ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ፐ ፤ የጰ ኹለተኛ ፤
ትርፍ ዲቃላ ፤ ጽርኣዊ ፊደል
፤ በመልክ በተራ ፳፮ኛ
፤ የፈ
ድርብ ፤
ስሙ ፒ
፤ ፔ
፤ ይኸውም ፊ ፌ ማለት ነው
፤ ከፈ
ቀጥሎ መጻፉም የፈ ድርብ ስለ ኾነ ነው። ፐ መባሉ በግእዝ ነው እንጂ በጽርእና በቅብጥ
በላቲን ታው ቴ ይባላል ፤ መጨረሻ ፊደል መኾኑም ተ ስለ ኾነ ነው ይባላል። ጰን ጰንጠቆስቴና ጰራቅሊጦስ ብለው የሚፈቱ ግን ይህነንም ፓኖስ ፕኔፍማቶስ ይሉታል ፤ ፋኖስ
መንፈስ ማለት
ነው። ሰማንያ የምንለው አኃዝ (፹) በጽርእና
በቅብጥ ፐ ይባላል ፤ ፈ ማለት ነው
፤ ዕብራውያንም ነቍጣ እየጨመሩ ፈን ፐ ይሉታል። ፐ ድርብነቱ የፈ ስለ ኾነ ስምንትነትን ሳይለቅ የስምንት
መቶ አኃዝ ይኾናል ፤ ይህም ጰ ፯፻ ፤ ፐ ፰፻ ፤ ኈ ፱፻ ፤ ቈ ፲፻ ፤ እ እ እልፍ እያለ መኼዱን ያሳያል
፤ ያቡጊዳን
አኃዝ ተመልከት። በዕብራይስጥም ኹለት ዐይነት ፈ አለ አባትና ልጅ
፤ አባቱ
፹ ፤ ልጁ ፰፻ ይባላል።
ፐፒረለይ ፡ (ጽር ፖርፊራ፤ ኮኪኖስ) ቀይ ሐር፤ ዝኅንን ፀምር፤ ቀይ ቀለም የገባ የሐር ፈትል፤ ጐፍላ ፡ (ዘፀ፴፭ ፡ ፮። ዕብ፱ ፡ ፲፱። አፈ ፡ ድ፲፮)። አዝዝ ሎሙ ማዕተበ ረስን ዘመስቀል ዘፒፒራ ውስቴቱ ፡ (ሥር ፡
ፐፒራ ፐፒር ፡ (ጽር ፖርፊራ። ዕብ አርጋማን) የቀለም ስም፤ ዝኅንን ቀይ ቀለም፤ ደባባ፤ ቅላቱ በጣም ያልደመቀ። ሠያጢተ ፐፒራ ፡ (ግብ፲፮ ፡ ፲፬)። ባለሐዲሶች ግን እንዶድ ይሉታል።
ፒሉፓዴር ፡ ፒሉፓዴር፤ የሰው ስም፤ መርቆሬዎስ ፡ (ድጓ)።
ፒላስ ሳ ፡ (ጽርእ) (ጽርእ) ደጅ አፍ በር፤ አጐበር። የፊላስን ፍች ተመልከት፤ ከዚህ ጋራ አንድ ነው። ማርያም ፒላሰ መለኮት። ይጠባሕ መርዓዊ ለምሳሐ መሀይምናን በውስተ ፒላሳሃ ለመርዓት። አብአተኪ ውስተ ፒላሳሁ ለወልድ ፡ (አርጋ ፡ ፫። መጽ ፡ ምስ)።
ፒሳ ፡ (ጽርእ) ዝፍት፤ ሙጫ፤ የሙጫ ቅጥራን። አስፈሊጥን እይ፤ የዚህ ጎር ነው። ወትቀብዓ በፒሳ። ወወደዩ ውስተ እሳቱ ተየ ወፒሳ። ዘገሰሰ ፒሳ ይትአኀዝ ቦቱ ፡ (ዘፍ፮ ፡ ፲፬። ዳን፫ ፡ ፳፪። ሢራ፲፫ ፡ ፩)።
ፒርልዩ ፡ (ጽርእ) ባለቅኔዎች ቀንጠፋ ይሉታል፤ እንጃ። ወልድ ለእመ ተሰቅለ ፒርልዩ ፡ (ቅኔ)።
ፓሲካ ፡ ፓሲካ፤ ፡ (ጽር ፓስኻ) ዝኒ ከማሁ፤ ፍሥሕ፤ ፋሲካ። የፋሲካን ፍች ተመልከት። ጽዋዐ ፓሲካ ምሉአ ድኅረ ሰለጥከ ስትየ ፡ (ደራሲ)።
