፋም እንጕልቻም፤ እንቅልፍ የሚረግጠው የሚደብተው ማለት ነው። ተሐርገፀ እንዲል ሐባብ፤ አንቀላፋአንጐላቸ ሲል። ዐዞ ለትም ዕዙዝ ዐዚዝ ማለት ነው፤ ረገፀንና ዐዘዘን እይ። ፡ (ሙሾ፤ ዐዞ ስለ ነጠቀው ልጅ እኅቱ እናቱና አባቱ) ላንድ ቀን ትእዛዝ ሰዉ ይመረራል፤ የኔ ወንድም ታዞ አባይ ላይ ይኖራል ግባተ መሬቱን አትድገሙ እናንተ፤ ታዞ ኺዷል እንጂ ልጄ መቼ ሞተ። ልጄን አትጥሉብኝ ቢያዛችኹ ተሹሞ፤ () አያውቅምና ከዚህ አስቀድሞ። መሠጦ ሐርገፅ አክይስት ወዐናብርት ወሐርገፃት። ወረዱ ፈለግ ወሀለዉ ውስቴቱ ሐርገፃት ወቆመ አሐዱ እምኔሆሙ ማእከሎሙ (አቡሻ ፡ ፶። መቃ ፡ ፲፪ ፊልክ ፡ ፺፱) በሐርገፅ ፈንታ ሐገፅ ይላል፤የጣፊ ግድፈት ነው ፡ (ዘሌ፲፩ ፳፱)
ሐርጌ ( አሕሩግ፤ ሐራጊት) ቀንድ ብት፤ ወጠጦ ርቤላ ቍርንቢ የበግ የፍየል አውራ ሙክት። ሐረገ ቀርን፤ ዘቀርኑ ይመስል ሐረገ ቀንደ ጠማማ ልማማ ማለት ሐርጌ እምውስተ አባግዕ። ሐርጌ እምውስተ ጣሊ ዘበደመ በግ ሐርጌ ወላሕም (ዘሌ፭ ፲፭ ፳፫ ቅዳ ፡ ሕር) መጋዝእት ወአሕሩግ ዐቢያን ሕሩገ በግዕ። ሐራጊት ሠናያን ሐራጊት ሥቡሓን ሐራጊተ ጠሊ (ገድ ፡ ኤር፴፪ ፳። ሚክ፭ ፯። ፪ዜና ፡ ፳፱ ፳፩) እንደ ዕብራይስጡ ፈታ ግን፤ የሚዘል የሚፈነጭ፤ ሯጭ ፈርጣጭ ያሰኛል ኛም በሆይ ፡ (ሀራግ) ሀረገ ብሎ ዐረደ ገደለ ይላልና፤ ሀርጌ ተብሎ በሄ ጣፍ ፍሪዳ መሥዋዕት ያሰኛል
አረጋ፤ዐቍን ዐቈነ ዕቋን
ሐቂር ሮት (ሐቀረ የሐቅር ይሕቅር። ዕብ ሐቃር ዐረ ሐቀረ ማሰ) መቈፈር መመርመር፤ ምድርን ገርን የሰውን ጠባይ። ግብሩን ምስጢሩን ካወቁ በኋላ ማስተሐቀር ቅር ማሰኘት መናቅ ማቃለል መንቀፍ ማጸየፍ። መጽሐፍ ግን በሐቀረ ፈንታ እንዳማርኛው አስተሐቀረ ይላል፤ አስተ ተርጓሚና ጣፊ ፍችውን አቃለለን ሲያዩ ያገቡት ነው፤ ሐየጸንና ገሠን ፈሥሐን እይ። ግእዝ መሀረ ያለውን ዐማርኛ አስተማረ እያለ ልማድ ይጨምራል፤ የግእዝና ያማርኛ ልማድ ካንዳንድ ጊዜ በቀር ትሮ አይስማማም ኢይምሰልከ ዘአስተሐቀርኩከ እለ ያስተሐቅሩ ሕጎሙ። ኢትትመካሕ በአስተሐቅሮ አቡከ አስተሐቅሮታ ለእ በኀበ ጠቢብ ዕጹብ አስተሐቅሮ (ዘፍ፴፩ ፴፭። ሶፎ፩ ፲፪። ሢራ፫ ፡ ፲፩ ፳፩ ፳፬)
ሐቂቅ ቆት ፡ (ሐቀ፤ ሐቀቀ የሐቅቅ ይሕቅቅ። ሐገገ) ማብዛት ማሳነስ ጥቂቱን ብዙ ብዙውን ጥቂት ማድረግ፤ መቍረጥ መወሰን። ሐገገን፤ እይ፤ የዚህ መንቲያ ነው ማፋቅ ሕቅ ሕቅ ማለት (ዐማርኛ)
ሐቂፍ ፎት (ሐቀፈ የሐቅፍ ይሕቅፍ ዐረ ሐቀፈ ደነነ። ዕብ ሀቄፍ) ማቀፍ፤ የሰውን ገላ በ፪ እጅ ጠምጥሞ መያዝ መቀበል፤ ራስን ግንባርን መደገፍ፤ እጅን ማጣመር ማስተላለፍ ሕፅን ማግባት፤ መክበብ ማጠር ማኽል ማግባት ሐቀፎ ወሰዐሞ የማኑ ተሐቅፈኒ ወፀጋሙ ታሕተ ርእስየ አብድ ሐቀፈ እዴሁ ወበልዐ ሥጋሁ። ዕግትዋ ጽዮን ወሕቀፍዋ (ዘፍ፳፱ ፲፫ ማሕ፪ ፮። መክ፬ ፭። መዝ ፡ ፵፯) እጅና ክንፍ ተመሳሳዮች ስለ ለአዕዋፍም ይነገራል እንተ ተሐቅፍ አንቆቅሖ ወከመ ንስር የሐቅፍ ዕጐሊሁ በገበዋቲሁ (ዲድ ፡ ፮። ዘዳ፴፪ ፵፩)
ሐቃል (ላን ላት ሐቃሊ፤ ፡ (ሊት ልያን ያት) ) ዐራሽ ዘላን ላገር። ለሐቃል ወለግዩር ፡ (ዘፀ፲፪ ፵፱)
  ገልቱ አረመኔ፤ ፊደል የሌለው ቋንቋው ያልጠራ በርበር ሐቃል ወሀገሪት (ሮሜ፩ ፲፬ ቆላ፫ ፡ ፲፩)
  በረኸኛ ቦለድ፤ ዐዳኝ ወንበዴ። ዔሳው ውእቱ ብእሲ ድሩክ ወሐቃላዊ ወጸጓር እስመ ብእሴ ሐቃላዊ ውእቱ ወነዓዊዕደው ሐቃልያን ወመደንግፃን ፡ (ኩፋ ፲፱። መሳ፱ )
ሐቃዪ (ዪት ይያን ያት ቀይት) የሚያፋጭ የሚያጋጭ፤ የሚያንቀጫቅጭ ቈርጣሚ ጐርዳሚ የቈሎ ያጥንት።
ሐቃፊ (ፊት ፍያን ያት ቀፍት) የሚያቅፍ ዐቃፊ፤ ተቀባይ
ሐቄ ሐቌ ( ሐቍያት ዐረ ሐቅው) ወገብ የሕፅን አጠገብ የትጥቅ ሙያ ከጭን በላይ ከሕፅን በታች መካከሉ ዙሪያው ግራና ቀኙ ሕልጽን እይ ምስጢሩ መፋጫ መጋጫ መወሳወሻ ማለት ነው ቅንት ሐቌከ ብእሲ ዘታወፅ ሕፃን እምሐቌ ብእሲ ወትፌንዎ ውስተ ከርሠ ብእሲት። እለ ወፅኡ ምሐቌሁ ለአብርሃም (ኢዮ፴፰ ፫። አት። ዕብ፯ ) በሕፅን ፈንታ ሐቌ ይላል፤ አያሰኝም ምንት ተሐቅፍ ሐቌ ዘማዊት (ምሳ፭ )
ሐቅ (ዐረ ወትግ። ዕብ ሖቅ) ግ፤ እውነት ርግጥ ማን።
ሐቅል ( አሕቁ() ል፤ ላት። ዕብ ወሱር ሐቅላእ። ዐረ ሐቅል) ገራህት፤ ዕርሻ ቅብቅብ፤ ዱር በረሓ ምድረ በዳ ልፎ ዐልፎ ርሻ ያለበት ሐቅለ ድማኅ ገራህተ ደም ብሂል ሐቅል ውእቱ ብሔር ወመጽአ ዔሳው እምሐቅል ርኂቦ ወሖረ ይንበር ውስተ ሐቅለ ሞአብ። ወተመይጣ ምሐቅለ ሞአብ፤ ምድር (ግብ፩ ፲፱ ማር፮ ፴፭ ፳፬። ሩት፩ ፩ ፡ )
  ሜዳ ዘብጥ ረባዳ፤ ግራ ቀኙ ተራራ የኾነ የወንዝ ዳር የተራራ እግር ምስጢሩ ምድረ በዳ ካለው ይገባል «ሐቅለ ና፤ ሐቅለ ቃዴስ፤ ሐቅለ ዱራ፤ ሐቅለ ናዖር» ሕቃሊሃኒ ወርእየ አሕቃላቲሁ። ሕቃላተ ቢድው። አሕቁል። ኮከበ ሕቁላት ወገዳማት (ኢሳ፶፩ ፫። ዘፍ፲፫ ፫። ዮኤ፪ ፳፪ ዕር ኢሳ፮ ፫። ግንዘ)
ሐቅሎ ሎት (ሐቀለ ይሔቅል የሐቅል) መሰምረት ከዱር በረሓ መግባት፤ ለማረስ ለማደን ለመቀማት።
ሐቅር (ራት) ቅርታ ነቀፌታ፤ ንቀት
ሐቅይ ዮት (ሐቀየ የሐቂ ይሕቂ ዐረ ሐረቀ ሱር ሐሪቅ ዕብ ሐራቅ) ማፋጨት ማጋጨት ሢጠ ሢጠጥ ማድረግየጥርስ ከቍጣ ንደት ከመጐምዠት ሥቃይ ብዛት የተነሣ ሐቀዩ ስነኒሆሙ ላዕሌየ ዘየሐቅዩ አስተዳለዉ ይብልዑ። ኀበ ሀሎ ብካይ ፡ (መዝ ፡ ፴፬። ሢራ፶፩ ፡ ፫። ማቄ፳፭ )
  መቈርጠም መጐርደም፤ መስበር ማድቀቅ ማንቀጫቀጭ ዕፅምተ ሰብእ ተሐቂ የሐቅየኒ ዕፅምትየ (ምሳ፳፬ ፳፫ ኢዮ፲፬ )
ሐቌ ወገብሐቀየ።
ሐበሰ (ዐረብ) ዐበሰ አጋዘ፤ አሰረ ከወህኒ አገባ
ሐብረ ዐበረኀቢር ኀብረ
ሐበበ [1]:-ሰደበ፤ሀቢብ ሀበ ሀበበ
[2]:-ጠመቀ ረገጠኀቢብ ኀበበ
ሐበወ ወጨፈሀቢው ሀበወ
ሐበዘ ጋገረኀቢዝ ኀበዘ
ሐቢ (ቢት ብያን ያት በይት) ዋስ መድን ተያዥ። ጠባቂ ሹም አለቃ ወኪል ምስለኔ እንደ ራሴ ሐቤ ምእት እሉ ሙንቱ ሐበይቶሙ ለክልኤቱ ምእት መላእክት ይኩኑክሙ ሐበይተ ወመሳፍንተ (ማቴ፰ ፭። ሔኖ፮ ፰። ዘዳ፩ ፲፭)
ሐቢል ሎት (ሐብለ፤ ሐበለ የሐብል ይሕ() በል። ዕብ ሐባል። ዐረ ሐበለ) ማበል መዋሸት፤ ፈጥሮ መናገር፤ ማታለል መሸንገል፤ ማሳት መጕዳት። መግመድ መፍተል፤ በገመድ ማሰር፤ መሳብ መጐተት። ቀላድ መጣል በገመድ መስፈር መለካት መክፈል፤ የምድር ሐንበለን እይ፤ የዚህ ሯጽ ነው አኮ ሠናይ ለመኳንንተ ጽድቅ ሐቢል የሐብሉ ዕርክቲሆሙ። ብእሲ እኩይ የሐብል ዕርክተ (ምሳ፲፯ ፳፯። ፳፮ ፡ ፲፱። ፲፮ ፳፱)
ሐቢብ [1](ዐረ እልሐቢብ) ወዳጅ ፍቁ
[2]ቦት (ሐበ ሐበበ የሐብብ ይሕብብ ዐረ ሐበ) መውደድ ማፍቀር፤ በፍቅር መቃጠል። መጽሐፍ ግን በሐበበ ፈንታ ሐበ ተሐበበ ይላል፤ እያሰኝም። እለ ይትሐበቡ በተባዕት ፡ (ቀሌ። ፩ቆሮ ፡ ) ማፍራት፤ ፍሬ መያዝ ንበበን እይ
ሐቢጥ ጦት (ሐብጠ ሐበጠ የሐብጥ ይሕብጥ ዐረ ሐቢጠ) ማበጥ፤ መነፋት፤ ፡ (ጥቀ) መቀብጠጥ፤ መቍሰል በትር ከደዌ የተነሣ እስከ የሐብጥ ሥጋሁ። ተፀምደ በቀዊም ስከ ሐብጠ እገሪሁ። ለእ ሐበጠ አአሉ ዘሐበጠ እስኪቱ (ቄድር ስንክ ታኅ፲፪ ፳፭ ) በሐበጠ ፈንታ ተሐበጠ ይላል አያሰኝም ይትሔበጡ በትዕቢት (ተረ ቄር ፡ ፲፱)
ሐባሊ (ሊት ልያን ያት) የሚያብል ባይ ዋሾ ሐባሊ ሶበ ተአምኖ ይትጓሐለወከ ሐባሊ ይትነፃኅ (ፈላስ ገ፴፮። ቅዳ) ገማጅ ሳሪ ሰፋሪ
ሓባሪ (ሪት ርያን ያት) የሚያቀልም ሚያልል፤ ቀለም አግቢ
ሐባዪ (ዪት ይያን ያት በይት) ጠባቂ ከልካይ፤ ሿሚ ወካይ፤ አዋሽ ዋስ መድን
ሐባጢ ሕቡጥ ያበጠ የተነፋ ቅብጥጥ ያለ በሕቡጥ ፈንታ ቅቡጥ ይላል፤ የጣፊ ስሕተት ዘይከውን ጽንፈ ዐይኑ ቀይሐ ወቅቡጠ ( )
ሐብለ ደፈረ፤ኀብሎ ኀበለ
ሐብለት (ታት) እንጥልጥል፤ የዦሮ ያንገት ጌጥ ሽልማት፤ጕትቻ ድሪ የወርቅ የብር ንሰለት ሕልቀታተ ወሐብለታተ (ዘፀ፴፭ ፳፪) በሐብለት ፈንታ ሐብላት ይላል፤ የሐብል ብዢ ነው (መሳ፰ ፳፮ ፩ጢሞ )
ሐብለየ (ተቀ ) ከዳ፤ ተተነኰለ ክፋ ዐሰበ ተናገሩ ምስሌሆሙ በእኩይ ወሐብለይዎሙ ሐብለይዎ ወገብሩ ዕሌሁ ምክረ የሐብልይዎሙ ለአግብርቲሁ ፡ (ኩፋ ፴ ፡ ፴፬። መዝ ፡ ፻፬)
  በዘበዘ፤ ዘረፈ ገፈፈ ቀማ ወሰደ፤ በተንኰል በኀይል፤ በግድ በገመድ የሐብልዮ ነኪር ኵሎ ተግባሮ ይበርብርዎሙ ወየሐብልይዎሙ ወሐብለይዎሙ ግብጽ (መዝ ፡ ፻፰ ኢሳ፩ ፮። ዘፀ፫ ፲፪ ) በሐብለየ ፈንታ ተሐብለየ ይላል ስሕተት ነው እነሥት ጸቈኖ ወይትሐበለይዎ ወእለሰ ይነብሩ ቤጤሌዋ ወረዱ ውስተ ትዕይንቶ ለአሶር ወተሐብለይዎሙ ወብዕሉ ፈድፋደ (ኢሳ፭ ፭። ዮዲ፲፭ )
ሐብል ( አሕባል ላት ዕብ ሔቤል ሱር ሐብላ ዐረ ሐብል) በቁሙ ገመድ ቀላድ ከቃጫ ናጫ ጓሳ ገርሣ ከጭራ ከጭረት ከቈርበት ከዥማት እንሰት ልጥ ከክታን ጥጥ ፀምር ከሐር፤ ከሌላውም ኹሉ ተፈትሎ ተከሮ የሚሠራ፤ ጠፍር፤ ሰንሰለት፤ ወጥመድ። ሐብል ዋኅ ሐብለ ዐጌ። ሐብለ አነዳ። አሕባለ ሥርው ደቃቃት ሕባለ ቢሶንስ ሕባለ ጠፈር ኅቡእ ምድር ሐብሉ (ኢሳ፭ ፲፰። ሕዝ፵ ፡ ፫። ስንክ ፡ ጥቅ፲፯ መቃ ፡ ገ፳። አስቴ፩ ፮። ገድ ላሊ ኢዮ፲፰ )
  ርስት ቀላድ፤ ቦታ ወዠድ፤ የርስት የመሬት ፍል፤ ወገን ወድቀ ሐብሎን ትኩንክሙ ሐብለ ርስትክሙ። ወእስራኤልኒ ሐብለ ርስቱ። ፡ (ኢያ፲፯ ፭። መዝ ፻፬ ዘዳ፴፪ )
ሐብስ በቁሙ የግዞት ቤት ወህኒ። ሐብስ ይቤ ቤተ ጽልመት (ጥሬ )
ሐብረተ (ተቀ ) ወለወለ ነገለ ዐደሰ የማዕደናት ወርቅ እመ ኢሐብረትዎ ይበርህ ጽህርት እንተ ሐብረትዋ ዛሕላ መኑ ዛቲ ሰይፍ ዘየሐበርትዋ ፡ (መል ኤር፳፫ ሕዝ፳፬ ፮። ፈላስ)
ሐብራቲ (ቲት ትያን ያት) የሚወለውል ወልዋይ ሰንጋይ
ሓብሮ ሮት (ሓበረ የሓብር የሓብር) ማቅለም፤ ቀለም ማግባት መንከር በብዙ ይነት ቀለም መሸለም ማስጌጥ ማንቈጥቈጥ መልክ ማውጣት፤ ሥዕል መሣል ሐረግ መጣል ለቅኔዎች ግን ቤቱ የባረከ ኾን ኆበረ ብለው በኖለወ ቤት በኀርም ይገሱታል ጥሬውና ከቅጽሉ በቀር አንቀጹ አይገኝም
ሐብቀቀ ሐብቈቈ (አብከከ፤ በኪክ በከ) ደፈ አረከሰ አበላሸ ከንቱ አደረገ በጠበጠ አደፈረሰ ቀላቀለ ደባለቀ አወከ አሸበረ
ሐብአ ዐባ ሰወረ፤ኀቢእ ኀብአ
ሐብይ ዮት (ሐበየ የሐቢ ይሕቢ ዐረ ሐባ) መጠበቅ፤ መከልከል። መሾም መወከል። ማዋስ፤ ዋስ መድን ቀለብ የሚበቃ ምግብ መስጠት፤ ዕልፍ ትርፍ የሌለው የሚገባ ነገር ስላምታ ግብር ማቅረብ። መጽሐፍ ግን በሐበየ ፈንታ አሕበየ ተሐበየ ይላል፤ አያሰኝም። ወአሕበዩ ሎቱ በተአዝዞ ክርስቶስ ዘዲበ ኪሩቤል ይነብር ወኵሎ ዓለመ ዘይትሐበይ (ዮሴፍ መዋሥ)
ሐተታ በቁሙ፤ ምርምር አመራመር ምርመራ ጥየቃፍተሻ ዕለተ ሐተታ ጽኑዐ ሐተታ የሐትትዎሙ። አመ ገብረ እግዚ ሐተታየ ሐቲቶሙ ሐተታ ጽኑዐ ፡ (ጥበ፫ ፲፰። ፮ ፡ ፯። ኢዮ፲፬ ፫። ፈ ፡ መ ፡ ፳፫ )
