~ከ~

                                 

[1]-፲፩ኛ ደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ ስሙ ካፍ ጥሩ ካያ፤ አኃዝ ሲኾን ሥራ ይባላ ካያ ኻያ ወይም ኹለት ዐሥር ማለት ነው ካዕበተ እንደ ማለት

[2]-( ክሙ ክን) የአካል ዝርዝር ቃሽና አሰሚ ወይም ምእላድ አንተ አነ አን አንትሙ አንትን የሚባሉትን የቅርብ የቅርቦቹን ወንዶችና ሴቶች ቱን ሰራዊት በብከ ክሙ እያለ ዘርዝሮና ጠቅሶ ለይቶ ያሳያል። አነ ለሚለው ግን ቀዳማይ በቀር በዝርዝር ኹሉ አይገባም የነበረውን ይወርሰዋል በብኩ ንባብየ

ከሃ -( ከሃት) ወዲያ ወደዚያ ከዚያ በዚያ የቦታን ፈቀቅታ ጥቂት ርሕቀት ያሳያል፤ ፍችው እንደ ህየ ስልቱ እንደ ለፌ ነው እም እየተስማማው ከለፌና ከዝየ ጋራ ሳይስማማውም ይነገራል አሐዱ ምለፌ ድንጋገ ፈለግ ወአሐዱ ምከሃ ድንጋገ ፈለግ ፍልስ ምዝየ ሐውር ወእጼሊ። ዝርዎ ረሐቁ ሃ። በዝ ዓለም ወበከሃ በኀበ እግዚ ሃቲሆሙ -(ዳን፲፪ -፭። ማቴ፲፯ - ፳፮ -፴፮። ዘኍ፲፯ -፪። ፩ነገ -፲፱ -፱። ዲድ -፲፬ ሔኖ፴፪ -) ከሃየ ሃ፤ ከሃነ ክሙ ክን ሆሙ ሆን እያለ ይዘረዝራል። እምለፌሁ ፈለግ ወእምከሃሁ ዕፀ ሕይወት -(ራእ፳፪ -) -(ዕር፳፩ -፻፲፰) አንዳንድ መጣፍ ግን በከሃ ፈንታ ሃክ ሃከ ላል የጣፊ ስሕተት ነው ነዋ ዝየ ወነዋ ሃክ አስከ ትመየጥ ለፌ ወከሃከ ተኃሥሦት እምጥንቃቄ ከሃክ ወዓዲ ዘእምዝ ከሃከ -(ሉቃ፲፯ -፳፫ ነገ - -፵። ቄር)

ከሓ -ወዲያከህሀ ከሃ

ከሃሊ -(ሊት ልያን ያት) የሚችል ቻይ ኀይለኛ ብርቱ፤ ሥሉጥ ዕጉሥ ከሃሌ ኵሉ። ጽኑዕ ወከሃሊ ዘኮነ ሃሌ በቃሉ ምግባሩ መሥዋዕት ሃሊ ታስተስሪ ሕነ ከሃልያን ለውላጤሁ። ከሃሊ አነ ተጽናሰሂ ወተደልዎሂ -(ጥበ፯ -፳፫ ሩት፪ -፩። ሉቃ፳፬ -፱። -ድ፲፯ ዮሴፍ። ፊልጵ፬ -፲፪)

ከሓዲ -ከሓዲ -(ዲት ድያን ያት) በቁሙ የሚክድ ዳተኛ ሸፋጭ ላዊ ይዛለፈክሙ ሕግ ከመ ከሓዲ ወልድ ከሓዲ ኢትኩኑ ሓድያነ በእግዚ። መላእክትኪ ከሓድያን -(ያዕ፪ -፰። ዳ፳፩ -፳፰ ዘኍ፲፬ -፬። ኢሳ፩ -፳፫)