ፓሳ ፡ (ዕብ ፓሳሕ፤ ፔሳሕ) ፋሲካ፤ መሥዋዕት። ዘተወከፍኮ ለኢዮስያስ በፓሳ ፡ (አዋል። ጥበ ፡ ጠቢ)።
ፓና ፡ (ብ ፓናት። ጽር ፓኖስ፤ ፋኖስ) ፋና፤ ፋኖስ፤ ከውጭ ሲወጡ የሚያበሩት፤ ባለቅዛዝ ባለመስታዮት። ዘሩም ምስጢሩም የፈነወ ነው። አመ የአኀዙከ መጽኡ በመኃትወ ጽጕ ወፓና። ወበፓናት ፡ (ደራሲ። ዮሐ፲፰ ፡ ፫)።
ፓንዋማንጦን ፡ (ጽር ፕኔፍማቶን) መንፈስ ፡ (ቅዱስ) ማለት ነው ፡ (ቅዳሴ)።
ፓፒራ ፡ (ጽር ፓፒሮስ) መንድደ እሳት፤ የጋዝና የዝፍት የክብሪት ወገን። እሳተ ወፖፒራ ፡ (መቃ ፡ ገ፪)። ነደን ተመልከት።
ፔካ ፡ (ዕብ ፑኽ፤ ኵል፤ ክቡር ደንጊያ) ነጭ ደንጊያ፤ እብነ በረድ። ማርያም ድንግል መንበር ዘእብነ ፔካ ፡ (ደራሲ። ሔኖ፲፰ ፡ ፰)።
ፕስልቴ ፡ (ጽር ፕሳልቲሪዮን) መዝሙር፤ ግናይ፤ ማሕልይ፤ የሚያዜሙት፤ የሚያስተዛዝሉት ምስጋና ጸሎት። ወያንብቡ እንከ መዝሙረ ወማሕሌተ አርባዕተ፤ አሐዱ ዘሙሴ ወአሐዱ ዘሰሎሞን ወዘባዕዳንሂ ነቢያት ከመ ዘፕስልቴ፤ ወክልኤቱ ፕስልቴ ፡ (ኪዳ)።
ፕሬዝቢጤር ፡ (ጽር ፕሬስቢቴሮስ) ቆሞስ ካህን ቄስ፤ ወይም የተሾመበት ቦታውና ደብሩ ቤቱ ማኅደሩ። በፕ ፈንታ ጠርዝቤጤር ጤርዜቤጤር ይላል፤ የጣፊ ስሕተት ነው ፡ (መጽ ፡ ምስ)።
ፕንትዮን ፡ (ጽር ፕሊንቲዮን) አበቅቴ ፀሓይ። መጽሐፍ ግን በፐንት ፈንታ ጥንት ይላል፤ ፕና ጥ ተመሳሳዮች ስለ ኾኑ ፣ ጥ በስሕተት ገብቷል። መምህራንም የወጠነ ዘር መስሏቸው ጥንተ ፀሓይ ዕለተ ፀሓይ እያሉ በጥንት ዘይቤ ይፈቱታል። ጥንትዮን ብሂል ጥንተ ብርሃን ፡ (መጽ ፡ ምስ)።
ፕፕሬ ፡ (ጽር ፔፔሪ። ዐረ ባባሪ) በርበሬ፤ በየመልኩና በያይነቱ፤ ይልቁንም ቍንዶው። ዕፀ መዐዛ ወቀናንም ወፕፕሬ ፡ (ሔኖ፴፪ ፡ ፩)።
ፐፒረለይ ፡ (ጽር ፖርፊራ፤ ኮኪኖስ) ቀይ ሐር፤ ዝኅንን ፀምር፤ ቀይ ቀለም የገባ የሐር ፈትል፤ ጐፍላ ፡ (ዘፀ፴፭ ፡ ፮። ዕብ፱ ፡ ፲፱። አፈ ፡ ድ፲፮)። አዝዝ ሎሙ ማዕተበ ረስን ዘመስቀል ዘፒፒራ ውስቴቱ ፡ (ሥር ፡
ፐፒራ ፐፒር ፡ (ጽር ፖርፊራ። ዕብ አርጋማን) የቀለም ስም፤ ዝኅንን ቀይ ቀለም፤ ደባባ፤ ቅላቱ በጣም ያልደመቀ። ሠያጢተ ፐፒራ ፡ (ግብ፲፮ ፡ ፲፬)። ባለሐዲሶች ግን እንዶድ ይሉታል።
ፒሉፓዴር ፡ ፒሉፓዴር፤ የሰው ስም፤ መርቆሬዎስ ፡ (ድጓ)።