-     ሐቲት ቶት (ሐተ፤ ሐተተ የሐትት ይሕትት ኀሠሠ ዕብ ሐታት ተሰበረ ፈራ ደነገጠሱር ሐቴት አስተካከለ) መመርመር መፈተን መላልሶ መጠየቅ ማስመስከር ማናገር ከዚያ በኋላ መፍረድ የዳኛ ሕትቶሙ ለአበው ትሕትት ዘኢይትከሀለከ ትሒስ ዘእንበለ ትሕትት። ኢትሕትቱኒ ዘእገብር የሐትት ኅሊና እንዘ ኢይሴአል። ሐቲተ ሕትዎ። ሕቱ ርእሰክሙ። ይሕትቱ ትዕይንት ማእከለ ቀታሎ ወማእከለ ደም (ኢዮ፰  ፰። ራ፫  ፳፩ ፲፩  ፯። ዮዲ፰  ፴፬። ቅዳ ፡  ኤጲ። ነገ  ፳ ፡  ፲፰ ኪዳ ዘኍ፴፭  ፳፬) በሐተተ ፈንታ አስተሐተተ ይላል ስሕተት ነው። ያስተሐይጽ ወያስተሐትት መኑ እሙንቱ (ኪዳ)
ሐታቲ (ቲት ትያን ያት) የሚመረምር መርማሪ ያቂ ዳኛ ባላጋራ ለእ ሐተተ ሐታቲ ወይቤ ይበጽሕዎ ኅሊናተ ሐታትያን ፡ (አፈ ድ፳፮ ያዕ ፡ እል)
ሐነቀ ዐነቀኀኒቅ ኀነቀ
ሐነወ (ዕብ ሐናሕ ዐረ ሐና) ፈረ ስፍራ ያዘ ጐዦ ሠራ ድንኳን ተከለ
-     ሐነጠ (ዐረብ ዕብ ሐናጥ ሱር ሕናጥ) ሽቱ ቀባ ለቀለቀ በሽቱ ወሰ ጀለ የሬሳ አቀባብ፤ እንዳይፈርስ እንዳይበሰብስ በሚያደርግ በታወቀ ሽቱ ጸዐጠን እይ ዚህ ጋራ ንድ ነው ወሐነጠ ኖኅ ሥጋሁ በከርቤ ወበሰሊኆት ወአስቀጢን (አቡሻ ፡  ፵፰)
ሐኑክ (ትግ) ምግብ የሚጐረሥ የሚታኘክ
ሐኒክ ኮት (ሐነከ የሐንክ ይሕንክ። ዐረ ሐነከ ዕብ ሐናኽ) ጠልቆ ወቅ ማስተዋል ማፈር መሰቅጠጥ ዘየአምር ሐኒከ የሐንክዎ ወይፈርህዎ ሰላም ለከ ገብረ ዮሐንስ ቡሩክ በምሃባርከ ሐኒክ ፡ (ምሳ፫ ፲፫። ሉቃ፱ ፵፭። ስንክ ኅዳ፳፯)
  መባረክ መቀደስ፤ የቤት የንዋየ ቅድሳት ማኘክ ማላመጥ መበጠስ መቍረጥ የጥርስ የመኪና። ዕንካ ማለት እጅ በጅ መስጠት መጣፍ ግን በሐነከ ፈንታ አንከየ፤ ይላል፤ የተሳሳተ ነው ነከየን እይ
ሐኒጽ ጾት (ሐነጸ የሐንጽ ይሕንጽ። ነደቀ) ማነጥ መቅረጥ  መጥረብ፤ የዋሻ የንጨት መሥራት መመሥረት መንደቅ የቅጥር የቤት ሐኒጸ ሀገር ንሕንጽ በእብን ሕንጹ ብያተ (ኩፋ ፲። ኢሳ፱ ፴፮ ፡ ) መፍጠር ማደስ ማጽናት ማበርታት፤ እንዳይፈርስ ማድረግ። ከመ ይሕንጽ ዘርዐ እምኔሃ ከመ ይሕንጹ መዝበራ ለጽዮን ለዓለም ሐንጽ ምሕረተ ሐነጸ ሥርዐተ ማኅበር (ኩፋ ፲፬። ዕዝ፱ ፡ ፱። መዝ ፡ ፹፰። ስንክ ፡ መስ፳፬)
ሐናጺ (ጺት ጽያን ያት ነጽት) የሚያንጥ የሚቀርጥ ጠሪቢ ናጢ ገንቢ ሐናጽያንኪ ፈጸሙ ሥነኪ ብጽሐ እልፈ ሐናጽያነ (ሕዝ፳፯ ፬። ዮሴፍ)
ሐኔት [1]ሐሜት፤ሐመየ፤ ሐነየ
 [2]ሐሜት፤ሐመ() የ።
ሐንሓን (ትግ) ርን ኰሸኰሽ ያፍንጫ ጥንት ማእከለ አዕይንት
ሐንቅቆ ቆት (ሐንቀቀ የሐነቅቅ የሐንቅቅ) መኵራት መንጠራራት፤ ያልተሰጠውን መሻት፤ አምጡ ውለዱ ማለት፤ መደላደል መቀማጠል መብሰክሰክ መንቀባረር፤ የወይዛዝርና የመኳንንት የባለጠጎች የሕፃናት ለበሽተኞችም ይኾናል ምስጢሩ ዶሮ ዕለቡ ፀሓይ በንቅብ አግቡ እንደ ማለት ነው። በሐንቀቀ ፈንታ ተሐንቀቀ ይላል ሕተት ነው እምከመ ጽገብካ ለነፍስከ ትትሐንቀቅ ፍስ እንተ ተሐንቀቀት ታስተጋብእ ኀቤሃ ሕማመ ኀጢአት ፡ (ማር ይሥ፩ ፱። ፳፰ )
ሐንበለ (ስሯ ሐበለ) ኮረ ጫነ አመቻቸ፤ ደበደበ ደለደለ።
ሐንበበ (ስሯ ሐበበ) ፈራ ፍሬ ያዘ ተሸከመ ሐንበበት ፍሬ ፡ (አርጋ ፡ )
ሐንከሰ (ዲቃ ሐነከ ነከሰ) ዐነከሰ ዐጭር ኾነ ዐፈረ ተሰቀጠጠ ተሰብሮ ተቈርጦ ተሸምቅቆ ወይም ደርቆ የእግር ተጠራጠረ፤ አወላወለ አመነታ የልቡና ሐንከሱ በፍኖቶሙ። እስከ ማእዜኑ ተሐነክሱ በክልኤ ብክሙ ስመ ሀካይ የሐነክስ በፍኖት (መዝ ፲፯ ነገ ፲፰ ፳፩ አፈ ፡ ድ፴)
ሐንካስ (ሳን ሳት) ዐንካሳ ምድምድ እግሩ ተካክሎ  የማይቆም የማይኼድ። ዕዉር ወኢሐንካስ። ዕዉራን ይሬእዩ ወሐንካሳን የሐውሩ ሐንካሳን ወይቡሳን (ዘሌ፳፩ ፲፰ ማቴ፲፩ ፭። ዮሐ፭ ፡ ) ተጠራጣሪ ወላዋይ።
ሐንክሶ [1]ማንከስ መጠራጠር፤ ዐንካሳ መኾን
[2](ዐረ ሐንክስ) ሽቱ፤ የሽቱ ዕንጨት ቅጠል፤ መዐዛው ሩቅ የሚሸት ማርያም ድንግል ምዕዝት እምሐንክሶ (ደራሲ)
ሐንዋት (ዐረ ሐዋኒት ሐኑዮት) መደብሮች። አንዳንድ መጽሐፍ በሐንዋት ፈንታ እንዳረቡ () ዋኒት ይላል (ግብ፳፰ ፲፭)
ሐንዘር (ዐረ ንዚር ዕብ ሐዚር ሱር ሕዚራ) ሐሣማ ሕሪያ ርኵስ የቤት እንስሳ እስራኤል የሚጸየፉት አሕዛብ የሚነፈንፉት በለብሉዮች ግን አነር ይሉታል ሐሠመንና ሐረወን እይ (ሔኖ፹፰  )
ሐንገዝ (ሐገዘ ሐገዝ ዐረ ሐጂብ) ሽፋል ቅንድብ፤ ጠጕ የማያድግ የማይረዝም ሐገዝን እይ ይትላጸይ ሥዕርተ ርእሱ ወጽሕሞ ወሐንገዞ ፡ (ዘሌ፲፬ ) ብብት ብልት ኀፍረት ያገጭ ሥር ሸለቆው። ጸጕር ሠርጸ ድማሕ ወሐንገዝ። ንጋዙ (ጕርዔሁ) (መጽ ፡ ምስ ገድ ላሊ)
ሐንጶን (ዐረ ሐንፋእ) ገበ ጕበ የዕሥሥትና የንሽላሊት ዐይነት እግር ያለው ዥራታም፤ በግሩና በልቡ የሚኼድ። ባለብሉዮች ግን አርጃኖ እንዝዝ ይሉታል። ላጽቂት ወሐንጶን (ዘሌ፲፩ )
ሐንጸጸ ጠረጠረ፤ኀንጽጾ ንጸጸ
ሐንፈጠ [1](ዲቃ ነፈጠ) ጫረ ፈጨረ ላጠ መለጠፊቱን ነጨ እመ ሞተ ተሐንፍጡ ገጸክሙ። በአምሳለ አንስርት ወቋዓት እንዘ የሐነፍጡ ጾሙ በአጽፋሪሆሙ ( ነ ፡ ፵፭። ስንክ ፡ መስ፲፰) ነፈጠን እይ።
[2]:-ቀረጠ፤ኀፈጠ ኀንፈጠ
ሐንፈጸ (ዲቃ ነፍጸ) አነፈሰ አንዘረዘረ፤ አዘራ አበጠረ፤ አጐለበ አንጓለለ ሰአለ የሐንፍጽክሙ ከመ ዐለስ ዘየሐነፍጸከ ሰይጣን (ሉቃ፳፪ ፡ ፴፩። አፈ ፡ ተ፴፩ ፊልክ ፡ ፻፹፱ አርጋ ፡ ) ፍጸንና ኀንጸጸን እይ።
ሐንፈጽ (ትግሪኛ) ቅይጥ፤ ቅልቅል ብስና ስንዴ ብሮ የሚዘራ። ሐለስትን እይ ከዚህ አንድ ነው።
ሐኖት [1] (ዕብ ወዐረ ሐኑት ሱር ሓኑታ) መደብር፤ የንግድ የገበያ ቤት፤ መብል መጠጥ ጨዎታ መሸታ ያለበት፤ ዓለማዊ እንግዳ የሚያርፍበት። ሥጋ ሐኖት። ኢይበልዑ ውስተ ቤተ ሐኖት ካህን ዘበልዐ ውስተ ሐኖት ወኢትባእ ሐኖተ ለግሙራ (ምሳ፳፫ ፳። ፪ ፡ ፩። ሃይ አበ)
 [2] የመሸታ ቤትሐነወ
ሐከክ ክርክርሀኪክ ሀከከ
ሐከየ ሰነፈሀክይ ሀከየ
ሐኪም (ማን ማት ሐካም) ብልኅ ዐዋቂ ፈላስፋ፤ ኬንያ ጥልቅ ረቂቅ ዕውቀት ያለው ወስመ መምህሩ ዘመሀሮ ጥበበ ርስጣጣሊስ ሐኪም ወሰመየት ስሞ እብነ ሐኪም (ዮሴፍ ከብ ፡ ) በቁሙ፤ ፈዋሽ የሰውን ደዌ ከነስሙ ከነመድኀኒቱ በየስልቱ የሚያውቅ በሽተኞች እንደ ቄስ የሚሹት
ሐኪም ሞት (ሐከመ የሐክም ይሕክም። ዐረብ ዕብ ወሱር ሐካም) ብልኅ መኾን መፈልስፍ በውቀት ማደግ፤ ጥበብን ዕውቀትን ገንዘብ ማድረግ። ዝም ክም ማለት፤ አለመቀባጠር መጽሐፍ ግን በሐከመ ፈንታ ተሐክመ ይላልስሕተት ነው በአርምሞ ወበተሐክሞ ይመስል ቢበ (ምሳ፲፯ ፳፰) በቁሙ፤ ማከም መፈወስ፤ ድውይን መዳሰስ መዳበስ ማገም መብጣት መድኀኒት መስጠት። ኬነን እይ የዚህ መንቲያ ግስነቱ ዐጕልና ገቢር እንደ ኾነ ባፈታቱ አስተውል።
ሐኪክ ኮት (ሐከ፤ ሐከከ የሐክክ ይሕክክ። ዐረ ሐከ። ዕብ ካኽ) ማከክ መፎከት ማቍሰል፤ መላጥ መቅረፍ፤ መፋቅ መላግ፤ መሞረድ መፈግፈግ፤ የገላ የቈርበት የንጨት የብረት ሥአ ልዐ ወአኀዘ ይሕክክ ቍስሎ ኀለቁ እንዘ አሐክክ ጸውበ። ፡ (ኢዮ፪ ፰። ፯ ፡ ) ዕከካም መኾን ዕከክ መልበስ፤ በዕከክ ደዌ መያዝ። ዘሐከከ አባሉ (መ ፡ )
ሐካኪ (ኪት ክያን ያት ከክት) የሚያክ የሚያቈስል፤ ጥፍራም፤ ዕከካም ራስን ባንበሳና በነምር መስሎ ዐካኪ ዘራፍ ማለት ከዚህ የወጣ ነው ይባላል
ሐዊ መጽሐፍ የመጽሐፍ ስም፤ ሐዊ የሚባል የጣፈው የሰበሰበው፤ የአበውን ዜና የቅዱሳንን ገድል ሕግና ሥርዐት የሚናገር መጠኑ መንፈቅ ስንክሳር የሚበልጥ። ፍችው እሳታዊ ማያዊ፤ መንፈሳዊ እንደ ማለት ፡ (ግብ፪ )
ሐዋሊ (ሊት ልያን ያት ወልት) የሚዞር የሚከብ ቀላቃይ
ሐዊል ሎት (ሖለ፤ ሐወለ የሐውል ይሑል ዐረ ሐውለ ዞረ) መዞር መክበብ። መቀላቀል መደባለቅ፤ አንድ ማድረግ ሐበለን እይ የዚህ ጎር ነው
ሐዊሳ ፍጥነት ችኰላ ንቅነቃ ቅስቀሳ የደስታና የአንክሮ የስላምታ ቃል፤ ሐዲስ ድንቅ ነገር ደስ የሚያሰኝ ምስጢር ከማየት ከመስማት የተነሣ ራስን ዐንገትን በመነቅነቅ ወሰው ወሰው፤ መልካም መልካም ይበል ይበል ዕሠይ ዕሠይ ማለት። ሐዊሳ ሐዊሳ ለዝንቱ ሐዋሪያ። ሐዊሳ ለምጽአትከ ወለምጽአትከ ወለመዊኦትከ ፡ (አፈ ተ፲፪። ዮሴፍ) የሰላምታ ቃል ሲኾን ፍችው እንደ በሓ ነው ይፈርህ ብሂሎተከ ሐዊሳ ሐዊሳ፤ እስመ ባሕረ ልብየ መልአ ሰላምከ ዓሣ ፡ (ደራሲ)
ሐዊስ ሶት (ሖሰ የሐውስ ይሑስ ኮሰ ዕብ ሓሽ ዐረ ሐሰ ሀዘ) መፍጠን መቀልጠፍ፤ መቸኰል። ማዘን መታወክ መዋለል። መነቅነቅ መናጥ ማናወጥ ማንቀሳቀስ ስን ሕዋስን። ኮሰን እይ የዚህ መንቲያ ነው መጽሐፍ ግን በሖስ ፈንታ አሖሰ ይላል፤ አያሰኝም ሖሰ ርእሶ ዲቤኪ ሖሱ ናፍሪሆሙ ዕሌየ በአሑሶ ክነፊሁ ፡ (ኢሳ፴፯ ፳፪። ሰቈ፫ ፷፩። ጥበ፭ ፡ ፲፩)
ሐዊር ሮት (ሖረ የሐውር ይሑር) መኼድ መራመድ ከቦታ ወደ ቦታ መፍለስ እግርን በፈረቃ ማንሣት መጣል፤ መንቀል መትከል ማሽቀዳደም። በደረት በልብ መሳብ መጐተት ለመም ማለት። ሄደንና ደን እይ፤ የዚህ ጎሮች ናቸው ሑሩ ውስተ ዓለም ከመ ይሑር በእገሪሁ ሑሪ በእንግድዓኪ (ማር፲፮ ፲፭። ግብ፫ ፲፪። ዘፍ፫ ፲፫)
  1 መኖር፤ መቀመጥ የቦታ የግብር። ለምንት የሐውር ወልደ ብእሲት ምስለ ብሉየ መዋዕል። ዘየሐውር በጽድቅ ዘከመ ሖርኩ ቅድሜከ። ኢሖሩ በትእዛዝከ። ዘኢሖረ በምክረ ረሲዓን (ሔኖ። ኢሳ፴፫ ፲፭ ፴፰ ፫። ኤር፴፱ ፡ ፳፫ መዝ ፡ )
  መሥራት ማድረግ፤ መቅረብ መራከብ። ሖሮን እግዚእ ለኀምስ ብራት ሐዊረ ብእሲተ ብእሲ ኢትሑ ኀበ ንስሳ ኵሉ ዘየሐውር እንስሳ ኵነኔ መዊት እለ የሐውሩ ወእለ የሐውርዎሙ (ትር ወን። ማር፯ ፳፩ ዘሌ፲፰ ፳፫ ዘፀ፳፪ ፲፰። ፩ቆሮ ፡ ፮ ፡ )
ሐዊጽ ፡ ሐውጾ መንጻት መጥራት ጹሕ ጽሩይ ብሩህ መኾን ወከመ ርእየተ ጽንዐ ሰማይ ሶበ ሐወጸት መኑ ይእቲ ዛቲ እንተ ትሔውጽ ከመ ጎሕ ሐውጽ እምሰማይ ብርሃነከ ንርአይ (ዘፀ፳፬ ማሕ፮ ፱። )
ሐዊጽ ጾት (ሖጸ የሐውጽ ይሑጽ አው ሐውጾ ሐወጸ ይሔውጽ የሐውጽ። ሐየጸ ዋሐየ) ማወጥ መጐብኘት መሰለል መፍቀድ መጠየቅ አሻግሮ ማየት ዐይንን ልብን ጥሎ ሥራዬ ብሎ ማየት መመልከት አመ ሐውጾ ሐወጸክሙ እግዚእ ኢትትሀከይ ሐውጾ ድዉይ። የሐውጽዎሙ ለነዳያን ወይሔውጽ እንተ መሳክው እንተ ትሔውጽ እምርሑቅ ወዘሰ ሐወጸ ውስተ ሕግ ፍጹም ፡ (ዘፍ ፡ ፶ ፡ ፳፭ ሢራ፯ ፴፭ ኪዳ ማሕ፪ ፱። ፯ ፡ ፮። ያዕ፩ ፳፭) ግስነቱ ገቢርና ዐጕል ነውና ያለፈው ገቢር የሚመጣው ዐጕል እንደ ኾነ ፍችውን አስተውል
ሐዋላ (ዐረብ) ፖስታና በባንክ የሚላክ ገንዘብ።