ከሕክሐ -(ክሂህ ከሀሀ ዐረ ከዕከዐ) ቀላቀለ ደባለቀ፤ ንድ አደረገ ቀምሞ ፈነከተ ፈነካከተ ፈጨ ደቈሰ ፈለቀ የወፍጮ የናዳ የመርግ

ከለሜዳ -(ዳት። ጽር ክላሚዳ) ዐጭር ካባ የክብርና የማዕርግ ልብስ ካንገት እስከ ወገብ ወይም እስከ ልበት የሚደርስ ነገሥታት መኳንንት ልጆቻቸውም የሚለብሱት ለምድ ለምደኛ ያርበኞች ሽልማት -(ማቴ፳፯ -፳፰ -፴፩) ምር መንጸፍ በማለት ፈንታ ለሜዳ ይላል፤ የመላሽ ሕተት ነው ክዑበ ከለሜዳ -(ምሳ፴፩ -፳፪ ዲድ -) ዘርቤትን እይ ከዚህ ጋራ ነው በያክንትም ፈንታ ቀይ ለማለት ከለሜዳ ይላል ፍችው ኦይዶለም። ያለብስዎ ከለሜዳተ ወደርከኖ -(ኤር፲ -)

ከሊሕ ሖት -(ከልሐ ይከልሕ ይክላሕ) አው ከልሖ ሖት -(ከልሐ ይኬልሕ ይከልሕ) መክለል ጮኽ በታላቅ ቃል መስበክ መንገር፤ ማዜም ማጕረምረም። ቆመ ራፋስቂስ ወከልሐ በዐቢይ ቃል ክላሕ በኀይልከ ልሑ ከመ ቀርን -(ኢሳ፴፮ -፲፫ ፶፰ -፩። ቅዳ -ዮሐ) ሰራሕኩ በክልሖ ይኬልሕ ላዕሌሆሙ ይኬልሑ አሐዱ አሐዱ ምስለ ካልኡ ኵላ ምድር ትኬልሕ። እን ይኬልሓ መጻሕፍት -(መዝ -፷፰ -ኩፋ -፲፩። ኢሳ፮ -፫። ፲፬ -፮። ቄር) መብጣት መፍቃት መሠንጠቅ -(ትግ -ሐባ)

ከሊብ ቦት -(ከለበ ይከልብ ይክልብ ዕብ ካሌብ፤ ሰፋ ጠቀመ) መክለብ መክለብለብ፤ መቅለል መቸኰል መክለፍለፍ፤ ቀላል ችኵል ክልፍልፍ መኾን -(ዐማርኛ)

ከላሒ -(ሒት ሕያን ያት) የሚከል የሚጮኽ ቍጡ ደረቅ ብእሲት ከላሒት ወነባቢት ታነሥእ መዋግደ ብእ ትቅረብ ብእሲት መስተጋእዝት ወከላሒት -(ፈላስ -ገ፶፪ -፷፬)

ከላሊ መከልል -የሚከልል ላይ ራጭ ከፋይ

ከላል -ከሎታ ወለባ ሚዶ መሥዕርት -(ትግ ሐባ) ከለላ ጥር ግርዶሽ።

ከላኢ መክልኢ -(ኢት እያን ያት) የሚከለክል ከልካይ፤ በረኛ ዘበኛ አጋፋሪ ላት ምቀኛ። ፍና መክልኢት -(ፊልክ -፻፷፱)

ከላዪ መክለዪ -መክለዪ -(ዪት ይያን ያት) የሚሰፍር፤ ሰፋሪ መዛኝ።

ከሌ -(ትግ። ዕብ ክሊ ኬሊ) የቤት ዕቃ፤ መሣሪያ ቈሳቍስ ዋየ ሐቅል ልክና መልክ ልዩ ያለው እንትን የሚባል

ከልሎ ሎት -(ከለለ ይኬልል ይከልል። ዕብ ካላል። ሱር። ሌል ዐረ ካለ) መከለል መጋረድ ማጠር መክበብ ማጀብ፤ ማክበር ጩኾ ማመስገን ግሩማን የዐውድዎ ወሱራፌል ይኬልልዎ እግዚኦ ወልታ ሥሙር ከለልከነ ተለውዋ እን ይኬልልዋ ወይሴብሑ በአፉሆሙ። ሶበ ርእይዎ ተወሊዶ ከለልዎ እንዘ ይብሉ ስብሐት በአርያም -(መዋሥ መዝ -፭። ዮዲ፲፭ -፲፫ ቄር -ገ፰)