ፒላስ ሳ ፡ (ጽርእ) (ጽርእ) ደጅ አፍ በር፤ አጐበር። የፊላስን ፍች ተመልከት፤ ከዚህ ጋራ አንድ ነው። ማርያም ፒላሰ መለኮት። ይጠባሕ መርዓዊ ለምሳሐ መሀይምናን በውስተ ፒላሳሃ ለመርዓት። አብአተኪ ውስተ ፒላሳሁ ለወልድ ፡ (አርጋ ፡ ፫። መጽ ፡ ምስ)።
ፒሳ ፡ (ጽርእ) ዝፍት፤ ሙጫ፤ የሙጫ ቅጥራን። አስፈሊጥን እይ፤ የዚህ ጎር ነው። ወትቀብዓ በፒሳ። ወወደዩ ውስተ እሳቱ ተየ ወፒሳ። ዘገሰሰ ፒሳ ይትአኀዝ ቦቱ ፡ (ዘፍ፮ ፡ ፲፬። ዳን፫ ፡ ፳፪። ሢራ፲፫ ፡ ፩)።
ፒርልዩ ፡ (ጽርእ) ባለቅኔዎች ቀንጠፋ ይሉታል፤ እንጃ። ወልድ ለእመ ተሰቅለ ፒርልዩ ፡ (ቅኔ)።
ፓሲካ ፡ ፓሲካ፤ ፡ (ጽር ፓስኻ) ዝኒ ከማሁ፤ ፍሥሕ፤ ፋሲካ። የፋሲካን ፍች ተመልከት። ጽዋዐ ፓሲካ ምሉአ ድኅረ ሰለጥከ ስትየ ፡ (ደራሲ)።
ፓሳ ፡ (ዕብ ፓሳሕ፤ ፔሳሕ) ፋሲካ፤ መሥዋዕት። ዘተወከፍኮ ለኢዮስያስ በፓሳ ፡ (አዋል። ጥበ ፡ ጠቢ)።
ፓና ፡ (ብ ፓናት። ጽር ፓኖስ፤ ፋኖስ) ፋና፤ ፋኖስ፤ ከውጭ ሲወጡ የሚያበሩት፤ ባለቅዛዝ ባለመስታዮት። ዘሩም ምስጢሩም የፈነወ ነው። አመ የአኀዙከ መጽኡ በመኃትወ ጽጕ ወፓና። ወበፓናት ፡ (ደራሲ። ዮሐ፲፰ ፡ ፫)።
ፓንዋማንጦን ፡ (ጽር ፕኔፍማቶን) መንፈስ ፡ (ቅዱስ) ማለት ነው ፡ (ቅዳሴ)።
ፓፒራ ፡ (ጽር ፓፒሮስ) መንድደ እሳት፤ የጋዝና የዝፍት የክብሪት ወገን። እሳተ ወፖፒራ ፡ (መቃ ፡ ገ፪)። ነደን ተመልከት።
ፕስልቴ ፡ (ጽር ፕሳልቲሪዮን) መዝሙር፤ ግናይ፤ ማሕልይ፤ የሚያዜሙት፤ የሚያስተዛዝሉት ምስጋና ጸሎት። ወያንብቡ እንከ መዝሙረ ወማሕሌተ አርባዕተ፤ አሐዱ ዘሙሴ ወአሐዱ ዘሰሎሞን ወዘባዕዳንሂ ነቢያት ከመ ዘፕስልቴ፤ ወክልኤቱ ፕስልቴ ፡ (ኪዳ)።
ፕሬዝቢጤር ፡ (ጽር ፕሬስቢቴሮስ) ቆሞስ ካህን ቄስ፤ ወይም የተሾመበት ቦታውና ደብሩ ቤቱ ማኅደሩ። በፕ ፈንታ ጠርዝቤጤር ጤርዜቤጤር ይላል፤ የጣፊ ስሕተት ነው ፡ (መጽ ፡ ምስ)።
ፕንትዮን ፡ (ጽር ፕሊንቲዮን) አበቅቴ ፀሓይ። መጽሐፍ ግን በፐንት ፈንታ ጥንት ይላል፤ ፕና ጥ ተመሳሳዮች ስለ ኾኑ ፣ ጥ በስሕተት ገብቷል። መምህራንም የወጠነ ዘር መስሏቸው ጥንተ ፀሓይ ዕለተ ፀሓይ እያሉ በጥንት ዘይቤ ይፈቱታል። ጥንትዮን ብሂል ጥንተ ብርሃን ፡ (መጽ ፡ ምስ)።
ፕፕሬ ፡ (ጽር ፔፔሪ። ዐረ ባባሪ) በርበሬ፤ በየመልኩና በያይነቱ፤ ይልቁንም ቍንዶው። ዕፀ መዐዛ ወቀናንም ወፕፕሬ ፡ (ሔኖ፴፪ ፡ ፩)።
No comments:
Post a Comment