ሐዋሪ (ሪት ርያን ያት) የሚኼድ () ያጅ ራማጅ ሯጭ ገሥጋሽ (ዘማዊ) ጻማዊ በገድሉ ወሐዋሪ በፍኖተ አበው ቅዱሳን። ፈላሲ ወሐዋሪ ምኔነ ሐዋሪ ዘኢይሴፎ መይጦቶ (ገድ ተዝ። ግንዘ) ደላዊ ሐያቢ ቀዳሒ በማለት ፈንታ ሐዋሪ ይላል፤ የመላሽ ስሕተት ነው ሐዋሬ ማይክሙ። ወረሰዮሙ ሐዋርያነ ማይ ለኵሉ ተዓይን ይወፅኣ ሐዋርያተ ማይ (ዘዳ፳፱ ፩። ኢያ፱ ፳፭ ዘፍ፳፬ ፲፩። ፩ነገ ፱ ፡ ፲፩)
ሐዋርያ (ያት ዐረ ሐዋሪይ) መንገደኛ መልክተኛ ቀላጤ ከመ እኩይ ሐዋርያ ሐዋርያ ጠቢብ ያድኅን ርእሶ ፈነወ ሐዋርያተ (ምሳ፮ ፲፩። ፲፫ ፲፯ ሕዝ፲፯ ፲፭)
  በቁሙ፤ መንፈሳዊ ሹም መምህር ዙሮ የሚሰብክ የሚያስተምር፤ ባለምሥራች ዐዋጅ ነጋሪ። ሐዋርያ ዘተጸውዐ ወተፈልጠ ለትምህርተ ንጌል ርእይዎ ለዝንቱ ሐዋርያክሙ ዘሎቱ ተሠየምኩ አነ ሐዋርያ ወዐዋዴ። ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ሐዋርያተ በግዑ ፡ (ሮሜ፩ ፩። ዕብ፫ ፡ ፩። ጢሞ ፩ ፡ ፲፩። ጸሎ ሃይ ራእ፳፩ ፲፬)
ሐዋርያዊ የሐዋርያ ቀኖና ሐዋርያዊ መንበር ሐዋርያዊት ( ፲፯። አቡሻ)
ሐዋዝ ሐዋዝ፤ ያማረ የጣፈጠ የተሰማማ፤ ደስ የሚያሰኝ መልካም ቅጽልነቱ ዐጕል ኾነ ወንድና ሴት ያስተባብራል ሐዋዝ ማሕሌት ወመሰንቆ በቤተ ስታይ ሐዋዝ ውእቱ ሕገ እግዚ ምድር ሐዋዝ ወሥብሕት ሐዋዘ ትነውም ንግበር ሐዋዘ ውስተ ፍጥረትነ (ሢራ፳፭ ፮። ሮሜ፯ ፡ ፳፪ ሔኖ፹፱ ፵።  ምሳ፫ ፡ ፳፬። ጥበ፪ ) ዐዋዜ ጥሩ ድልኽ (ዐማርኛ)
ሐዋጺ (ጺት ጽያን ያት) የሚጐበኝ፤ ተመልካች፤ ጠያቂ ፈቃጅ መርማሪ ሰላይ እግዚእ ሐዋጼ ነፍሰ ትሑታን። ድዉያን እለ ልቦሙ ሐዋጺ። ሐዋጺ ህልው ይሔውጽ ልቦ (ኪዳ ነ ፡ ፯ ፡ ፫። ጥበ፩ )
ሐው [1] እሳት፤ሐውይ ሐወየ
 [2] የሚፋጅ የሚያቃጥል ሕብሩ ቀይ የምሼት ሰማይ የሚመስል በብዝኀ ትንታጉ ሐው ይበዝኅ ፍሕሙሐወ ዘአቈርከ ጤገን ዘአፍልሕዎ በሐው አንዲዶሙ ሐወ (ሢራ፲፩ ፴፪። ድጓ ስንክ ኅዳ፯ ሠኔ፳፩)
ሐውለየ ለየ ነቀፈሀውለየ።
ሐውል (ላት ዕብ ሖል አሸዋ) ያሸዋ ጭቃ ዐፈር ኵረት የተቀላቀለው። ሻፎ አለት ጥርሳም ስለታም ሸካራ ደንጊያወምስካቡ ሐውላት ዐበይት (ኢዮ፵፩ ፳፩)
ሐውልት (ታት) በቁሙ ትክል ደንጊያ እንደ ዐምድ እንደ ምሰሶ የቆመ፤ ክብነት ምእዙንነት ያለው፤ ለመታሰቢያ የሚተከል የሚነደቅ ወይም ከኖራ ካሸዋ ከሽሜነት ደንጊያ ዶቄት ቀላቅለው ደባልቀው እያፈሰሱ የሚሠሩት ፍስ ደንጊያ ቀሙ ሐውልተ እብን ዐቢይ ታቅሙ ለክሙ ሐውልተ ብን ሐውልተ ጼው ሐውልተ ስመዕ ፡ (፪ነገ ፡ ፲፰ ፲፯። ዘሌ፳፮ ፩። ዘፍ፲፱ ፳፯ ቅዳ)
 
 ፡ ያጕል ግስ ስም፤ ኖመ ቆመ ጥዕየ ሐመ ጸን ደክመ፤ ይህን የመስለ ግስ ሐውልት ይባላል ቅልቅል ማለት ነው
ሐውት ሐይት (ዕብ ሔት) የፊደል ስም ፰ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ። ሕይወት ማለት ነው፤ ሐይወን እይ ምስጢሩ በ፰ኛው ሺሕ የሚኾን ሐዲስ ሕይወትን ትንሣኤ ሙታንን ካስነሺው ጋራ ባንድነት ያሳያል ፡ (ዮሐ፲፩ ፳፭ ማቴዘ፳፪ ፴፪) ጸሐፍት ግን ሐመር ይሉታል።
ሐውዝ (ዛት) ተድላ ደስታ ጣዕም ፍትወት ውበት ምምነት ምሐውዘ ዓለም ሐውዘ መሰንቆ ወማሕሌት ሐውዘ መንበርት ሐውዘ መባልዕት ሐውዘ የራት ወፍሬያተ ምድር። ፡ (ድጓ ሢራ፵፬ ፭። ሉቃ፰ ፡ ፲፬። ዲድ ፲፬። ግንዘ)
ሐውይ ዮት (ሐወየ የሐዊ ይሕወይ ዐረ ሐዊየ) መጋም መቃጠል፤ እሳ መኾን መምሰል፤ መጥቈር መክሰል፤ የብረት የንጨት መምሸት መጨለም፤ ድግዝ ማለት። ፀሓይ ትገባ የሰማይን መቅላትና መጥቈር ያሳያል
ሐዘን ሐዘን፤ ፡ (ናት) በቁሙ፤ ዐዘን፤ ደረቅ ጥኑ ጠንካራ ነገር የሚያነድ የሚያጤስ የሚያስለቅስ ሐሳብ ሐዘን ኢይባእከ ስመ ብዙኃን ሞቱ እንበይነ ሐዘን። እስመ ሐዘኑ ልብ ይሰብሮ ለኀይል። ወንሬስየክሙ ዘእንበለ ሐዘን። እንተ ኢፈጸመት ዕድሜ ሐዘነ ምታ ሞተ ሐዘናት ብዙኃት (ሢራ፴፰ ፲፰ ማቴ፳፰ ፲፬ ፍ ፡ ነ ፡ ፳፬ ፊልክ ፸፱)
ሐዘንዚን የልቅሶ ቃል፤ ወርድ ንባብ፤ የሐዘን ዜማ ካህናት ይትቀነዩ ዘንተ መዝሙረ በዜማ ሐዘንዚን (ግንዘ)
ሐዙራን (ሱር ወዐረ ሐዚራን) የወር የሶርያ ወር ሠኔ (ገድ ፡  ላሊ መጽ  ምስ)  
ሐዙር (ዐረ እልሐዝር) ግምት መላ ጥንቈላ ክታብ ሥራሥር፤ መንድግ፤ መስተፋቅር። እለ ይገብሩ እልሐዙረ በኵርናዕ ወይፈቅዱ ቦቱ ይርብሑ ረባሐ ፡ ( ነ ፡ ፶ ፡ )
ሐዚል ሎት (ሐዘ() የሐዝል ይሕዝል) ማዘል መሸከም በዠርባ በሕፅን ዘባንኪ እምዘባነ ኪሩብ ዘዐብየ ሐዚሎ እሳተ ሐፃኒ እንተ ተሐዝል ደቂቃ ወሐዘሎሙ በክነፊሁ (ደራሲ ተሰ ፪ ፡ ፯። ዘዳ፴፪ ፲፩)
ሐዚን ኖት (ሐዘ() የሐዝን ይሕዝን። ዐረ ሐዚነ) ማዘን መቈርቈር፤ መቈጣት መናደድ መከፋት በመጥፎ ቦታ ላይ ተኝቶ ተቀምጦ ምቾት ከማጣት የተነሣ ሐዝሐዝን እይ ሐዘነ መንፈሳ ለርብቃ ምንት ተሐዝን ወሰሚዖሙ ሠርቱ ሐዘኑ በእንተ ልኤቱ አኀ (ኩፋ ፳፯። ዘፍ፬ ፮። ማቴ፳ ፳፬)
ሐዚእ ኦት (ሐዝአ የሐዝእ ይሕዛእ ዐረ ሐዘአ) መንዳት ማባረር ማሳደድ ብስቦ አስቀድሞ፤ መከተል የረኛ ያርበኛ። ድአን እይ
ሐዚዝ ዞት (ሐዘ ሐዘዝ የሐዝዝ ይሕዝዝ) ማነቅ መሰርነቅ ማስጨነቅ፤ ማስፋቅ ሕቅ ስርቅ ማሰኘት ማንዘዝ ትን ማለት ባፍንጫ መውጣት፤ መምረር መከርከርመሖምጠጥ መጐፍነን የመጠጥ የፈሳሽ ነገር መጽሐፍ ግን በሐዘዘ ፈንታ አሕዘዘ ይላል አያሰኝም ያስትይዎ ብሒአ ዘምስለ ሐሞት ለአሕዝዞቱ በእንተ ጕርዔከ ስቴ ሐሞት ዘአሕዘዞ ዐቀቦ ለዮናስ በከርሠ ዐንበሪ ከመ ኢያሕዝዞ ሞገደ ባሕር ፡ (ኦርጋ ዋል መጽ ምስ) ዳግመኛም ዐገተ ከበበ በማለት ፈንታ አሕዘዘኒ ማይ እስከ ነፍስየ ይላል ፡ (ዮና፪ )
  መጐንጨት መማግ፤ ገጭ ርጕጭ ማድረግ መዋጥ ማሥረግ ኹሉም የጕረሮና ያፍ ያፍነጫ ሥራ ነው መጥቈር መዝጐን መብለዝ፤ እንዝዝ መምሰል፤ ማሳከክ መሻከር መቀንቀን፤ የሥጋ የገላ ከደዌ በትር የተነሣ የሐዝዘኒ በሕቁ ማእስየ (ኢዮ፴ ) ዛሕዝሐን እይ።
ሐዛሊ (ሊት ልያን ያት ዘልት) የሚያዝል ዐዛይ፤ ተሸካሚ ዕደው ሐዘልት (፪ዜና )
ሐዛቢ (ቢት ብያን ያት፤ ዘብት) የሚያዝብ፤ የሚሰበስብ፤ ዐሳቢ ጠርጣሪ
ሐዛኒ (ኒት ያን ያት) የሚያዝን ዘኝ ተቈርቋሪ ብእሲ ሐዛኒ ያየብስ አዕፅምቲሁ (ምሳ፲፯ ፳፪)
ሐዛኢ (ኢት እያን ያት) የሚነዳ ነጅ አባራሪ አሳዳጅ
ሐዝሐዝ ኵረት ጠጠር፤ ጭንጫ አሸዋ ማጥ ረግረግ ውሃማ ቦታ ፊላ ጠማ ሸንበቆ መቃ የሚበቅልበት ማእከለ ጾላዕት ይበይት ወውስተ ሐዝሐዝ የሐዩ ያሰጥሞ ሐዝሐዘ ፈለግ (ኢዮ፰ ፲፯። ፳፩ ፡ ፴፫) ሐዘነ እይ የዚህ ዘር ነው።
ሐዝቦ ቦት (ሐዘበ ይሔዝብ የሐዝብ ሐሰበ) ማዘብ ማሰር የጫማ የመጫሚያ መሰብሰብ፤ መወገን። ማሰብ፤ መጠርጠር፤ መፍራት ምን አልባት ማለት አነ ሐዝብ ከመ መልአክ ውእቱ ወኢሐዘብኩ እስማዕ ካልአ ነገረ ሐዘብኩከ ትንብብ ከመ ሐዘብከኑ እኩን ማከ ሐዝብ ሕያዋኒነ እምውኅጡነ ሐዝብ መጽእ አነ ወእምከ ወአኀዊከ ወንሰግድ እከ ዲበ ምድር (ፊልክ ፶፫። ፩ቆሮ ፡ ፪ ፡ ኢዮ፳ ፪። መዝ ፡ ፵፱። ፻፳፫። ዘፍ፴፯ ) ዳግመኛም በሐዘበ ፈንታ ተሐዘበ ይላል ስሕተት ነው ተሐዘባ ዘማዊት። ብእሲ ዘይትሔዘብዎ በዝሙት። በከመ ይትሔዘቡ እለ ልቦሙ አእምሮ ምንተኑመ ትትሔዘቡኒ ትትሔዘብኑ ታስተአብዶ ለእግዚ አትሔዘብ ናስጣርዮስ ዝንቱ (ኩፋ ፵፩። ስጠ ፲፫ ፊልክ ፡ ፪፻፲፬ ድጓ ሮሜ፪ ፬። )
ሐዝዐ ነዳ አባረረሐዚእ ሐዝአ
ሐየሰ ተሻለኀዪስ ኄሰ ኀየሰ
ሐየየ ቸል አለ፤ሀይይ ሀየ ሀየየ
ሐዪስ ሶት (ሔሰ ሐየሰ የሐይስ ይሒስ) መንቀፍ ማጸየፍ ማነወር መክሰስ መስደብ መቈጣት ትሒስ ዘእንበለ ትሕትት ሶቤሃ የሐይስ ርእሶ ኢትሒሰኒ እስመ ኀሠሥኩ ኣእምር። ይሒስከ እግዚ ፡ (ሢራ፲፩ ፯። ኢዮ፴፭ ፳፯። ጦቢ፭ ፲፬ ይሁ ፡ )
ሐዪቅ ቆት (ሔቀ ሐየቀ የሐይቅ ይሒቅ) ማቀፍ መክበብ ዳር ደንበር ቅርብ አጠገብ መኾን፤ የደሴትና የባሕር የየብስ ሕንጻም ይኾናል።
ሐዪብ ቦት ፡ (ሔበ የሐይብ ይሒብ። ደለወ። ዕብ ሻአብ) ማየብ፤ መቅዳት መጥለቅ መደንበቅ፤ መሳብ መጐተት ከጕድጓድ ካዘቅት ጨልፎ ማውጣት (ዘፀ፪ ፲፮ ፡ ፲፱) ደለወን ተመልከት
ሐዪክ ኮት (ሔከ የሐይክ ይሒክ ሐነከ) ማላመጥ ማኘክ፤ በጥርስ መፍጨት መለንቀጥ ለመዋጥና ለመሰልቀጥ፤ የምግብ። አይ አስናን ዘየሐይክ ዘንተ ኅብስተ። ወይሒኮ በለኈሳስ ንዘ የሐይክ (ቅዳ ሥር ጳኵ)
ሐዪው ዎት (ሔወ ሐይወ የሐዩ ይሕዩ፤ የው። ዕብ ሐያህ ሐይ ሱር ሕያእ። ዐረ ሐየ) መዳን መፈወስ ወደ ጥንተ ሕይወት መመለስ፤ መታደስ ዳግመኛ መሠራት ሙቶ መነሣት በሕይወት በጤና መኖር አለመታመም አለመሞት እመ ደወየ ኢይሴፎ ሐዪወ ትፈቅድኑ ትሕየው የሐይዉ ምዉታን። ወሐይወ አዳም እምድኅረ ወለዶ ለሴት ሰብዐተ ምዕተ ዓመተ። ሕየው ለዓለም ፡ (ኢዮ፳፬ ፳፫። ዮሐ፭ ፡ ፮። ማር፲፪ ፡ ፳፫። ዘፍ፭ ፡ ፬። ዳን፫ ፡ )
  ደስ ፈቅ ማለት፤ ደስታ መመላት፤ ምስጢሩ መታደስ ካለው ይገባል። ሐይወ ልቡ ወነፍሱ ለያዕቆብ። ተሐደሰት ወሐይወት መንፈሱ ፡ (ዘፍ፵፭ ፳፮። ኩፋ ፡ ፴፫) ሐዮኩ ሐዮነ ክን እያለ እንደ ሀለወ በቅርብ በቅርቦች ይጐርዳል ውትንና ሔትን እይ የዚህ ዘር ናቸው
ሐዪጽ ጾት (ሔጸ ሐየጸ የሐይጽ ይሒጽ ሐወጸ) ማስተዋል መመልከት ውስጡን ምስጢሩን ማሰብ መመርመር መሻት መላልሶ ቀምሎ ትክ ብሎ ማየት የክፉ የበጎ ሐወጸን እይ የዚህ መንቲያ ነው መጽሐፍ ግን በሐየጸ ፈንታ አስተሐየጸ ይላል፤ ስተ አለቦታው ገብቷል ሐቀረን እይ ይህም እንደዚያ ነው እምርሑቅ ያስተሐይጽ ዐይኑ። መጻእክሙ ታስተሐይጹ ሠረ ምድር ስተሐይጽ በልብከ ወአእምር መኑ ንተ። ወበአይኒ ብር ያስተሐይጽዎ ዘልፈ ዘያስትሐይጻ ለድንግል ፡ (ኢዮ፴፱ ፳፱ ፋ ፡ ፵፪። አፈ ተ፲፩ ዳን፮ ፲፩። ቀሌ)
ሐያሲ (ሲት ስያን ያት፤ የስት) የሚነቅፍ ነቃፊ፤ ከሳሽ ወቃሽ።
ሐያጺ መሐይጽ መስተሐይጽ ፡ የሚያስተውል ተመልካች አስተዋይ፤ ልባም ይናማ ዲያቆን ይኩን መስተሐይጸ ይርአይ ፡ (ኪዳ)
ሐይል በቁሙኀይሎ ኀየለ
ሐይመት ድንኳን፤ኀይመት
ሐይመነ አመነ፤ሀይመነ፤ ሃይማኖት
ሐይቅ (ቃት) ዙሪራ ርቻ ወደብ ጽን የባሕር ጠረፍ ናሽ መጠነኛ ሕር ዙሪያው ዳርቻው የሚታይ፤ በተራራ በየብስ የተከበበ እንደ ዟይ እንደ ሐይቅ እንደ ጣና ያለ። ሐይቀ ባሕር። ኀበ ሐይቀ ባሕር። መንገለ ሐይቀ ጌንሴሬጥ። ድንጋግ ዘሐይቅ ፡ (መሳ፭ ፲፯ ማቴ፲፭ ፳፱። ሉቃ፭ ፩። አርጋ ፡ )
ሐይብ በቁሙ ዐይብ የላም ልጅ የርጎ ተወራጅ። ፡ (ተረት) ዐይ ዳኛ፤ ቅቤ መልከኛ ( )
ሐይድ ቅሚያሀይድ ሄደ
ሐደመ አንቀላፋ፤ሀዲም ሀደመ
ሐደሠ በቁሙ፤ሐድሶ ሐደሰ
ሐደረ ዐደረኀዲር ኀደረ
ሐደፈ ቀዘፈኀድፎ ኀደፈ