 -ፈጽሞ ማስጌጥ መሸለም፤ ዘውድ መድፋት አክሊል ማቀዳጀት ለንጉሥ ለሙሽራ። ዘከለሎ ሰማይ በከዋክብት ምድረ በጽጌ ወበፍሬ ከለልከ። እምዕበየ ርማሁ ዘከለሎ። ክብረ ወስብሐተ ከለልኮ -(ድጓ ቀሌ መዝ -)

 -መደምለል መጠቅለል መሰብሰብ፤ ብዙዉን ባንድነት ማሰብ ኵለንታ ማለት መፈጸም መጨረስ ማከናወን የሥራ። መቍረጥ መክፈል ያንገትየመሬት

ከልሰስ -ክልስስት፤ -( ከላስስት) ነዶ ቋጨራ ስንድቅ ድንከን የታሰረና ያልታሰረ ታበውኡ ክልስስተ ምቀዳሜ ማእረርክሙ። እለ የአስሩ ከላስስተ ዘወድቀ ምነ ከላስስት ወጾሩ ከላስስቲሆሙ -(ዘሌ፳፫ -፲፪። ዮዲ፰ -፫። ሩት፪ -፯። መዝ -፻፳፭)

ከልሳሲ -(ሲት ስያን ያት ሰስት) የሚላስስ ዐጫጅ አሳሪ፤ ሰብሳቢ ከማሪ

ከልስሶ ሶት -(ከልሰሰ ይከለስስ ይከልስስ ዐረ ለደ ከለዘ) መሰብሰብ፤ መላሰስ መንቀል፤ የሸት የሽንብራ እያጨዱ ማሰር የታጨደውን መሰንደቅ፤ መጐቸት መከመር የነዶ የሣር አለደንና ለዘን እይ የዚህ ጎሮች ናቸው

ከልበኔ -(ጽር ኻልባኒ) የሙጫ ሽቱ እንደ ዕጣን ያለ ባለብሉዮች ግን በልብን ዘይቤ ልባንጃ ይሉታል -(ሔኖ፴፩ -፩። ሢራ፳፬ -፲፭)

ከልባዊ - ልብ ውሽማ የውሻ ዐይነት ውሻ ፊት ባየ ውሻ ዘማዊ ወሻሚ ልክስክስ -(ግጥም ስለ ውሽማ) ውሾ ናና ናና ንካ ጤፍ እንጀራ ወዳጅ መስሎ ላት የሴት ባልንጀራ

ከልብ -( ከለባት አክላብ አክልብት። ዕብ ኬሌብ። ሱር ልባ ዐረ ከልብ) ሻ፤ የቤት አውሬ የዥብ ወገን የክፉ ሰዎች ምሳሌ። ውሻ ማለት ደግሞ ዋሻም ሳይቀር ወሐሽ ሕሽ ማለት ከዐረብ ቃል ጥቷል፤ ይኸውም አውሬ ያራዊት ጐሬ ማለት ነው ከልብ ይገብእ ዲበ ቅያኡ ዐገቱኒ ከለባት ብብዝኃን ኀምስቱ አክላብ። ክልብት ወአዝእብት -(፪ጴጥ - -፳፪ መዝ -፳፩ ራእ፳፪ -፲፭ ራ፲፫ -፲፰) ያገዳ ድርቆሽ ደረቅ ንፋ ነፋስ የሚያከበው