ሐዲስ (ሳን ሳት ዳስ ሳት) ቁሙ ዐዲስ እንግዳ ቀድሞ ያልነበረ ኋላ የተገኘ የተፈጠረ ወይም የታደሰ የተለወጠ ብልየት የጠፋለት ርክ ሐዲስ ወይን ሐዲስ በእንተ ሐዲሳን ሕዝብ እለ ይፈቅዱ ይጠመቁ ብሉያት ወሐዲሳት ሐዳስ ሥርዐት። ሐዳሳተ ሰማያተ ወሐዳሰ ምድረ ሴፎ (ሲኖዶ አርጋ። ዕብ፱ ፡ ፲፭ ፪ጴ ፫ ፡ ፲፫) ሐዲላት ሐዳሳት በማለት ፈንታ ሐደስት ይላል፤ የተሳሳተ (መሳ፲፭ ፲፫ ፲፬ ዘፀ፳፫ ፲፭)
ሐዲድ (ዐረብ) ብረት ዛንጅር እምክሣድየ ሐዲደ (ስንክ ሚያ፳፩)
ሐዳሚ (ሚት ምያን ያት ደምት) የሚተርት ተራች፤ ምሳሌ ዐዋቂ ተጫዋች።
ሐዳሲ (ሲት ስያን ያት ደስት) የሚያድስ የሚጠግን፤ ወጌሻ ገንቢ ናጢ ኮነ ሐዳሲሃ ለጽድቅ ፡ (ገድ ፡ )
ሐዳፍ ( አሕዳፍ ዕብ ዖሬፍ) ማዥራት ጫንቃ፤ ያንገት ኋላ ጽንዑ ሐዳፎሙ እግዚ ሰበረ ሕዳፊሆሙ ፡ (ኤር፲፱ ፲፭ መዝ ፻፳፰።
ሐድሞ ሞት (ሐደመ ይሔድም የሐድም ዕብ ሐድ) መተረት መመሰል በተረትና በምሳሌ መንገር ማስተማር ሐድም ሐድሞተ ወመስል ምሳሌ (ሕዝ፲፯ ፡ )
()            ሐድሶ ሶት (ሐደሰ ይሔድስ የሐድስ ዕብ ሐዴሽ። ሱር ሐዴት። ዐረ ሐደሰ) ማደስ፤ መለወጥ ሐዲስ ማድረግ፤ ማጥናት ማበርታት፤ መሥራት መጠገን፤ ያሮጌ የሰባራ የሐድስዋ ንስሓሆሙ። ትሔድስ ይሔድሱ አህጉረ እለ መዝበራ (ዕብ፮ ጥበ፯ ፳፯ ኢሳ፷፩ )
  ዐዲስ ነገር ማውጣት መፍጠር ይሔድስ እግዚእ ሐዲሳተ (ሔኖ ፡ ፻፮ ፲፫)
  መባረክ መቀደስ መመረቅ፤ ያዲስ ቤት ደቅሐንና ሐነከን መልከት ወሐደሰ ቤተ እግዚ ሐድሶ ሕንጸታ ፡ (፪ዜና ፡ ፯ ፡ ፭ ፡ ዮሐ፲ ፳፪) በሐረስ ፈንታ ሐደሰ ይላል የተሳሳተ ነው ሐድሱ ሐዳሳተ (ኤር፬ )
ሐድዐ ጸጥ አለሀዲእ ሀድአ
ሐገመ (ሐከመ) ዐገመ ዋገምት ተከለ። ዘሩ ሐከመ ነው በገ ተለውጧል።
ሐገን ንፍጥ ያፍንጫ እድፍ ፡ (ትግሬ)
ሐገዝ ብብት፤ ኀፍረት ያ። ሐንገዝን እይ የዚህ ስሯጽ ነው
ሐገፈ (ዐረ ሐጀበ) መከተ፤ አነገበ ለበሰ ያዘ የጋሻ
ሐገፋ (ፋት) ጋሻ የሰልፍ ልብስ ላዩ ብረት ውስጡ ቈርበት ከሰይፍና ከጦር የሚያድን ወልታን እይ ሠለስቱ ምእት ሐገፋ ዘወርቅ ወነሥአ ሐገፋተ ወርቅ ሐገፋ ወረምሕ ኪንኒ እግዝእትየ ቅድመ ፀርየ ሐገፋ ፡ (፪ዜና ፱ ፡ ፲፮ ፲፪ ፡ ፱። ፲፬ ፡ ፰። ደራሲ)
ሀጕል ሀጕለ
ሐጊል ሎት (ሐገለ ሐግለ የሐግል ይሕግል ዐረ ሐጀለ) ማሰር መሸንከፍ መቀየድ መሰንከል ከዚህ የተነሣ መር መር ኵብ ኵብ ዱብ ዱብ እያሉ መኼድ የቍራ ያንካሳ የእስር አካኼድ አረጋገጥ ጥሬው በቀር አንቀጹ አይገኝም።
ሐጊዝ ዞት (ሐገዘ የሐግዝ ይሕግዝ። ዐረ ሐጀዘ) መግታት ማቆም፤ ማስጠጋት ማስደገፍ፤ እንዳይኼድ እንዳይወድቅ መከልከል መጠበቅ፤ የመርከብ የፈረስ መሰወር መደበቅ ከብብት ከጕያ ማግባት መሸጐጥ። በቁሙ፤ ማገዝ መርዳት
ሐጋያዊ የበጋ ለበጋ የሚኾን፤ የበጋ ወራት ሐሩር ድርቅ የሚጠናበት (አቡሻ ፡ ፴፯)
ሐጋይ በጋ ድርቅ የድርቅ ወራት ካራቱ ክፍላተ ዘመን አንዱ እጅ ወር ወይም ፺፩ ቀን ተሩብ፤ ከታኅሣሥ ፳፮ እስከ መጋቢት ፳፮ ሀለዉ ርባዕቱ ዘመናት ቀዳሚሆሙ ዘመነ መፀው። ወፈለጠ እምውስቴቶሙ ክረምተ ወማእረረ ወሐጋየ በበ ኍልቆሙ ወበበ ጊዜሆሙ ፡ (አዋል። ሢራ፴፮ ) የሐጋይ ፍች በጋ ኾነ መፀውም ጸደይም በርሱ ስም ሐጋይ ባላሉ ዘጠኝ ወር በጋ ሦስት ወር ክረምት እንዲሉ ክረምተ ወሐጋየ ዘአንተ ፈጠርከ ወከማሁ ይከውን በክረምት ወበሐጋይ ፡ (መዝ ፡ ፸፫። ዘካ፲፬ ፰። ዘፍ፰ )
ሐጋጊ (ጊት ግያን ያት) በቁሙ፤ የሚያግግ ሕግ ሠሪ ወሳኝ አቋሚ በቃል በመጽሐፍ እስመ ሐጋጌ ብሉይ ወሐዲስ አሐዱ ወቱ። እንዘ ሐጋጌ ሕግ በመለኮቱ ናሁ ኮነ መትሕተ ሕግ። ሐጋጌ አጽዋም እምስቴ። ፡ (አፈ ድ፴፪። ሃይ አበ ጥቅ፲፪)
ሐጌ (ዕብ ሐጋይ) የሰው ስም ነቢይ ሥራ ኹለቱ ደቂቀ ነቢያት አንዱ። በዓላዊ ዘተወልደ በዕለተ በዓል ማለት ነው። ሐጌ ቢይ (ሐጌ፩ )
ሐግ (ዕብራ) በዓል የበዓል ቀን ምንተ ይገብሩ በዕለተ ሐጎሙ ፡ (ሆሴ፱ )
ሐግል (ላት ዐረ ሐጅል ሒጂል) ማሰሪያ፤ የግር ብረት የግር ጌጥ፤ ግርጃ ድኰት ጥምዝ መንቈር ቀንበር ከነማነቆው ግበር ለከ ጋገ ወሐግለ ወደዮ ውስተ ክሳድከ (ኤር፳፯ )
ሐግይ ዮት (ሐገየ የሐጊ ይሕጊ) ማጋየት ማቃጠል በጋ ድርቅ መኾን፤ የእሳት የወራት መባጀት፤ በጋው እስኪያልፍ መቈየት። መጋረድ መሸፈን ፡ (ትግሬ) ጋይ ጋያ ማለት ከዚህ ወጥቷል
ሐግጎ ጎት (ሐገገ ይሔግግ የሐግግ ዕብ ሐቃቅ ዐረ ሐቀ) ማገግ መደንገግ መወሰን መቍረጥ፤ መጣፍ ማወጅ። የሥርዐት የትእዛዝ የፍርድ ያገዛዝ የዘመን የጊዜ፤ ለዋጋም ይኾና ሐገና () ገና ማለት ከዚህ የወጣ ነው። ሕግ ዘሐገገ ለክሙ እግዚ። አሕዛብኒ የሐግጉ ሎሙ ሕገ። ሙሴ ሐገገ ሎሙ ሕገ ፡ (ዘፀ፳፬ ሮሜ፪ ፲፬ ሃይ ፡ አበ ፡ )
ኀጡእ (ኣን ኣት ጥእት) ያጣ ተቸገረ የሌለው ድኻ። ጡእኬ አንተ ሐተ ገረ ኅጡአ ልቡና። ኅጡአ ንዋይ። ዲያቆን የሐውጽ ድዉየ ወኅጡኣነ (ፊልክ ፡  ፫።  ነ ፡  ፵፩ ፡   አፈ  ተ፳    ፴፩ ፡  )
 ፡  የታጣ የሸሸ የኰበለለ። ወየአምሩ ከመ ኅጡእ ውእቱ። እንዘ ኅጡእ እምገጸ ሳኦል (፩ነገ  ፳፪ ፡  ፲፯ ፩ዜና ፡  ፲፪ ፡  )
ሐጢብ ቦት (ሐጠበ የሐጥብ ይሕጥብ ዕብ ሐጣብ ዐረ ሐጠበ) መቍረጥ መፍለጥ መክትከት፤ መስበር መሰባበር፤ መልቀም መሰብሰብ የንጨት የማገዶ ሤምናክሙ ትሕጥቡ ዕፀ ወትቅድሑ ማየ ዘየሐጥብ ዕፀ። ይሕጥብ ዕፀ። ተሐጥብ ፀወ ሶበ የሐጥብ ዕፀወ ይሤጽር በበ ርብዓ ጾረ ብእሲ እስከ ያነጢ ይጸውር ሎቱ ፡ (ኢያ፱ ፲፱ ፳፩ ዘዳ፱ ፭። ፫ነ ፲፯ ገድ ፡ ተክ)
ሐጣቢ (ቢት ብያን ያት ጠብት) የሚቈርጥ የሚፈልጥ፤ ባሪ ለቃሚ ቀራፊ ቋሚ ምሐጣበ ዕፅ አስከ ሐዋሬ ማይ ሐጣብያነ ወቀዳሕያነ ማይ ፡ (ዘዳ፳፱ ፲። መቃ ፡ ገ፯)
ሐጥብ ሐጥብ፤ ፡ (ዐረ ሐጠብ) የሙጋድ የማገዶ ንጨት ፍልጥ ራሮ ጕቶ ልጥምት። ሥልሰ ልያስ ውስተ ዕፀ ሐጥብ ወውስተ አባለ ሕም ማየ ሰዊጦ ሳተ እምሰማይ ውረደ ዕሌሆሙ (ተረ ፡ ቄር )
ሐፀረ ዐጠረሐጺር ሐጸረ
ሐጸበ ዐጠበኀፂብ ኀፀበ
ሐጸወ ሰለበ፤ኀጺው ኀጸወ
ሐጸየ ዐጨሐፅይ ሐፀየ።
ሐጹር (ራት ዕብ ሐጼር) ጥር ቅጥር ከለላ ወልወል ቤት ውጭ ቅጥር ግቢ በቤት ግራና ቀኝ ፊት ለፊት ያለ ደጅ ዐጥረ ገጥ ሐጹር የዐውዳ። ማይ ሐጹራ። ደስያተ ሙሴ ወአሮን ሕዝበ ስራኤል ዘሐጹረ ገጾሙ ኮነ ፍቅረ አምልኮ ዕፅ አስራብ ፡ (ድጓ ናሖ፫ ፭። ቅኔ)
  የሾኽ ዘለላ በረት ዳስ ወገብረ ህየ ሐጹረ ቱሂ ወለእንስሳሁ (ዘፍ፴፫ ፲፯)
  ዕርድ ምሽግ መታኰሻ ግንብ። ትነድቅ ሐጹረ ዕለ ይእቲ ሀገር እንተ ትገብር ጸብአ ምስሌከ ሕጽሩ ሐጹረ ውስተ ሀገር (ዘዳ፳ ፡ ፫ነገ ፡ ፳ ፡ ፲፪)
ሐጺር ሮት (ሐጸረ የሐጽር ይሕጽር ዕብ ሐጻር። ዐረ ሐጸረ) ማጠር መቅጠር፤ መክበብ ዙሪያውን መዝጋት መወስን፤ መጠበቅ መሰወር ሐጸሩ አርእስተ አድባር። ሐጸሩኒ በሐሰት አሐጽር ፍኖተ በሦክ። ሐጸሮ ለማ በትእዛዙ። ሐጸርዋ ለባሕር በአናቅጽ። ይሕጽርክሙ በሐጹረ መስቀሱ (ዮዲ፭ ፩። ሆሴ፲፩ ፲፪ ፰። ኢዮ፳፮ ፴፰ ፡ ፰። ግንዘ)
ሐጺን ብረትጺን።
ሐፂን ኖት (ሐፀነ የሐፅን ይሕፅን) ማቀፍ ማጥባት ማሳደግ የልጅ እንተ ተሐፅኖ ወታጠብዎ። ተሐፅን ሳራ ሕፃነ። እለ የሐፅና ወለት እንተ ሐፀና። መፍትው ሕዝበ ክርስቲያን እለ አልቦሙ ውሉድ ይሕፅንዎሙ ለዕጓለ ማውታ (ኩፋ ፡ ፵፯። ዘፍ፳፩ ማቴ፳፬ ፲፬። አስቴ፪ ፯። ዲድ ፡ ፲፰) ለንጨትና ለሣር ለጠጕርም ይነገራል። ማይ ሐፀኖ ፡ -ሐፂኖቱ ወፀፊሮቱ ፡ (ሕዝ፴፩ ፬። ፶፩) በሴሰየ ፈንታ ሐፀነ ይላል ምስጢሩ ከማጥባት ይገባል። የሐፅኖ ለሢበትኪ ያረጀ ሰውነትሽን ፡ (ሩት፬ ፲፭)
ሐጺጽ ጾት (ሐጸ፤ ሐጸጸ የሐጽጽ ይሕጽጽ። ዕብ ሐጻጽ፤ ከፈለ) መጕደል ማነስ፤ መከፈል መቀነስ፤ እኩሌታ እስከ መኾን ድረስ። ኀጠጠን እይ፤ የዚህ ጎር ነው። ማይ የሐጽጽ የሐጽጽ ልቡ ከመ ወርኅ። እለ የሐጾሙ እምሮ የሐጽጽ መዐተ ንጉሥ መዐተ አንበሳ ኢይሕጽጽ እክልከ። ፡ (ዘፍ፰ ፫። ራ፳፯ ፲፩። ምሳ፱ ፬። ፳ ፡ ኩፋ ፡ ፴፩)
ሐጻረ ዔኖን ስመ ሀገር፤ የደማስቆ ፍል፤ የምድረ እስራኤል ዳርቻ (ሕዝ፵፰ )
ሐጻሪ (ሪት ርያን ያት ጸርት) የሚያጥር የሚከብ፤ ዐጣሪ ከባቢ።
ሐፃኒ (ኒት ንያን ያት፤ ፀንት) የሚያቅፍ የሚያጠባ፤ አሳዳጊ ሞግዚት ሐፃንያትኪ ወልደ ሐፃኒቱ። መምህር ወሐፃኒ። ሐፀንተ ደቂቁ (ኢሳ፵፬ ፡ ፳፫ ግብ፲፫ ፡ አፈ ፡ ድ፴፬ ፬ነገ ፡ ፲ ፡ )
ሐፃዪ (ዪት ይያን ያት፤ ፀይት) የሚያጭ ማጫ የሚሰጥ፤ ዐጭታ
ሐፄ ፡ (ሐፃዪ) ዐጤ፤ የመንግሥት ጮኛ፤ በዓለ መንግሥት ሕዝብና ካህናት ዘውዱን ዙፋኑን እንደ ሙሽራ ባርከው መርቀው የሚሰጡት ተቀጸል ጽጌ የሚሉት አኮ በቃለ ሐፄ ወአኮ በመኰንን ፡ (ታሪ አኵ) የንግሥና የተክሊል ሥርዐት አንድ ስለ ኾነ ሙሽሮችም በጫጕላቸው ወራት ሐፄና እተጌ ወይም ንጉሥና ንግሥት ይባላሉ ወይወስዱ ንጉሥ ደናግለ ድኅሬሃ ወያበውእዎን ውስተ ጽርሐ ንጉሥ ጫጕ (መዝ ፵፬) ፄና ዐጤ ስለ ማለት በዐረብና ባማርኛ ብዙ ረትና አፈ ሪክ አለ
ሐፄጌ [1]ሐፃዬ ምድር ፈኃሪሃ ለምድር ጉሠ ምድር እግዚአ ምድር። ባለርስትን ባለጌ እንዲሉት የጌን አፈታት እይ ተቀጸል ጽጌ ሐፄጌ (የድጓ ፡ ግስ)
[2](ማእከላይ ስም) ዘይ ዕጨጌ፤ ሱታፌ ንጉሥ፤ ባለሢሶ መንግሥት። ምስጢሩ ሊቀ ሀገር ሊቀ ካህናት ርእሰ አድባራት ወገዳማት ኢትዮጵያ እንደ ኒቅያ ሕግ ምርቱንና ንጽሕናውን ጠባዩንና አናዎሩን አስተዳደጉን አይታ  መርምራ፤ ይደልዎ ብላ መርጣ መስክራ ባልሾመችው ሌሎች ወገናቸው  መርጠው በሚሾሙት፤ ቋንቋውን በማታውቀውና ቋንቋዋን በማያውቅላት በባዕድ በንግዳ በውጭ አገር ጳጳስ ታዞ ተናዞ መኖርን ስለ ደደች፤ ፪ኛም ብሯንና መንበረ ክብሯን አካታ ፈጽማ ይቅርብኝ ብላ ለባዕድ መስጠትን ስለ ላች አፍኣዊ ስሙን መለካዊ ወይም ባስልዮስ እንደ ማለት ሐፄጌ ብላዋለች እንጂ ውሳጣዊ ጳጳስ ጳጳስ ነው። ጳጳስ ሲታጣም በግልጥ የጳጳስ ሥራ እየሠራ አቡንና ዕጨጌ ይባላል፤ ጳስም ኖር ላገሩ እንግዳ ለሕዝቡ ባዳ ስለ ኾነ አፈ ድዳ ቀንደ ጐዳ መስሎ ያቀረቡለትን ቅስና ዲቁና መሾም በቀር ሊፈርድና ሊተች ሊሰብክ  ሊያስተምር አይችልምና፤ በሕዝብና በካህናት ላይ ሥልጣኑ መብቱ ፍትሐ ነገሥቱ ወትሮ የጨጌ ነው ወፈታሒሰ ውእቱ ሊቀ ካህናት፤ ወውእቱ ሊቀ ጳጳሰት፤አ ኤጲስቆጶስ ዘአትለውዎ ንቱ ወረሰይዎ ህየንቴሆሙ በእንተ ፍትሕ ኩን ድኁ ልሳን ወዘየአምር ነገረ ልሳን እንተ ትትከሀል ልሳነ ሰብአ መቱ በዘይትናገሩ በበይናቲሆሙ ( ነ ፡ ፵፫) በፅግዕና በፅጋዕ ዘይቤም ሲፈቱትወምስማካሰ መንግሥትክሙ ውእቱ ክርስቶስ እንዳለው ኹሉ (ቄር) መጨጊያ መከዳ ያሰኛልና ይህ ዕጨግናን ከጵጵስና ዛምዶ አዋሕዶ አጣምሮ አስተባብሮ ያሳያል ይኸውም እንደ ግራና ቀኝ መከዳ ንጉሡን አማኽለው አቡኑ በቀኝ ዕጨጌው በግራ  በመቀመጣቸው ይታወቃል፤ አቡን ሲታጣ ግን ቀኙ የጨጌ ነው ዕጨግነትም የተዠመረ ባ፲፪፻፷፫(፶፫) ዓመት ይኩኖ አምላክን ቀብተው ባነገሡ በዳግማይ ተክለ ሃይማኖት ነው፤ ርሳቸውም በናታቸው የነገሥታት ወገን የይኩኖ አምላክ ያክሥት ልጅ ወይም የናት ወንድም አጎት ወዲህም የደብረ ሊባኖስ ምኔት በሩ ይባላል ፊት በሕግ ቀሰው በኋላ መንኵሰው አቡን ስለ ኾኑ ያልተማሩ ሰዎች የማይገባ መስሏቸው አቦ ብልኀት ዕጨግነት ከሚስት ብለዋቸዋል። ዳግማይ ማለትም በ፯ኛው ፡ (ሴክል) መቶ ይህን ሐዲስ ተክለ ሃይማኖት መባልን እንደ ያዕቆብ በጌታ ቃል ለተሰየሙት፤ ለጻድቁና ለቅዱሱ ለታላቁ ሐዋርያ እንጂ፤ ባ፲ኛው (ሴክል) መቶ መንግሥትን ድልነዓድ ወስዶ መዠመሪያ ከዛጔ ወገን ለነገሠው መራ ተክለ ሃይማኖት ለተባለው ለላስታው ንጉሥ  እይዶለም። በጻድቁና በጨጌው መካከል ያለው ዘመን ካ፭፻፶ ቢበልጥ እንጂ አያንስም (ታሪክና ገድል) ጳጳስን እይ