ከልተፈ -(ከተፈ) ለተፈ ተኰላተፈ ልትፍትፍ አለ ታሰረ ጐለደፈ፤ ያንደበት የስለት። ስሯጽ ነው ተፈን እይ

ከልአ -ከላ አወለቀከልዐ ቀልዐ

ከልዐ [1]:-ከለከለከሊእ ከልአ።

[2]-ከልዐ -(ቀልዐ) አወለቀ፤ አወጣ ሰለበ፤ የልብስ የቀሚስ የጫማ ቀልዐን እይ የዚህ መንቲያ ነው ትክልዑ ልባስየ ከላዕኩ ክዳንየ ዘእትዐጸፍ ወወገርኩ። ልዐ ልባሲሁ ወለብሰ ሠቀ -(ገድ -ዳን) ክላዕ ሣእኒከ ምእገሪከ -(ቀሌ)

()          ከልኦ ኦት -(ከልአ ይኬልእ ይከልእ) አው ከሊእ ኦት -(ከልአ ይከልእ ይክላእ። ዕብ ላእ። ሱር ክላእ። ዐረ ከለአ) መከልከል መንሣት፤ ማገድ ማስቀረት፤ ማቆም መግታት ነቢብ ገቢር ሐዊር። ከሊአ መንፈስ ክላእ ልሳነከ ምእኩይ። መኑ ይከልአኒ ተጠምቆ አኀዞ ለንጉሥ ወከልኦ ይባእ ኢይከልእ ምሕረቶ ምገብሩ -(መክ፰ -፰። መዝ -፴፭። ግብ፷ -፴፮። ዳን፲፫ -፲፮ ኩፋ -፵፭)

 -መኾለት፤ ኹለት ማድረግ ኹለት መክፈል

ከልከለ -(ከልአ። ዕብ ካልኬል፤ አበላ ረኀብን ከላ) ከለከለ ክላ ክላ አለ፤ አገረ አስተጓጐለ። ልካይ እንዲሉ -(ዐማርኛ)

ከልይ ዮት - -(ከለየ ይከሊ ይክሊ ዕብ ካል። ዐረ ካለ) መስፈር፤ መመዘን መለካት ልክ ማግባት፤ የሥራ የምግብ የገንዘብ

ከመ -(ዕብ ክሞ ሱር ክማእ ዐረ ከማ) ቢይና ደቂቅ አገባብ፤ እንደ እያዳመቁት ሳያዳምቁትም ይነገራል በአንጻር በውጥን ይገባል ምስጢሩ መጠንና ልክ አምሳል ነው በከመ ፈነወኒ አቡ ማሁ አነ እፌንወክሙ ገቱኒ ህብ መዓረ ፪ኛም፤ እንተ እለ ባሉበት አንቀጽና ጥሬ  ሲገባ መሰለ ይኾናል ዘበኀይልነ ወከመ ዘበጽድቅነ ረሰይናሁ ያደረግነው ይመስል ወይም እንዳደረግነው ኹሉ ኛም መሰለ ሲቀድመውና ከተለውን ይኾናል። ሰብዐተ ዓመተ ዘኰነንዎ መሰሎ ከመ ሐቲ ዕለት። ወከመ ገሞራ እመሰልነ ፬ኛም፤ በዘንድ ላይ ሲወድቅ አዳማቂ ኹኖ ይቀራል። መኑ ውእቱ እግዚኦ ከመ እእመን ቦቱ ኛም፤ አንቀጽ እያስቀረ ባንቀጽ ሲሳብ ገቢር ተገብሮ ይኾናል ተዘከር እግዚኦ ከመ መሬት ንሕነ ርእየ ከመ በዝኀ ሰምዐ ከመ ተፄወወ። ደቂቅ አገባብም ሲኾን በጥሬና በስም እየገባ አንጻር ይኾናል። ተሰብረ ከመ ዕፅ ተክዕወ ማይ። ኛም እም ሲወድቅበት እንደ በር ከፋች ኹኖ በእምና በእመ በሶበ በድኅረ ዘይቤ ይፈታል፤ ምክንያቱም መላሾች በነዚህ ስላገቡት ነው እምከመ ገሰስኩ ጽንፈ ልብሱ አሐዩ፤ ከዳሰስኹ ብዳስስ የዳሰስኹ እንደኾን እምከመ ርእዩኪ ሰብአ ግብጽ ቢያዩሽ ካዩሽ ያዩሽ እንደ ኾነ እምከመ ቦአ ሙሴ ውስተ ደብተራ፤ በገባ ጊዜ ገባ ወእምከመ ወፅአ መንፈስ  ርኩስ ምሰብአ፤ ከወ በኋላ በወ ጊዜ እያሰኘ በየገንዘቡ በያወራረዱ ይፈታል እምን ተመልከት -(ዕር፲፱ -ቍ፸፫)