ሐጽ [1] ፍላጻሐጺጽ ሐጸ።
 [2] ( አሕጻጽ፤ አሕጻ ጻት። ዕብ ሔጽ) ፍላጻ፤ ስለቱ የሚፈልጥ የሚቆርጥ የሚከፍል፤ የሚሠጥቅ፤ በቀስት የሚነደፍ፤ የሚወረወር ፪ኛም ዐጭር ቀጭን ታናሽ ቀላል፤ ዘገር በታ ጦር የሚያንስ ሕጹጽ ማለት ነው። ይበውእዋ በሐጽ ወበቀስት። ፈነወ አሕጻሁ ወዘረዎሙ ስተዳለዉ ሕጻቲሆሙ። ይደራበዩ በአሕጻት (ኢሳ፯ ፳፬ መዝ ፡ ፲፯ ፲ ፡ ፊልክ )
ሐጽረ ዐጭር ኾነኀጺር ኀጽረ
ሐፅረ ዐጭር ኀጺር ኀጽረ
ሐፅይ ዮት (456) (ሐፀየ የሐፂ ይሕፂ ፈኀረ) ማጨት፤ ማጫ ማሥመሪያ ዐረቦን መስጠት የልጃገረድ ለአከ ንጉሥ ይሕፅያ ሎቱ ሐፂ ሕፄሃ ለአቡሃ ብእሲትየ እንተ ሐፀይክዋ ምእት ቍልፈት ፡ (ዮሴፍ ዘፀ፳፪ ፲፮። ፪ነገ ፫ ፡ ፲፬)
ሐፈሠ (ሐፈነ) ዐፈሠ ተረፈሰ አብዝቶ ዘገነ ዛቀ አነሣ ወሰደ፤ ጠረገ አሶገደ። ወሐፈሥዎ በድኖ ሳኦል። ዐውሎ ዘየሐፍሦ ይነሥኦሙ ዐውሎ ወየሐፍሦሙ ነፋስ ፡ (፩ዜና ኢሳ፲፯ ፲፫። ፶፯ ፲፫)
ሐፈጠ መታ ደሰቀኀፊጥ ኀፈጠ
ሐፊን ኖት (ሐፈነ የሐፍን ይሕፍን ዐረብ። ዕብ ሐፋን) ማፈን መሸፈን፤ መዝጋት መድፈን፤ ማፈሥ መዝገን፤ መጨበጥ መጀቦን ባንድ ወይም በ፪ እጅ መታፈን
ሐፍሥ (ሕፍን) ዝግኝ ጥርኝ ጭብጥ ጥቂት ታናሽ ገንዘብ በረከት እጅ መንሻ ግብር ለጣዖት ለጠንቋይ የሚሰጥ ይሁቡ ሐፍሠ በእንቲኣሁ። እምዘትነሥእ ሐፍሥ ፡ (ኢሳ፰ ብ፲፮ ፲፮) ኵባያ ጽዋ። ሐፍሠ ወይነ ዘቢብ (ሆሴ፫ )
ሐፍሦት (ዕብ ሖፍሺት) ነጻነት ራነት፤ ብችነት ከሰ መለየት ቤተ ሐፍሦት የድውያን ቤት ለምጻሞችና ኮብሻሞች ደዌያቸው ከሰው እንዳይናኝ ለብቻቸው የሚኖሩበት (፪ዜና ፳፭ ፳፩)
ሑል [1](ዕብ ሖል) ተርታ መናኛ መካከለኛ፤ ፍጹም ርኩስ ያይዶለ መሥዋዕትና ቍርባን የማይኾን፤ ለሕዝብ የሚገባ ሕዝብ የሚበሉት ይምሀሩ ሕዝብ ማእከለ (ንጹሕ) ቅዱስ ወሑል ፡ (ሕዝ፵፬ ፳፫)
 [2]መካከለኛሐዊል ሐወለ
ሑሰት ፡ (ታት)  ፡ መፍጠን፤ መታወክ መናወጥ መንቀሳቀስ ንቅነቃ ሑሰታ ለጥበብ ይፈጥን እምኵሉ ሑሰት በሑሰተ ልብነ ሑሰተ ባሕር። ረሰይከነ ሰተ ርእስ ለሕዝብ ውልዋሌ ወሑሰተ ፍስ (ጥበ፯ ፳፬ ፪ ፡ ፪። ሔኖ፻፩ ፮። መዝ ፡ ፵፫። ፊልክ ፡ ፶፬)
ሑረት (ታት) መኼድ፤ አካኼድ፤ ኦናዎር ኑሮ ሑረት ወግብአት ሑረተ ብእሲተ ብእሲ። ሑረተከ በሰላም ያሠኒ። መምህር ኩን ንጹሐ በሑረታቲሑ ወጽሩየ በፍናዋቲሁ በእንተ ሠናይ ሑረታቲሁ ለሕዝብ ፡ (ዘካ፯ ፲፬። ቀሌ። መ ፡ ፩ ፡ ፭። ዮሴፍ)
ሑቃፌ ዝኒ ከማሁ፤ ዐቀፋ ዕቅፊያ ቅበላ ፡ (አርጋ ፡ )
ሑቡር (ራን ራት ብርት) ቀለም የገባ የታለለ፤ የተሸለመ የተጌጠ፤ ቀይ ጥቍር ዝንጕርጕር በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወሑብርት ልባሰ ቅዳሴ ይኩና ፀዓድወ ወአኮ ሑቡራተ። ዑጽፍታ ታንሶሱ ወታስተሪ ሑብርታ ፡ (መዝ ፵፬። ፍ ፡ ነ ፡ ፲፪)
ሑብርታት (የሑብርት ብዢ) ልምልሞች፤ ዝንጕርጕሮች ባለብዙ ሕብሮች ሀሎ ቤሁ ልብስ ጥቁብ ወቦ ውስቴቱ ብርታት (ፊልክ ፻፴፮)
ሑት [1](ዐረ እልሑት) ከመ ኮከብ ፲፪ቱ መናዝል አንዱ በየካቲት ከፀሓይ ጋራ ፴፩ ለት ኬክሮስ ይመግባል። ፍችው ዓሣ ማለት ። ፡ (አቡሻ ፡ )
 [2] ፡ ኮከብ፤ሐወተ።
ሑዥራ ሠግር፤ሁጅ() ራ።
ሑያጼ (ሕዋጼ) ማስተዋል መመልከት አስተያየት። ግምት መላ ጥንቈላ፤ ሕልም ቅዠት በቀን ያዩትን ወይም ያሰቡትን ሊት ማለም። ወይከውኑ እለ ያስተሐይጹ በሑያጼ ወርኅ (ኩፋ ፡ )
ሑጻጼ ዝኒ ከማሁ፤ መጕደል ማነስ ድለት ነውር ዘአልቦ ሑጻጼ። ፍድፋዴ ወሑጻጼ እምኢኮነክሙ ሑጻጼ ወዘለፋ ፡ (አዋል ነ ፡ ፴፩። ዮሴፍ)
ሐሚቅ ቆት (ሐመቀ ዐረ ሐሚቀ) ማበድ መክነፍ፤ ክፉ መጥፎ መኾን።
ሒሰት መንቀፍ፤ መነቀፍ አነቃቀፍ፤ ነቀፋ ነቀፌታ ስድብ።
ሒስ ነውር ገመና ኀጢአት በደል የሚያስነቅፍ ነገር፤ ነቀፋ። ንጹሕ አንተ እምዝ ዘኅቡኣት እንተ እንበለ ሒስ። ዘአልቦ ውር ወሒስ። ሒስ ንስቲት (ሔኖ፷፭ ፲፩። አስቴ፰ ፡ ፲፫ ጥበ፲ ፲፭ ፲፫ )
ሒከት ማላመጥ አስተኛኘክ አበላል
ሒክ (ዕብ ፡ ሔኽ) ላንቃ ናጋ ያፍ ውስጥ ላይኛው ክፍል ዋሻው። የላይና የታች የግራ የቀኝ መንጋጋ መፍጫው ላመጫው ሐነከን እይ
ሔለይ በቁሙ፤ ዔሊ ደንጊያ ልብሱ ልዝብ ልሙጽ ወይም ድምጠ ቀጭን።
ሔልዩ (ጽር ሒሊዉ) ፀሓይ፤ ሥዕለ ፀሓይ ሀገረ ሔልዩ (ዘፍ፵፩ ፵፭። ሕዝ፴ ፲፯)
ሔሴፎት የጕድፍ መጣያሀሴፎት
ሔረቅ (ትግ ሐባብ ሔረቅረቅ) ቃታ የሳንባ በሽታ ስንባብ።
ሔረግ ዔረግ የሐረግ ቅርጫት ሐና ተወራራሾች ስለ ኾኑ በዔ ተለውጦ ወደ ተራ ኺዷልና፤ ረግን እይ
ሔሬቢ ሰይፋዊ ይፋም ይፈኛ፤ ተዋጊ ሐርበኛ ለቅኔዎች ግን ፋቂ ዐራቢ ባለነት ባለቈርበት ይሉታልመጥረቢያውንም መኵረቢ ይሉታል።
ሔር ቸርኀዪር
ሔቅ [1] (ዕብራ) ሕፅን ብብት ድልድል መሠረት በሕንጻው ዙሪያ በመብቀያው እንደ ዕርከንና እንደ መደብ እንደ ዝናር ኹኖ የሚሠራ ዙሮ ተጠምጥሞ የሚገጥም። ወሔቅ መት፤ ወእመት ርሕቡ እምሔቀ ምድር (ሕዝ፵፫ ፲፫ ፲፬)
[2] ሕፅንሐየቀ
ሔት [1] ስመ ፊደልሐዪው ሐይወ ሐየተ
 [2] (ዕብራ) ስመ ፊደል ምን ሐውቶ ዘሩ ሐዪው፤ ፍችው ሕይወት ሐውትና ሔት አንድ ስም ናቸው ሔት ክፍልየ እግዚ ፡ (መዝ ፡ ፻፲፰ ፶፯፷፬። ሰቈ፩ ፡ ፰። ፪ ፡ ፰። ፫ ፡ ፳፪። ፬ ፡ )
ሔትዮት (ዕብ ውሂትዊታ ታው) ምልክት፤ ስመ ፊደል መስቀላዊ ወጸሐፍ ሔትዮተ ውስተ ፍጽሞሙ ፡ (ሕዝ፱ ) ውሂትዊታና ወጸሐፍ ናቸውና፤ ታወ ትእምርተ በማለት ፈንታ ሔትዮት    ይላል፤ የተሳሳተ ነው፤ አንቀጹን ጥሬ አድርጎታል።
ሔኖክ (ዕብ ሐኖኽ) የሰው ሐዲስ ቅዱስ ማለት ነው (ዘፍ፬ ፲፯ ፲፰ ፳፭ ፡ )
ሔዋ ሔዋን (ዕብ ሐዋ) በቁሙ መዠመሪያ የአዳም ሚስት፤ ሕያውት እመ ሕያዋን። ወሰመየ አዳም ስመ ብሲቱ ሔዋ ስመ ይእቲ ኵሉ ሕያው (ዘፍ፫ )
ሔው (ዕብ ሐይ) መዠመሪያ ወንድ ዳም የሔዋን ባል፤ ሕያው አበ ሕያዋን ወነፍኀ በአንፉ መንፈሰ ሕይወት ወኮነ ሕያወ በመንፈስ (ዘፍ፪ ፡ )
ሔው ሔዋ ስም፤ሐይው ሐይወ
ሕለት ዘንግኀሊል ኀለለ።
ሕሉብ (ባን ባት ልብት) የታለበ ልብ ወተት ወይም ጥገት ጡት
ሕላል ሠርቀ ወርኅ፤ሀላል።
ሕላቅ (ቃት) ምዕማድ የዐምድ እግር ዐምድ የሚቆምበት ስክተት መሠረት፤ የዐምዱን ሥር ለመንከስ ለመጕረሥ አፉ እንደ ቀለበት ክብ የኾነ ዲበ ምንት ስቁል ሕላቃቲሃ (ኢዮ፴፰ ፮። ቅዳ ፡ ኤጴ)
ሕልመልሜሌክ ስመ ኮክብ ዐቢይ መጋቤ ሐጋይ፤ ካራቱ ዐበይት ከዋክብት አንዱ። ዘይቤው ሕልመ ንጉሥ ማለት ይመስላል፤ ምስጢሩ ግን ላቅነት ነው። ስሙ ፀሓይ ይባላል ምግብናውም ፺፩ ቀን ነው ፡ (ሔኖ ፷፬)
ሕልም (ማት ሕለም አሕላም ማት) በቁሙ ንቅልፍ ውስጥ የሚታይ ነገር እንደ ትንቢት ያለ ሕልም ወገን ነው የነፍስ የሥጋ የነፍስ ሕልም ፍሬ ያለው ነው ትንቢት ራእይ ይባላል (ዘፍ፴፯   ፵፩  ፩። ዳን፪  ) የሥጋ ሕልም ግን እንደ ምትሀት ኹኖ ቅዠት ይባላል ከንቱ ማለት ለኹሉም ከፉና በጎ አለው ሳሕስሐን እይ ወሕልምኒ ከን ያደነግፆ ለአብድ እስመ ለብዙኃን አስሐቶሙ ሕልም ሕልም ዘዝሙት አሕላም እኵያትአሕላማት ሕሡማት (ሢራ፴፩  ፩ ፡  ፯። ፈ ፡  መ ፡  ፲፬ ፡  ፰።  ፳፬ ፊልክ ፡  ፻፷)
ሕልቀት (ታት) ቀለበት፤ የጣት ጌጥ ሌጣ ሰንኬቶ ወይ ፈርጥና ማኅተም ያለው። ሕልቀትየ ዘአጽባዕትየ። ሕልቀተ ወርቅ ውስተ ጻብዒሃ ውፅአ ጉሥ ሕልቀቶ ሕልቀተ ማዕተብ(ኩፋ ፵፩። ገድ ፡ ተክ አስቴ፫ ሢራ፵፱ ፲፩) ያፍጫ ስናግ የብረት ቀለበት፤ እንደ ዓት ፍንጅ የሚከፈትና የሚዘጋ ሕልበትን እይ
ሕልቅ [1]( አሕላቅ) ጕንጭ፤ መንጋጋ ከነመላሱ ወይም ከነራሱ፤ ከናናቱ ከነጭንቅላቱ። ዘይሁብዎ ለካህን መዝራዕተ ሕልቀ (ዘዳ፲፰ ) ጕረሮ ክበብ ክርክር ያለው ውስጠ ክፍት መዋጫውና መሰልቀጫው።
[2](ጽር ዖልኪ ዕብ ቤቃዕ) ድሪም፤ የዲድርክም አላድ ወይም የሰቅል እኩሌታ ዲናርን ድርሀምን ድርከሜን እይ፤ ከዚህ ጋራ አንድ ነው፤ ባለብሉዮች ግን ወቄት ይሉታል ነሥአ አዕኑገ ዘወርቅ ዘዘ ሕልቅ ድልወቱ ወአውቃፈ ዘዘ ዐሥሩ ሕልቅ ድልወቱ (ዘፍ፳፬ )
ሕልበት ማለብ፤ መታለብ አስተላለብ። አፍንጫ ያፍንጫ ንጭ ግራና ቀኙ፤ ወይም መካከሉ ሹሉ የሚሰነገው ተአስርኑ ሎቱ ሕልቀተ ውስተ ሕልበቱ (ኢዮ፵ ፳፩) በቁሙ ልበት አብሽ፤ ካብሽ የሚሠራ የጦም ወጥ ፡ (ዐማርኛ)
ሕልያን (ዐረ ሑልዋን በርጢል ዕብ ሾሐድ ሱር ሾሓዳ) መማለጃ ጕቦ፤ ክፉ ስጦታ ለመጥፎ ዳኛና ላባይ ምስክር የሚሰጥ ያፈቅሩ ሕልያነ ይነሥኡ ሕልያነ ምኃ ወሕልያን ያዐውሮሙ ለጠቢባን (ኢሳ፩ ፳፫። ፭ ፡ ፳፫ሢራ፳ ፳፪)
ሕልጽ ወገብ፤ የትጥቅ ሙያ፤ ጭን ማውድና ባላው በላይ ከጐድንና ሕንብርት በታች መካክሉ። ሐቌን እይ፤ ከዚህ ጋራ አንድ ባለቅኔዎች ግን ለይተው ኅምስ ኃምሳይ ሕዋስ ኀፍረተ ብእሲት ይሉታል እመኒ ተኀብአ ማእከለ አቍያጽ፤ እምተረግዞ ኢያምሠጠ ሕልጽ (ቅኔ)
ሕመሜ ሕመሜ፤ መመቅኘት ምቀኝነት፤ ተንኰል ሽንገላ የሚያናድድ ነገር እምሕመሜ እኩይ ወሕመሜ ይትናገር አፉሆሙ (ቅዳ ምሳ፳፬ )
ሕመቅ እብደት እብድነት፤ ክፋት ቅለት
()            ሕመት [1](ሳቢና ጥሬ ዘር) መሞቅ አሟሟቅ። ሙቀት ትኵሳት። ጥቀርሻ ጥላት፤ ክሰል የሕሳት ትራፊ መልሶ እሳት የሚበላው፤ ከንጨት ከደንጊያ የሚወጣ ፍጹም ጥቍር ጸሊም እምነ ሕመት ራእዮሙ። ጸሊም ሕመት ማየ ሕመት ፡ (ሰቈ፬ ፰። ሄርማ ፡ ገ፸፬ ፪ቆሮ ፫ ፡ )
 [2]ክሰል፤ሐመመ
ሕመግ እድፍ፤ ጭቅቅት ኀጢአት፤ የአእምሮ ዝገት ድንቍርና። ንጹሕ ውእቱ ወአልቦ ውስቴቱ ሕመግ (አፈ ድ፴፬)
ሕሙም (ማን ማት ምምት) የሞቀ ሙቅ የታመመ ድዉይ ሕዙን ማይ ሕሙም፤ ፡ (ሙቅ ግም ድፍርስ) ብእሲሁ ቅሡፍ ወሕሙም ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ኵሉ ዓለም ሕሙም ወትኩዝ ተንሣእኩ ሕሙምየ (ዐዝኜ) ሕምምት ነፍስየ (ስንክ ፡ ጥቅ፳ ኢሳ፶፫ ፫። ማቴ፱ ፲፪። ሮሜ ፡ ፳፫ ዕዝ፬ ፭። ዝ፱ ፵፩)
ሕሙስ (ዐረብ) ሽንብራ፤ የቀይ ዳማ የታመሰ ዕምስ።
ሕሙቅ (ቃን ቃት ምቅት) ያበደ እብድ መጥፎ ምኑን ንቱ ብልሹ እፎ ትትመየጡ ዳግመ ውስተ ሳር ወሕሙቅ ገር (ቄር ፡ ም። ገላ፬ )
ሕሙይ (ያን ያት ሚት) የታማ የተነቀፈ፤ ስዱብ ንቁፍ ግብረ ሕሙይ፤ ፍትወት ሕሙይ።
ሕሙድ (ዳን ዳት ምድ) የታመደ፤ የተበላ የተቃጠለ ሐመድ የኾነ ፡ (መጽ ፡ ምስ)
  ዐሟዳ አፍንጫ ጐራዳ፤ ንጀሮ ፊት ርፋድ
ሕሙግ (ጋን ጋት ምግት) የታመገ ዕምግ፤ ክፉ ጥፉ ብልሹ ድፍርስ ማይ ሕሙግ ወይን ሕሙግ መብልዕ ሙግ የሐምጎ ለልብ (ኤር፪ ፲፰ ፈላስ ፲፫)
ሕማም (ማት) ትኵሳት ንዳድ በቁሙ በሽታ ሐዘን ጭንቅ መከራ ወይሌ ዋይታ ወዮታ ክቡድ ሕማም አል ደዌ ወአልቦ ሕማም ከመ ይፈጽም በሕማማት ሕማሙ ለዝ ዓለ ሐቲ ሕማም ካልእት ሕማም (ሢራ፴፬ ፪። ቀሌ ዕብ፪ ሮሜ፰ ፲፰ ራእ፱ ፲፪። ፲፩ ፡ ፲፬)
ሕሜት ሕምየት (448) ማማት መንቀፍ መታማት መነቀፍ።
ሕማምት (ትግሬ) ያውሬ ግስላ ቍጡ ብስጩ ተናዳጅ
ሕምል (ላት ዐረ ሒምል) ሸክም ጭነት ዕሥራ ልፍ ሕምለ ሥርናይ (ዮሴፍ)
ሕምር ሕምር፤ቀይ ዐይነት፤ምር
ሕምዝ መርዝ ተቀመመ መድኀኒት የሚገድል የሚያድን ከእንስሳትና አራዊት ከተሐዋስያን፤ ከዕፀው ከአሥራው ከሣር ከቅጠል ቋያና ቡቃያ ወገን ከማግስኞ ፍጥረት የሚገኝ መራራ ሖምጣጣ ጐምዛዛ። ዘከመ እንስሳት እለ ቦሙ ሕምዝ ወዘከመ አራዊት መሣጥያን እለ ይሴሰዩ ሕምዛተ። ወበቍላትኒ ቀታልያን እለ ያማስንዎ ለልብ ወለኵሉ ዘሥጋ በበሊዖቱ። ወላዕለ ዝንቱ ፍትሕ እመ ተረክበ እምነ ዝንቱ ክፍል ሐዱ ጾታ ዘያማስን ጥዑየ ወዘይፌውስ ድዉየ፤ ይትገሐሥ ጥዑይ እምበሊዖቱ ወለድዉይሰ ብዉሕ ይብላዕ እመንገለ ጾታ መድኀኒት ፡ (ፍ ፡ ፳፫)
  መዐት፤ ክሕደት ኀጢአት። ዐቢይ ሕምዙ መሠረታተ ሕምዝ (ራእ፲፪ ፡ ፲፪ ቅዳ ዲዮ)
  መራራ ሸካራ ክፉ ነገር፤ የሚጐዳ ቃል ሕምዘ አርዌ ምድር ታሕተ ከናፍሪሆሙ (መዝ ፡ ፻፴፱) መሪር ሐሞት ዕጕሥታር በማለት ፈንታ ሕምዝ ይላል፤ መራራ ክፋ ማለት ነው እግዚ አስተየኒ ማየ ሕምዝ። አጽገበኒ ሕምዘ። ረተ ሕምዝየ ፡ (ኤር፰ ፲፬ ሰቈ፫ ፲፭ ፡ ዘዳ፳፱ ፡ ፲፯) ባወራረድና ባንጻር አፈታት ባለብሉዮች ራዊት ባለቅዳሴዎች ምድር ይሉታል።
ሕምገት ማመግ መታመግ፤ መደፍረስ አደፈራረስ፤ ድፍረሳ ድፍስነት ፡ (ሄርማ ገ፶፩)
ሕሠም (ማት) ክፋት፤ ክፉነት መጥፎነት የመልክ። ታስተአክዮ ሰብእ እንበይነ ሕሠሚሁ ይክሉ ይክድኑ ሕሠሚሆሙ በተሰርግዎ ሕሠመ ራእየ ብእሲቱ (ሢራ፲፩ ፈ ፡ ተ፲፭ ፳፬ ) ለጠባይና ግብርም ይኾናል በእንተ ሕሠመ ግዕዙ አህ እምዛቲ ሕሠም። ቢረ ሕሠማት ፡ ( ነ ፡ ፳፬። አፈ ፡ ተ፲፭ ፈላስ)
  ጥፋት፤ ጕዳት። ዘኢይረክቦ ሕሠም፤ ኵሉ ይረክባ ምሕሠማት ኵሉ ብረ ሕሠም ፡ (አርጋ ፍ ፡ ነ ፡ ፳፰። ዮሴፍ)
ሕሱል (ላን ላት ስልት) የተለበበ ልብብ ስሑብ
ሕሡም (ማን ማት ሥምት) የከፋ ክፋ ጥሩ መጥፎ ቢስ ሕሡም ራእዮሙ እለ ይትሐወሱ ሕሡማን። ምግባራት ሕሠማት። ኢታውሥእ ሕሡመ በአፉከ ተአመን ከመ ሕሡም አልቦ ዘይረክበከ ኢይረክባ ምንትኒ ሕሡም (ዘፍ፵፩ ፲፱። ጥበ፲፮ ፩። ዮሴፍ ኢሳ፶፰ ፲፫ ሢራ፲፱ / ነ ፡ ፳፬ )
ሕሱብ (ባን ባት ስብት) የታሰበ የተቈጠረ መስተቃትላን እለ ሕሱባን ውስተ ሰርዌ (፩ዜና ፳፰ )
ሕሱይ (ያን ያት ሲት) የታሸ ለፋ ልፍ ለስላሳ ልዝብ ማእሰ በግዕ ሕሱይ (ዘፀ፳፭ ፭። ፳፮ ፲፬ ክብ ፡ ነገ፲፯)
ሕሱፍ ሸካራኀሢፍ ሠፈ
ሕሳል (ላት) ልባብ ፉሎ፤ ፡ (ጥባ) ሽባ ለኮ የፈረስ የበቅሎ ማሰሪያ መሳቢያ መድ ጠፍር እለ በሕሳል ወበልኋም ይመይጥዎሙ መላትሒሆሙ (መዝ ፡ ፴፩)
ሕሳዌ (ያት ውያት) መዋሸት ዋሾ መኾን። ውሸት፤ ሐስት በኢሕሳዌ (አፈ ተ፬ ነ ፡ )
ሕሥመት መክፋት ማስከፋት፤ ክፉነት መጥፎነት
»ሕስት (ታት) ውሰት ትውስት የተውሶ ከብት። በእንተ ሕስት ሕስትሰ ነሢአ በቍዔት ውእቱ ዘእንበለ ቤዛ በገጽ እሙር ዘከመ ዲናራት ወጠፋልሐ ብሩር ወዘይሰፈር ወዘይትሜዘን ልቃሕ ውእቱ ወአኮ ሕስት በከመ ልብሰ ሕስት ከማሁ ብዕሎሙ ለኃጥኣን በቅድመ እግዚ። ኀላፊ ንብረት ከመ ጽላሎት ወከመ ልብሰ ሕስት ፡ ( ፳፰ መቃ ገ፲ ድጓ)
ሕስው (ውት ሱት፤ ዋን ዋት) የተዋሸ የታበለ ውሸት የኾነ ሕስወ ተናገርከ ይትኔበዩ ሕስወ ሀብት ሕስው ምትሀት ሕስው ፡ (ኤር፶ ጥበ፲፬ ፳፰ ምሳ፳፭ ፲፬ ስንክ መስ፲፭)
ሕስየት ማሸት መታሸት፤ አስተሻሸት ዕሽታት።
ሕሩም (ማን ማት ርምት) የተወ ያረመ ሕርም ያለ በገዛ እጁ የተከለከለ ሕሩመ ሥጋ ወወይን ርሠ ድንግል ማርያም ሕርምተ ሩካቤ ወዘርዕ ራን ወሕሩማን መስተጋድላን (ስንዝ ፡ መስ፪ ጥበ ፡ ጠቢ፹፩ ድር ገ፹፯)
  የታረመ የተተወ፤ ሕርም የተባለ፤ የተከለከለ ክልክል፤ ተደራጊ። ሰስሎ እምነ ሕሩም። ገባሬ ሕሩማት ዘተክልአ እምተዋስቦ ኀልዮ ሕርምት ይእቲ ወዝንቱ ሕሩም ላዕለ ምእመናን ፡ (ዮሴፍ ፱። ፊልክ ፡ ፻፲፬)
  የተለየ የተቀደሰ ልዩ ሕርም፤ ለግዜር የተስጠ ሕሩመ ይኩንክሙ ለእግ ንዋዩ ኮነት ሕርምተ ለእግዚ ሕሩም ዘሐረሙ። ሀገር ሕርምት (ዘፀ፴ ፴፯። ፍ ፡ ነ ፡ ፲። ዘሌ፳፯ ፳፰ ፡ ፳፱ ኢሳ፲፱ ፲፰)
  የተወገዘ ውጉዝ ልዩ ርጉም ይኩን ቅዉመ ወሕሩመ እምቤተ ክርስቲያን ፡ (ቀሌ)
  ሹልዳ ጭን፤ የጭን ሥጋ እስራኤል የሚያርሙት ሥርወ ሕሩም ፡ (ዘፍ፴፪ ፳፮ ፴፫) ሐባቦች ሕርቱም ይሉታል
ሕሩስ (ሳን ሳት ርስት) የታረሰ ተገመሰ የተገለገለ የታየመ የተዘራ።
ሕሩድ (ዳን ዳት ርድ) የታረደ የተራረደ ዕርድ መሥዋዕት ምሽግ።
ሕሩጽ (ጻን ጻት ርጽት) የተፈጨ የተደቈሰ የደቀቀ የተሰለቀ ልሕኵት ሕሩጽ በእንተ ዐፅምከ በማሕረጽ ሕሩጽ (ሄርማ ገ፹፭ ንክ ፡ ታኅ፲፩)
()            ሕራር (ራት) ራሪ ከሰል ጥቍር ዐመድ። ንሣእ ለከ ሕራረ ዕጣን። በሕራረ ዐፅሙ ወሥጋሁ ፈወሰ ፡ (ጦቢ፮ ፲፯። ፰ ፡ ንክ ፡ ሐም፳፩)
ሕርመት (ታት) በቁሙ፤ መተው ልክል ማረም ሕርም ማለት ሕርመተ ዋስቦ ሕርመተ ሐራውያ በእንተ ሕርመተ በሊዐ ሥጋ ፡ ( መ ፡ ፭ ፡ ፩። ፵፭። ቀኖ ግንግ)
  አምልኮ፤ የአምልኮ ደንብ ሥርዐት። ፡ (ቆላ ፲፰ ያዕ፩ ፳፮ ፳፯) ኢይግበር በዓለ ሕርመተ ምስሌሆሙ ሕርመታተ አይሁድ። ወባዕደኒ ብዙኀ ሕርመተ የዐቅቡ (ቀሌ። መቃ ገ፲፭። ማር፯ )
  ይማኖት ሕግ ባህል ምስጢሩ ከአምልኮና ከሥርዐት ይገባል። ምንትኑ ሕርመትክሙ ታቦት ዘሕርመት ኢየብሩ ሕርመተ አይሁድ በእንተ ሕጉ ለልዑል ወበእንተ ሕርመትከ ዘኅቡእ ሕርመታ ሕርመተ ትምህርት ምስጢር (ስንክ ኅዳ፯ ዘፀ፴፩ ፯። ዮሐ፬ ፱። ሢራ ፡ ሮሜ፲፮ ፳፭ ኤፌ፮ ፲፱)
ሕርም በቁሙ፤ ቃለ መሐላ ፡ (ዐማርኛ)
ሕርሰት ማረስ፤ መታረስ፤ አስተራረስ፤ ዕርሻ ዐረሳ
ሕርስ (ሳት) ዕርስ ዕርሻ በሰላ ቅብቅብ ገራህት
ሕርቱም ሕርቱም፤ ፡ (ማን ማት ትምት) የጐሰቈለ፤ ጐስቋላ ብልሹ መጥፎ ወራዳ ምናምንቴ ልክስክስ ሕርቱም አነ። ወልድ ሕርቱም ብእሲ ሕርቱም የሐይዉ ሕርቱመ ውሉድ ሕርቱማን ትውል ሕርቱማን ፡ (ኢሳ፮ ፭። ዲድ፲ ቀሌ።ጥበ፲፬ ፳፰። ሢራ፵፩ ፡ ፭። ኢሳ፶፯ ፡ ) የሐረመ ስሯጽ ስለ ኾነ በሕርምት ፈንታ ሕርትምት ይላል፤ አያሰኝም። ወኢሰደደ ዳግሚተ ዘይእቲ ሕርትምት ሰብሳብ ርኵስት ወሕርትምት ረባሕ ርኵስት ወሕርትምት ( ፭ ፡ ፬። ፬ ፡ ፬። ፲፰ ) በትሕርምትም ፈንታ ሕርትምት ይላል (ስንክ ታኅ፲፫)
ሕርትምና (ናት) ጕስቍልና ጐስቋልነት ምናምንቴነት ክፉ ነገር ውርደት ጥፋት ጕዳት አደጋ መከራ ይመጽእ ሕርትምና ላዕሌኪ ወልደ ሕርትምና ብክዩ ላዕለ ሕርትምናክሙ ሎን ሕርትምናት (ኢሳ፵፯ ፲፩። ፪ተሰ ፡ ፪ ፡ ፫። ያዕ፭ ፡ ፩። መ ፡ )
ሕርደት ማረድ፤ መታረድ፤ መተራረድ አስተራረድ ዕርጃ ርድነት።
ሕቀ ሕቅ ሐቅ ሕቍሐቀቀ
ሕቀት ሕቅታ ስርቅታ፤ ፀአተ ነፍስ መጨረሻ ትንፋሽ።
ሕቁር (ራን ራት ቅርት) የተቈፈረ የተመረመረ የተናቀ የተነቀፈ ቀላል ንቁፍ ወኮኑ ሕቁራነ። በእንቲኣከ ሕቁር (ዘፀ፩ ፯። ተረ ር፯)
ሕቁይ (ያን ያት ቂት፤ ቅይት) የተፋጨ የተጋጨ የተፋተገ
ሕቁፍ (ፋን ፋት ቅፍት) የታቀፈ የተቃቀፈ፤ ዕቅፍ ዕቅፍቅፍ በቅፍ የተያዘ የተያያዘ (መጽ ምስ)
(ቋት ዕብ አልሞግ አልሙጊም፤ አልጉሚም) ንደል፤ እጅግ ክቡር ዕንጨት፤ ህንዳዊ ዛፍ መልካም ሽታ ያለው፤ እንደ አብኖስ በውድ የሚሼጥ የሚገዛ። ምጽኡ ሎቱ ወርቀ ወዕፀወ ሕቍ (፪ዜና ፲ ፡ ፲፩) ቂጵርስስ አርዝ ፅፀ መዐዛ በማለት ፈንታ ሕቍ ይላል፤ የመላሽ ስሕተት ነው (ማሕ፩ ፲፮ ፲፯ ፪ዜና ፡ ፰። ራእ፲፰ ፲፪) ባለብሉዮች ግን፤ ዞጲ አብኖስ ሰኖባር ይሉታል።
ሕቅ (ቃት) ቅጽልና ንኡስ አገባብ። ጥቂት ታናሽ ወራዳ የተናቀ። አምጽኢ ሊተ ሕቀ ማየ በግምዔ። ርእየ ሕቀ ደመና። እምድኅረ ዘመን ሕቅ። አንሰ ሕቅ ወንኡስ በቅድሜከ። አሕጸጽኮ። ታዕርፉ ሕቀ። ሕቀ ክመ (፫ነገ ፲፯ ፡ ፲፰ ፵፬። ፊልክ ፪ነገ ፯ ፡ ፲፱ መዝ ፰። ማር፮ ፴፩)
  እጅግ ብዙ ዐያሌ፤ በጣም፤ ፈጽሞ። ዘበሕቁ ጺር ታስተርኢ በሕቁ ኢትርሐቁ በሕቁ መስየ በሕቁ። ጸለየ በሕቁ። በሕቁ ጥቀ፤ ፈጽሞ ፡ (ዘሌ፳፩ ፲፰ ፲፫ ፬። ኢያ፰ ፬። ጦቢ፪ ስንክ ቄር ጰላ)
ሕቅረት ሐቅረት መቃለል፤ ማቃለል ማስተሐቀር ቀላለል ቅለት በፍና ሐቅረት ፡ (ቄር ጰላ)
ሕቅፈት ማቀፍ መታቀፍ፤ አስተቃቀፍ። በእንተ ሕቅፈተ ሕፃን ፡ ( ፴፫)
ሕበጥ (ጣት) ዕበጥ ዕባጭ ስል መግል የያዝ ያረገዘ ትዕቢት ኵራት። አዝልፎ ካር ያመጽእ ኮብሰ ወፈፅንተ ወቍስለ ማዑት ወሕበጠ አላ ቍስል ወሕበጥ ተፈወሱ ዝኵ ሕበጠ (  ነ ፡  ፶።  መ ፡  ፩ ፡  ፬። ተረ  ቄር)
ሕቡል (ላን ላት ብልት) ያበለ የታበለ ክፉ መጥፎ ብስጩ ዋዘኛ ዋሾ ሕቡል ንጉሥ መኰንን ዐመፃ፤ ሕቡል ምክሩ። ወሕቡላንሰ። ነፍሳተ ሕቡላን። ሕቡል እንዘ ትቀሠፍ ፡ (ኪዳ ምሳ፲፪ ፳፬ ፲፫ ፱። ፲፱ ፡ ፳፭)
ሕቡስ (ዐረ መሕቡስ) የታበሰ ሐብስ የገባ ፂውው ወሕቡስ (ዮሴፍ)
ሕቡይ (ያን ያት ቢት) የተዋሰ የውሰት የተውሶ ወዝንቱኒ ሕቡይ (፬ነገ ፡ )
ሕቢት ሕብየት ሕቢት ሕብየት መዋስ መሾም፤ ዋስትና ሹመት ኢተሀብ ርእሰከ ሕቢት። ከመ ዘይትሐበይ ሕቢተ ለዐርኩ (ሢራ፳፪ ፳፮ ምሳ፲፯ ፲፰)
ሕብሉይ (ያን ያት ሊት) የተዘረፈ፤ የተበዘበዘ ብዝብዝ። የተዛረፈ።
ሕብል (ላት) ዕብለት ውሸት፤ ሐሰት ሕሉት፤ ተንኰል ክፋት አሉታ ክዳት ዘይዘርዕ ሕብለ የአርር እከየ ወበከመ ብዝኀ ሕብሎሙ ስድዶሙ። ልሳንከ ፀፈራ ለሕብል። መጽአ እኁከ በሕብል። ከመ የአኀዝዎ በሕብል ፡ (ምሳ፳፪ ፰። መዝ ፭። ፵፱። ኩፋ ፡ ፳፮ ማቴ፳፮ )
ሕብልያ ብዝበዛ ዘረፈ ቅሚያ ምርኮ እሬስዮሙ ሕብልያ ወበርበረ። ወይከውኑ ሕብልያ ለእለ ይትቀነዩ ሎሙ። አንስትያነ ወደቂቅነ ይከውኑ ሕብልያ (ዮዲ፪ ፯። ዘካ፪ ፱። ዘኍ፲፬ ፡ ፫ ፡ ፴፩) ፍግ ፋንድያ ዛባ መሬት የሚያሠባ ይከውኑ ሕብልያ ውስተ ገጸ ምድር (ኤር፰ )
ሕብረ ሰማይ (ዐረ ሐጀር ጀሃነም) ቁሙ፤ ሰማይ የሚመስል የኵሕል ወገን ደንጊያ ቀለም፤ ለቍስል ለቂጥኝ የሚበጅ እንደሳት እንደ በርበሬ የሚፈጅ የሚተኵስ ለብልቦ ንገብግቦ የሚፈውስ ለዐይነ ማዝም ይበጃል እያሉ አሳርረው ከኵ ምረው ይኳሉታል ግእዝ የማያውቅ ባላገር ግን በሕብር ፈንታ ክብር ይላል። ፡ (ሙሾ፤ ባሏ መንኖ ጥሏት ስለ ጐዣሚት) እኔማ ሳልሰማ ቂጥኝ አውጥተው፤ ክብረ ማይ ብለው ኼዱ አቶ ይግዛው። ፡ (ተሰጥዎ) እሳ ነው እሳት ነው ክብረ ማይም፤ ሰማዕት የሚያቃጥል እንደ ቂጥኛም
ሕብረ ሢራ ሰንጠረዥ የሰንጠረዥ ይነት ጨዎታ፤ መጨዋቻው ቀለም የተቀባ እንደ ሥዕል እንዳሻንጕሊት ያለ ( ነ ፡ ፵፫ ፡ ፲፪)
ሕብረ ከብድ ጕበትማ፤ የጥቍር ቀይ፤ ባባ ደባሳ (ዘፀ፴፭ ፳፭ ዘኍ፬ ፡ ፯ ፡ ፲፫)
ሕብሩት (ታን ታት ርት) የተወለወለ የተሰነገለ፤ የታደሰ የተኰላ ጥሩ። ሕብሩት ምዛሕእ ጌጋይ ፡ (ደራሲ)
ሕብር ( ሕበር፤ ሕብራት። ዐረ ሒብር) በቁሙ፤ ቀለም ባቅ ዐለላ፤ መልክ ዐይነት፤ የቀለም ጌጥ ሽልማት፤ ልዩ ልዩነት ያለው። በዓለ ሕብር ጥምዐተ ሕብር ጸፍጸፍ ዘዘ ዚኣሁ ሕብሩ። ጥበብ እንተ ብዙኅ ሕብሪሃ። ሕብራት ቀይሓት ፡ (ፍ ፡ ነ ፡ ፳፫። መሳ፭ ፡ ፴። አስቴ፩ ፡ ፮። ኤፌ፫ ፡ ፲። ፈላስ ፡ ገ፲፮)
ሕብቁቅ (ቃን ቃት ቅቅት) ያደ የረከሰ እድፋም ነውረኛ ሕብቁቃን ወርኩሳን ሕብቁቃን ዲያቆናት ሕብቅቅት (፪ጴጥ ፲፫ ሄርማ)
ሕብቃቄ ማደፍ፤ እድፍ ርኩስ፤ ነውር ገመና ዘእንበለ ሕብቃቄ ንዝህላል ወፍርዛዜ ሕብቃቄ ወዛውዕ (ያዕ፩ ፳፯ አንቀ ንስ)
ሕብጠት በቁሙ ዕብጠት ማበጥ ስተባበጥ ፡ ( መ ፡ ፫ ፡ )
ሕቱት (ታን ታት ትት) የተመረመረ፤ የተፈተነ፤ ዕውቅ
ሕኑጽ (ጻን ጻት ንጽት) የታነጠ የተሠራ ጥርብ ዝግጁ ህጉር እለ ሕኑጻት አረፋቲሆን ጥቅም ዘሕንጽት በእብነ በረድ (፪ዜና ፡ ፳፩ ፫። ሔኖ፲፬ )
ሕናግ (ትግሬ) ትናግ ትናጋ ላንቃ ሒክን እይ
ሕንቁቅ (ቃን ቃት ቅቅት) ድልድል ቅምጥል ብስክስክ እንቅብር። ፡ (ተረት፤ ትግራይ) ሕንቅቅት መርዓቲ እንተ ዐምዋ ትበኪ።
ሕንቃቄ (ቅያት) ክፉ ዐመል ራት መደላደል መቀማጠል፤ መቅለጥ መቅበጥ መቅበጥበጥ ተድላ ሥጋንና ምግበ ሥጋን ብቻ መውደድ እየነን እይ የዚህ ጎር ነው ይኩን ላዕሌክሙ ነውር እኩይ ወሕንቃቄ፤ ፍቅሮተ ተድላ ወመባልዕት ከመ ይስሐብክሙ ፍትወተ ከንቱ። ንኅድግ ሥላቀ ወሕንቃቄ። ማዕርገ ሕንቃቄ። ወይኅድግ ሕንቃቅያተ (መቃ ገ፳፬ አፈ ፡ ተ፳፬ ማር ፡ ይሥ፩ ፲፩)
ሕንቅርት (ጽር ኾኔፍቲሪዮን) ውር ያንጥረኛ አጐዶ፤ ታናሽ ጉድጓድ የክሰል ምድጃ ባዕድ ኹኖ አለቦታው ገብቷል፤ ነቈረን እይ ደዮ ውስተ ሕንቅርት (ዘካ፲፩ ፲፫) ብራይስጡ ግን ፡ (ሀሽሊኬሁ ኤል ሀዮጼር) ግድፎ ኀበ ለሓኵ ይላል፤ የፈጣሪን ቦታ መቅደስንና ጸደ ለብሓዊን ባንድነት ያሳያል። ፪ኛ ደግሞ በለሓኵ ፈንታ (ሀኦጻር ብሎ) መዝገብ፤ ቤተ መዛግብት ግምጃ ቤት ሙዳየ ምጽዋት ይላል እንጂ | አንጥረኛንና ከውርን አያሳይም (ማቴ፳፯ ) ሀዮጼር ያለውን ሀኦጻር ማለት ዮድና አሌፍ ይዋረሳሉና ስለዚህ ነው
ሕንቡብ ያፈራ ፍሬያም ፍሬያማ ያበጠ ያፈረጠመ (ሲኖዶ)
ሕንባል (ላት ዐረ ሐንበል) ረቻ ምቹ ድብዳብ፤ መደላድል። የዳባ ቀሚስ የነት በርኖስ የቈርበት ልብስ ዐጥፍ ግላስ። ሕንባላተ መል ኵሉ ሕንባላት ዘላዕሌሁ ነበረ (ዘፍ፴፩ ፴፬። ዘሌ፲፭ )
ሕንባብ ሕንባብ፤ ፡ (ባት። ዐረ ሐብ ዔናብ) የንጨት ፍሬ ሥጋማ፤ እንደ ወይን እንደ ዘይት እንደ ተምር ያለ፤ አጋምን እንዦሪን ቀጋን የመሰለ እንክብል ለፈሳሽም ቅንጣት ይነገራል ሕንባበ ፍሬሃ። ኢትትቀረም ሕንባባተ ወይንከ ዘወድቀ ሕንባባት ምውስተ አስካል ሕንባባተ ዘይት ከልኤቲ ሕንባባተ ሮማን ሕንባበ ማይ። ሕገባባተ ጠብጣብ። ሕንባባተ በረድ (አርጋ ዘሌ፲፱ ሱቱ ፡ ዕዝ፱ ፳፬ ኢሳ፲፯ ፮። ንክ ጥር፲፫ ቅዳ ግሩ ኢዮ፴፰ ፳፰ ሄርማ)
ሕንብርብሬ (ሕበር ሓበረ ዕብ ሐባርቡሮት) ለምጥ ቋቍሻ፤ ድል፤ ቡሬነት ዝንጕርጕርነት ብርህት ወጸዐድዒድ ሕንብራ ይእቲ ወዘሕንብርብሬኒ የኀድግኑ ነምር ሕንብርብሬሁ ፡ (ዘሌ፲፫ ፴፱ ፲፬ ፶፮። ኤር፲፫ ፳፫) በነቢር ዘይቤ ሲፈቱት ግን፤ ብጕር ዕትራት ኪንታሮት ያሰኛል።
ሕንብርት (ነበረ ንብርት) ቁሙ ንብርት የሆድ መካክል የዕትብት ሥር መብቀያው ሰላም ለሕንብርትከ ማእከለ ጠባይዕ ዘተመልአከ ማእከለ ርሥ ሀላዊ ሕንብርተ ከርሡ ፡ (ደራሲ ኢዮ፵ ፡ ፲፩)
  አንዠት፤ የሆድ ውስጥ፤ ማሕፀን። ኅቡረ ወፃእነ ምሕንብርትኪ ፡ (ኩፋ ፴፭)
  የምድር ጕብር፤ ተራራ ረብታ ገመገም። ደብረ ጽዮን ማእከለ ሕንብርታ ምድር ናሁ ሕዝብ ይወርድ እምኀበ ሕንብርተ ምድር እለ ይነብሩ ውስተ ሕንብርተ ምድር ፡ (ኩፋ ፰። መሳ፱ ፴፰። ሕዝ፴፰ ፲፪)
ሕንከት ማፈር፤ መቍረጥ ረጣ ዝንቱ ፍና ፈውስ ውእቱ ወአኮ ሕንከት ፡ (ተረ ር፩)
ሕንካ (ዕብ ሐኑካ) ቅዳሴ ቡራኬ ያዲስ ቤት ምረቃ፤ የታቦት የመቅደስ የቤተ ክሲያን መሾምና መክበር የግዜር ገንዘብ ኾን በዓለ ሕንካ ፡ (ዮሴፍ)
ሕንካሴ ማንከስ መጠራጠር። ጥርጥር፤ ጥርጠራ ከመ ይሕየው ሕንካሴክሙ ፡ (ዕብ፲፪ ፲፻)
ሕንክ (ነባርና ትእዛዝ አንቀጽ) ዕንካ ውሰድ ተቀበል። ሕንክሙ ብልዑ (ማቴ፳፮ ፳፮)
  ስጥ ዐድል ዕንካችኹ በል ሀብን እይ የዚህ ጎር ነው
ሕንክስና ንካስነት፤ ተጠራጣሪነት ሕንክስናሆሙ። ፡ (፪ነገ ፳፪ ፡ ፵፮)
ሕንጸት ማነጥ መታነጥ፤ አስተናነጥ፤ ሕንጻ ዕንጨት ማለት ከዚህ የወጣ ነው ቀዳሚት ሕንጸታ እየሩሳሌም ሥዩማን ዕለ ብረ ሕንጸት በመዋዕሊሁ ተፈጸመ ሕንጸታ ለቤት። እምጊዜ ሕንጸተ ቤት ዳግማይ (ቀሌ ስንክ መስ፲፮ ዮሴፍ)
ሕንጻ (ጻት) የቤት የዋሻ ሥራ መልክና ቅርጥ ያለው፤ ቤት ግንብ ዋሻ። ውሉድ ወሕንጻ ሀገር ያዐብዩ ስመ ሕንጻሁ ምኵራብ አኮ ለሰብ ሕንጻ ዘእንበለ ለእግዚ። አንትሙ ሕንጻ እግዚ። አዳም ሕንጻ ላሊበላ ኢይብላዕ እምዕፅ (ሢራ፵ ፲፱ ማቴ፳፬ ፩። ዜና ፳፱ ፩። ቆሮ ፫ ፡ ፬። ቅኔ) ድሕንጻን እይ የዚህ ዘር ነው።
ኅንጻጽ (ጻት) ጥርጣሪ እንጥርጣሪ ንፋሽ ገለባ ልቃሚ ብጣሪ ኑፋቄና ኅንጻጽ ባማርኛ ይተባበራሉ። (ግጥም፤ አቶ ይፉ ድተዋል ተብለው ከታ በኋላ በፍቅር መጥተው ሲገናኙ) አለጊዜው ጊዜ ማን እሸት ምጥቷል፤ በዚህ በቤታች ጥርጣሪ መልቷል። የእሳት ፍንጣሪ፤ የምጣድ ብልጭልጭታ። ቀለምጺጸን እይ
ሕንጼ ዝኒ ማሁ፤ ሕንጻ ንጸት ሕንጼሃ ወሡራሬሃ አዳም ሕንጼሃ ለኢየሩሳሌም ፡ (ድጓ ንክ ፡ ኀዳ፳፮)
ሕንጽዋል ጌንጭ ገረማ ሲናር ረማሞ ክፉ ዐረም ህየንተ ሥርናይ ክርዳድ ወህየንተ ሰገም ሕንጽዋል (ኢዮ፴፩ )
ሕንፉጽ የተነፈሰ፤ የተንዘረዛረ። ንፉጭ ግርድ ንፋሽ፤ ብጣሪ።
ሕከክ በቁሙ፤ ዕከክ የገላ የቈበርት ደዌ በአበቅ ኩይ ወበሕከክ ዘአልቦ ፈውስ (ዘዳ፳፰ ፳፯)
(ካን ካት ክክት) የታከከ ያከከ ዕከክ የወረሰው።
ሕዋስ (ሳት ዐረ ሐስ ዕብ ሑሽ ሱር ሓሽ) በቁሙ፤ ገላ አባል፤ ኅሊና፤ የአፍኣ የውስጥ የሥጋ የነፍስ መሣሪያ የሚላወስ የሚንቀሳቀስ ይልቁንም ዐይንና ዦሮ አፍና አፍንጫ እጅ ዳግመኛም በነዚህ ባምስቱ የሚሠራ ፭ቱ ይነት ሥራ ማየትና መስማት መቅመስና ማሽተት መዳሰስ፤ በቋንቋ ኹሉ ሕዋስ ይባላል። ሕዋሳትሰ ዐሠርቱ እሙንቱ፤ ኀመስቱ ዘአፋኣ ወኀምስቱ ዘውስጥ። ወሕዋሳጸ ዘውስጥ እሙንቱኬ፤ ልቡና ወአእምሮ ወፈሊጠ ኩይ እምሠናይ ወለብዎ ወተገሥጾ ወሕዋሳትሂ እለ ያስተርእዩ እሙንቱኬ ሰሚዕ ወርእይ ወአጼንዎ ወጥዒም ወገሲስ (ፈላስ ገ፶፫) በግእዝ ልማድ ግን እሊህን ዐሥሩን የሕዋሳት ግብር ማለት እንጂ ሕዋሳት ማለት አይመችም ጸያፍ ይኾናል፤ ሕዋስ የሚባል መሣሪያው ብቻ ነው በነዚህ ባ፭ቱ ላይ ድግሞ እግርና አባለ ዘር ጨመሩ ሕዋሳተ አፍኣ ይባላሉ
ሕዋር (ራት) በረንዳ ወልወል ደጀ ላም፤ መውጫ መግቢያ መመላለሻ፤ በታላቅ ቤትና በቤተ ክሲያን ደጅ አፍ ወይም በዙሪያው ገጥሞ ተያይዞ የሚሠራ ዐልፎ ዐልፎ ዐምድ የቆመበት ከበታቹ ዕርከኖች ያሉት፤ ዕርከን ተረግጦ የሚገቡት። ኤላምን እይ ንሶሰወ በሕዋረ ሰሎሞን ወባቲ ኀምስቱ ሕዋራት ፡ (ዮሐ፲ ፳፫ ፭ ፡ ግብ፫ ፲፩)
  ቤት፤ ጓዳ ታዛይ በቤት ዙሪያ ወይም ግራና ቀኝ ከቤቱ ጋራ ዐብሮ የሚናስ የሚነደቅ በላይ አንድ ኹኖ በውስጥ የተለየ ታናሽ ጠባብ ክፍል ልፍኝ ኤስኬዴሬን እይ፤ ከዚህ ጋራ አንድ ነው ትኩን እንከ ቤተ ክርስቲያን ኑኃ መንገለ ምሥራቅ ወክልኤ ሕዋራት ውስተ በዋቲሃ በአምሳለ ሐመር ሕዋር ማእከላዊ ናሁ ሕዋራት (ዲድ ፪። ስንክ መጋ፲፫ ሕዝ፵ ፲፯)
ሕዋይ ሐዋይ ምሼት ደግዝታ ጭልምልምታ የሠርክ ሠርክ የማታ ማታ እምከመ መስየ ወኮነ ሕዋየ ፡ (ማቴ፲፮ )
ሕዋጼ (ጽያት) መጐብኘት (ጥጐ) መጐብኘት፤ አጐብኛኘት ብኘታ ጥየቃ፤ ስለላ ጥበታ (ጥበ፫ ፯ ፡ ) ዚኣከ ጥበበ ወዘዚኣከ ሕዋጼ። ሐውጽዎሙ በሕዋጼ እግዚአብሔራዊት (ኪዳ ነ ፡ )
ሕዉል (ላን ላት ውልት) የተላቀለ ቅልቅል፤ ኅቡር (ስንክ ፡ ሠኔ፳፫ ጥር፳፯)
ሕዉስ (ሳን ሳት ውስት) የተላወሰ የተንቀሳቀሰ የተነቃነቀ ንቅንቅ
ሕዉር (ራን ራት ውርት) የኼደ የተኼደ የተኼደበት፤ የተካኺያደ የተሠራ የተደረገ ግቡር ሕኑጽ።
ሕዉጽ (ጻን ጻት ውጽት) የተጐበኘ የተሰለለ፤ ጕብኙ
ሕዙል (ላን ላት ዝልት) የታዘለ ዝል ቅጥል ሕዙላን በክነፊሁ (ገድ ተክ)
ሕዙብ (ባን ባት ዝብት) የታዘበ ተሰበሰበ የታሰበ የተጠረጠረ ወዕለታኒ ሕዝብት እኪት ፡ (ኢሳ፳፰ ፲፱)
ሕዙን (ናን ናት ዝንት) ያዘነ የተቈረቈረ የከፋው ሐዘንተኛ ብእሲ ሕዙን ልብ ሕዙን ኵሉ ሕዙነ መንፈስ ሕዙን ገጽክሙ ሕዙናን በእንቲኣሁ ፡ (ሢራ፯ ፲፩። ዘዳ፳፰ ፡ ፷፭። ፩ነገ ፡ ፳፪ ፡ ፪። ዘፍ፵ ፡ ፯። ግንዘ)
ሕዝል ዕዝል የዜማ የግእዝ ድርብና ዛይ ኹለተኛ። ዝልን እይ ሊጣፍ የሚገባው በሕ ነበረ ሐና ተወራራሾች ስለ ኾኑ በዕ ተለውጧል ይህን የመሰለ ብዙ ቃል አለ
ሕዝባዊ (ዊት ውያን ያት) በቁ የሕዝብ ወገን ካህን ያይዶለ ማይምን፤ ጨዋ ባላገር በእንተ ተግሣጽ ወትእዛዘ ሕዝባውያን ወለእመ ኮነ ሕዝባዌ ፡ ( ፲፩ ፲፪ ዲድ ኪዳ ቀሌ)
ሕዝብ ( ሕዘብ፤ አሕዛብ) ቁሙ ወገን ነገድ፤ የተሰበሰበ ብዙ ሰው፤ ጉባኤ ሸንጎ ልቅሶኛ ርገኛ ገበያተኛ ያንዲት አገር ያንዲት ከተማ ወይም ያንድ ብሔር ያንድ መንግሥት ሰው፤ ቋንቋውና ሕጉ አንድ የኾነ፤ ባንድ ሕግ የሚኖር። ውስጠ ብዙነት ስላለው ባንድም በብዙም በወንድም በሴትም ይነገራል ሕዝብ ዐቢይ ሕዝብ አብድ ወአኮ ጠቢብ ሕዝብ ጽንዕት ከመ ትፃእ ዮም ሐቲ ሕዝብ ምእስራኤል ሕዝብ ነኪራን ወእኩያን (ዘፍ፲፪ ፡ ዳ፴፪ ፮። ሚክ፬ ፯። መሳ፳፩ ፫። ኢሳ፲፰ ) ስሕቱ ግብጽ በበ ሕዘቢሆሙ ሕትቶሙ ለአበው በበ ሕዘቢሆሙ። ተደሙ ሰብኡ ወሕዘቢሁ አንከሩ ምንት አንገለጉ አሕዛብ ይገኙ አሕዛብ እግዚ አግረረ ለነ ሕዛበ ወሕዝበ ታሕተ እገሪነ (ኢሳ፲፱ ፲፫ ኢዮ፰ ፰። ንክ ፡ ታኅ፲ መዝ ፵፬ ፵፮)
ሕዝብና ሕዝበት ሕዝብነት ወገንነት፤ ሕዝብ መኾን። ስመ ተኀድገ ሕዝብናከ (ተረስዐ ሕዝበትከ) እስራኤል (ኢሳ፪ ) ዕብራይስጡ ( ናጣሽታ ዐምኻ ቤት ያዕቆብ) እስመ ገደፍከ ሕዝበከ ቤተ ያዕቆብ ይላል።
ሕዝእ (ኣት አው ሕዝአት ታት) መሰምሪያ ማሰምሪያ፤ ማደሪያ በረት ምሳግ ዋሻ በኵሉ ፍኖት መጽያሕት ሕዝአቶሙ ወይከውን ሕዝአቶሙ ህየ ዕጐልት በውስተ ሕዝአቶሙ ጠፍአ ዕርግ ምሕዝአትከ ተኀብኡ ሕዝብ ውስተ በኣታት ወውስተ ሕዝአታት ፡ (ኢሳ፵፱ ፱። ሕዝ፴፬ ፲፬ ዮኤ፩ ፲፯። ዘፍ፵፱ ፱። ነገ ፡ ፲፫ )
  መግቢያ በር ወሰን ደንበር፤ ርስት ጕልት ወለምድረ ናምሩድ በውስተ ሕዝአቱ ወሖሩ ካም ወውሉዱ ውስተ ምድር እንተ ሕዝአት ሎቱ ረከቦ በመክፈልቱ (ሚክ፭ ፮። )
ሕየብ አብው ሕበይ (ዕብ ሖቢት በርሚል። ሱር ሓቢታ። ዐረ ኀቢየት ባእ) የሸክላ ቃ፤ ቡይት መንቀል ኵስኵስት የዘይት ገንቦ ማድጋ ፊቀን ዝንግሪር ጋን ሆደ ሰፊ አፈ ጠባብርእሰ ሕበይ ስሳ ምእት ዐሠርቱ ወኀምስቱ ወመሥረበ ማይሂ ተስዓ ወአሐዱ (ታሪ አኵ)
ሕዩስ (ሳን ሳት ይስት) የተነቀፈ የተነቃቀፈ፤ ንቁፍ፤ ስዱብ ነውረኛ
ሕያው (ውት ዋን ዋት) በቁሙ ዋሪ ደኅና ባለጤና፤ ነፍስና ደመ ነፍስ እስትንፋስ ያለው ተንቀሳቃሽ ፍጥረት ገና ያልሞተ በሕይወት ያለ ኵሉ ሕያው ሕያውኑ ዓዲሁ አቡነ ፡ (ሢራ፲፮ ፴። ዘፍ፵፭ ) ራሽ ለባሕርዩ ሕማም ሞት ኅልፈት ጥፋት መለወጥ ማርጀት የማይሰማማው። ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት መልአክ ዘሕያው ፍስ ሕያውት (አዋል) ሕያዋነ ይወት ዘለዓለም ዘኢይመውት (ሔኖ፲፭ ፬ ፡ )  
  መሐላ ቃለ መሐላ። ሕያው እግዚ ከመ አነ እትሐመወኪ ሕያው አነ ከመ ትሰረገዊዮሙ ሕያው ፍስከ ትወድእ አመትከ (ሩት ፲፫ ኢሳ፵፱ ፡ ፲፰ ዮዲ፲፪ ) ሕያዉ ሕያዎ ሕያወ በሕያው እያለ ደቂቅ ይኾናል ዕጓለ መሕያው፤ ሕያው ከመሬት ያስገኘው መዋቲ አዳም ጓልን እይ
ሕያውና ሕያውነት፤ ሕያው ደኅና ባለጤና መኾን። እንዘ ሀሎከ ንተ በሕያውናከ ዝየ ፡ (አዋል)
ሕይወት ሒወት (ታት) መዳን፤ መኖር በቁሙ፤ደኅንነት አናዎር ኑሮ ዘመን ዕድሜ ተወልዶ እስኪሞቱ ተሹሞ እስኪሻሩ የሚኖሩት ሕይወት እንተ አልባቲ ሞትይኄይስ መዊት አመራር ሕይወት ጸላእኩ ሕይወትየ ምስለ ዋልደ ከነዓን። እሴብሖ እግዚ በሕይወትየ (ሱቱ ዝ፭ ፲፫። ራ፴ ፲፯ ዘፍ፳፯ ፵፮ መዝ ፻፵፭)
  ንሣኤ፤ ተሐድሶ ና፤ ምስጢሩ ደኅንነት ካለው ይገባል። ዛቲ ይእቲ ቀዳሚት ሕይወት። ሕይወተ ሙታን። ፡ (እ፳ ፡ ፭። ግብ፲፯ ዮዲ፲፩ )
  ገንዘብ ጥሪት ይእቲ አብአት ሕይወታ ወካልኣንሰ እምተረፎሙ (ፍ ፡ ነ ፡ ፲፮)
  መሐላ ቃለ መሐላ፤ ምጥንታ። ሕይወተ ፈርዖን ከመ ትወፅኡ ሕይወተ ፍስከ አነ ይእቲ (ዘፍ፵፪ ፲፭ ፡ ፲፮። ፫ነገ ፡ ፩ ፡ ፳፮)
ሕዳሴ ማደስ መታደስ፤ አስተዳደስ ዕደሳ ሐዲስነት
ሕገ (ዐቢይና ደቂቅ አገባብ) ንደ ሕገ ጾመ ሙሴ ተመጣዌ ሕግ ጾመ ኢየሱስኒ ሠራዔ ሕግ ፡ (ዘረፋ) ኢተአምሩኒ ሕገ ንነግረክሙ፤ እንድንነግራችኹ። ደቂቅ ሲኾን ሕገ ብእ እነብብ ሕገ ሰብእ እብለክሙ። ሕገ ሰብእ አናሕሲ ለነ እያለ በብትን ይገባል። ፡ (ሮሜ፫ ፭። ፮ ፡ ፱። ሊጦን) (ዕር፲፱ ቍ፸፭)
ሕገ ሥጋ ልማድ ፈቃድ ግዳጅ ይፌጽም ሕገ ሥጋ (ስንክ ነሐ፲፬)
ሕገ ጠባይዕ (434) ባሕርያዊ ሕግ፤ ፍጡር ኹሉ በባሕርዩ ዐውቆ የሚሠራው መውለድ መዋለድ በየጥቂቱ ማደግ መራብ መጠማት ምግብ መሻት፤ የመሰለው ኹሉ ፡ (አፈ ፡ ድ፳፯ ሮሜ፪ ፡ ፲፭)
ሕጕሬ (ዐረ ሐጀሪ እብናዊ) ቀለም ወርቅማ እንደ ደንጊያነት ያለው፤ ሳይደቈስ ወርቅ የሚመስል ቅላቱ ፍጹም ደማቅ ወቀብዖ በሕጕሬ ወሤረዮ ወአቅየሐይሐ ሕብሮ (ጥበ፲፫ ፲፬)
ሕጕር (ራት) የፍሬ ፍሬ በወይንና በተምር ሕንባብ ውስጥ የሚገኝ ቅንጣት፤ ውስጡ ዐጥንቱ ከራራው ጠንካራው እንዳሸዋና እንደ ጠጠ ያለው። ዘእምውስተ ዘቢብ ሕጕር ፡ (ዘኍ፮ ) ባለብሉዮች ግን ንባቡን ሕጉር ይሉና ፍችውን የተነጐረ ይሉታል።
ሕጉግ (ጋን ጋት ግግት) የታገገ የተደነገገ ውሱን ሥሩዕ ጽሑፍ
ሕጋዊ (ዊት ውያን ያት) በቁሙ የሕግ፤ ባለሕግ፤ ሕግ የሚጠብቅ በሕግ የተጋባ ብሳብ ሕጋዊ ብእሲት ሕጋዊት ( መ ፡ ፰ ፡ ፩። ነ ፡ ፳፬ )
ሕግ ( ሕገግ፤ ጋት) ቁሙ፤ ተወሰነ የተጣፈ ሥርዐት፤ እውነተኛ ፍርድ፤ ያገር ልማድ ለማድረግ የሚያዝ ከማድረግ የሚከለከል አድርጉ አታድርጉ የሚል። ዐሠርቱ ቃላተ ኦሪት ድስቱ ቃላተ ወንጌል (ዘዳ፮ ፭። ዘፀ፳ ፲፯። ዘሌ፲፱ ፲፰ ማቴ፭ ፡ ፳፩፵፰) ከነዚያውም ሕግ የሚባለው አታድርግ አታድርግ የሚለው ነው፤ አድርግ የሚለው ግን ትእዛዝ ይባላል ሰሌዳተ እብን ዘሕግ ወዘትእዛዝ ሕገገ ሪት። ክልኤቱ ሕገጋት። ዘየአምር ሕገጋተ ምኔት (ዘፀ፳፬ ሮሜ፪ ፳፩ ፈ ፡ ፮። ፍ ፡ ነ ፡ )
ሕጥሜ ሥንቆጥሜ።
ሕጸት [1] ማነስ መጕደል፤ አጐዳደል ጐደሎነት ጕድለት ዘእንበለ ተውሳክ ወኢሕጸት ልቦ ላዕለ እግዚ ተወስኮ ወኢሕጸት። ሕጸተ አእምሮ አግዚ ሕጸተ ሃይማኖት። በእንተ ሕጸተ ምክሮን ለአንስት ፡ (ዮሴፍ ቀሌ ጥበ፲፫ ፩። ኪዳ ዮሴፍ)
[2]መጕደልሐጺጽ ሐጸ
ሕጸጽ ቁሙ፤ ጕዳይ ጕዴለት፤ ቅሬታ ቅሪት፤ እንከን፤ ስሓ፤ ጸያፍ። በሕጸጸ ወርኅ። እፌጽም ሕጸጸ ሕማሙ። ሕጸጸ ነፍስ ይትወለድ እምሕጸጸ አሚን። እንከሰ ሕጸጽ ውስተ ማዕርገ ክህነት ፡ (ሔኖ፸፰ ፰። ቆላ፩ ፳፬ አፈ ፡ ድ፲፬ ፲፫
ሕጹር (ራን ራት ጽርት) የታጠረ የተቀጠረ የተከበበ ሕጹር በጽጌ ገር ሕጽርት (ማሕ፯ ፫። ኢሳ፩ )
ሕፁን (ናን ናት ፅንት) ያደሀ የጠ የታቀፈ በክንድ የተያዘ
ሕፁይ (ያን ያት ) የታጨ የተጫጨ ባለጮኛ ድንግል እንተ ይእቲ ሕፂት ተፍኅረት ለብእሲ ፡ ( ፮ ፡ )
ሕጹጻን የመጽሐፍ ዜና መዋዕል ራፋት ነገሥት ማለት ነው፤ በነገሥት የሌሉ ከነገሥት የቀሩ ጥቃቅን ቃሎች ታናናሽ ታሪኮች ላሉበት ስሙ ሕጹጻን ተብሏል ይኸውም ክፍል ነው ወክል ሕጹጻን ሕጹጻን ቀዳማዊ ካልእ ( ነ ፡ ፪። ዜና ፩። )
ሕጹጽ (ጻን ጻት ጽጽት ዕብ ሐጺ፤ እኩሌታ) ያነሰ የጐደለ ታናሽ ጐደሎ ደካማ ምኑን። ሕጹጽ አነ እምነ ዕደው ጻድቃን። ኩኑ ፍጹማነ ወአኮ ሕጹጻነ። ብእሲት ሕጽጽት እምፍጥረተ አንስት። ርባዕቱ ሕጹጻን ውስተ ምድር ፡ (ማር ይሥ፴፭ ግንዘ ነ ፡ ፳፬ ፡ ፯። ምሳ፳፬ ፶፱)
ሕፃን (ናት) በቁሙ፤ ዐራስ ጨቅላ ጡት ያልተወ ራሱን ያልቻለ ታናሽ ለጋ ርጥብ ልጅ ወንድ ሴት ያደገውም ቢኾን እስኪባልቅ ድረስ ሕፃን ይባላል ደቦል ጕብል አሽከር ብላቴና ማለት ነው ሕፃን ጥብሉል እለ ይእዜ ተወልዱ ሕፃናት ሕፃን ንስቲት ሕፃን ንኡስ ሕፃን ውእቱ ወልደ ሠርቱ ወአርባዕቱ መት። ወሬዛ ወሕፃን (ሉቃ፪ ፲፪ ፩ጴጥ ኢሳ፲፩ ፮ ፡ ፰። ኩፋ ፲፩። ፩ዜና ፡ ፳፱ ) ሕፃንና ዕጣን ባማርኛ ይተባበራሉ፤ (ሙሾ፤ በክፋ ቀን ልጇን እንደ ድመት ንቃ የበላች ሆዳም፤ ቀን በወጣ ጊዜ ስትቈዝም) አላስገባም ብሎ ቢያባረኝ ወዳጄ፤ ክፋ ቀን አወጣኝ የወልድኩት ልጄ። ዝባድ ለመነገድ ከመውረድ መተማ፤ ጣኑ ይሻላል ለለት እራትማ። ዳግመኛ ለመውጣት በሌላ መንገድ ተመልሶ ገባ ልጅ ከናቱ ሆድ ልጅ የሚችለውን ዐዋቂ እንዳይችል፤ በኒቆዲሞስ ፊት ይመስክር ወንጌል። የልጆች ተረት ምን እናት ታስጠላ ድመት
ሕፃንና ሕፃንነት ዐፍላ ብዝና ልጅነት
ሕፄ ዝኒ ከማሁ ማጨት መታጨት ማጫ መስጠት መቀበል ዕድሜ ሐዘን ይከልእ እምአውስቦ ወኢይከልእ ምሕፄ ወእምፍኅረት ( ነ ፡ ፳፬ ፡ )
  ማጫ መታጫ የጋብቻ ዐረቦን፤ ወንድ ለሴት አባት የሚሰጠው ገንዘብ ሕፄሃ ለመርዓት። እመ ፈቀደ ፈኃሪ አው ዘተፍኅረት ምንኵስና እምድኅረ ወሀበ ሕፄ ይደልዎ ለፈኃሪ ወሀባ ቅድመ ከመ ይንሣእ ወለፍኅርቱኒ ከመ ታግብእ ነሥአቶ ዘእንበለ ካዕበት ይደሉ ውስቦ ዘእንበለ ትልወት ወኢሕፄ ( ነ ፡ ፳፬ ) ሴትም ወደ ባሏ የምትወስደው ገንዘብ ሕፄ ይባላል መዳሪያ ማለት ነው። ዘጸሐፈ ትእዛዘ ሀብ ለአዋልዲሁ ለለ ሐቲ መክፈልተ ሕፄሆን ( ፵፩ ፡ )
ሕፅነት ማደግ ማሳደግ እድገት አስተዳደግ። ለዝንቱ ቅዱስ ሐፀኖ ሠናየ ሕፅነተ ቴዎፍሎስ እኅወ እሙ ዜያሤኒ ሕፅነተ ደቂቁ (ቄር  ገ፪። ፍ ፡    )
ሕፅን (ዕብ ሖጼን ዐረ ሒፅን) በቁሙ፤ ማቀፊያ መታቀፊያ፤ ጭን ደረት የደረትና የእጅ መካከል ብብት ጐን ግብጣ እንብርቢጣ የቀሚስ ሠላጤ በሠላጤው የሚሰፋ ኪስ ብ፤ ጥግ ቅርብ አጠገብ፤ የቦታ። ውስተ ሕፅነ እሞሙ። አንበሮሙ ውስተ ሕዝኑ ደይ እዴከ ውስተ ሕፅንከ ሕፅነ ሳነ ባሕር (ሰቈ፪ ፲፪ ማር፲ ፲፮ ዘፀ፬ ፮ ፡ ኩፋ )
ሕፅየት ማጨት፤ መታጨት፤ መተጫጨት ስተጫጨት እለ ይመሥጡ ወለተ ሕፅየት (ሕፅይተ) አው ዘኢተሐፅየት ( ፵፰)
ሕፍን ዕፍኝ ጥርኝ ውስጥ እጅ ዝርጉ ጠፍጣፋው ጣቶች የሚያፍኑት የሚዘጉት ላንድም ለኹለትም ይኾናል። መኑ ዘሰፈሮ ለማይ በሕፍኑ ሠናይ ምልአ እድ በዕረፍት እምነ ክልኤ ሕፍን በዐመፃ። ምልአ ሕፍኑ። ይንሣእ ርእሶ በስመ ሥላሴ (ኢሳ፵ ፲፪ መክ፬ ፮። ዘሌ፪ ፍ ፡ ነ ፡ )
  የገንዘብ ም፤ ድሪም፤ ስጢጥራን እይ ቀርቡ እለ ክልኤ ፍነ ይነሥኡ ወይቤሉ ይሁብኑ ልኤ ሕፍነ (ቄር ማቴ፲፯ ፳፬)
ሖመር [1](ዐረ ሑመር) የዛፍ ፍሬው ጥቍር ጣፋጣ ሖምጣጣ ወይም የባሕር ታላላቅ ባቄላ ጠንቋዮች እንደ ጠጠር እየበተኑ የሚያሟርቱበት ተጠይሮ በአንጽፎ ሐመድ ወፍሬ ዕፅው ወሖመር ወበቀልት ወኅጠታተ ጐል ( ነ ፡ ፵፮) ፋወለን እይ
[2]እንቡጥ ከነፍሬው ሖሞረ ጽራእ፤ የጽራእ እንቡጥ የብርብራ ዐይነት፤ ወፍራም ረዣዥም ጥፍጥ ሰውም እንስሳም የሚበላው ፍሬው እጅግ ታናናሽ ከራራ ደረቅ ባለሐዲሶች ግን ቃሞ ተረር ይሉታል። የጽራእን ፍች ተመልከት (ሉቃ፲፭ ፲፮)
ሖሜር (ዕብራ) የመፈሪያ ስም የእኽል መስፈሪያ፤ ዐሥር ኢፍ የሚይዝ፤ ታላቅ ዐሥረ ፈጅ (ሕዝ፵፭ ፲፫ ፡ ፲፬ ሆሴ፫ )
ሖሠ ቀላቀለ፤ኀዊሥ ኆሠ።
ሖሰ ቀላቀለኀዊሥ ሠት
ሖር [1](ዐረ ሐውር) የሰውም ስም፤ ኸያ ዘዋሪ አባ ሖር እንዲሉ
[2]:-ብስ ነዳላኀረወ
ሖከ አወከሀዊክ ሆከ
ሖጻ [1]አሸዋ ድቡሽትኀዊጽ
[2]አሸዋሐጸ ኀጠ
 

No comments:

Post a Comment

ማውጫ

ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