ከመሠ -ቀመሰከመሰ

()           ከመረ -() ከመረ፤ -(ቀመረ። አለደ) በቁሙ ለለ አንድ ላይ አከበ ሰበሰበ

ከመዝ [1]-ከመዝ -(ከመ ) እንዲህ እንደዚህ። ዘከመ ዝ፤ እንደዚህ ያለ ይህን የመሰለ የዝን አፈታት እይ ይቤ ዘከመ ብሥራት

[2]-(ዝን አትጫን) የውሃ እናት፤ ጥቍር ጠቋራ እንዝዝ የምትመስል በቋሚ ውሃ ላይ እንደ እንዝርት ራስ የምትዞር የምትሽከረከር ፊካትምን እይ እንዝዝ ከእንዝርት መጥቶ ከከመ ጋራ ተቈራኝቷል፤ ዘይቤው ከመ እንዝዝ፤ ወይም እንዝርት ማለት ነው አርኣያ ከመዝ ሰረረ በዘባነ ዐባይ ተርሴስ፤ ሐመርኑ እንተ ይነድኦ ነፋስ -(ደራሲ)

ከሙን [1]-(ዕብ ካሞን ሱር ሙና ዐረ ከሙን። ጽር ኪሚኖን) በቁሙ የቅመም ስም ፍሬው ታናናሽ ያንስላል ይነት ጣዕምና መዐዛ ስሳለው ከንጀራና ወጥ የሚገባ። ባለቅኔዎች ግን ተልባ ፌጦ ይሉታል -(ማቴ፳፫ -፳፫። ኢሳ፳፰ -፳፭ -፳፯) ወኮነ ይበልዕ ዘእንበለ ኅብስት ወጼው ምስለ ሙን ወሐምል ዘኢያብሰልዎ በእሳት -(ስንክ -ሐም፳፬) በከሙን ፈንታ ከሜን ከሚን ካሚን ይላል፤ የጣፊ ስሕተት ነው። ስንድሪስ ወከሜን። እመ ዘራዕከ ከሚነ -(ስንክ -ሐም፰ መቃ -ገ፭)

 [2]-ከሙንበቁሙከመወ።

ከሚም ሞት -(ከመ ከመመ ይከምም ይክምም) መከምከም፤ ማስተካከል መሸፈን ማልበስ

ከሚስ -(ከመሰ ዐረ ትግ ከምሸ ዕብ ክማሽ፤ መጽለወ የብሰ) መቅመስ ቀምሶ መተው ልጥገብለት አለማለት ውነትን በራብና በጥም በችጋር መቅጣት።

ከሚው ዎት -(ከመወ ይከሙ ይክሙ። ዕብ ካማህ) አጥብቆ መውደድ፤ መሳብ ማቅረብ እኩያ አምሳያ ማድረግ እንደ ራስ ማየት። መመዘን ማስተካከል አንዱን ባንዱ ልክ መወሰን

ከማሁ -( ሆሙ ሆን፤ ከማየ ክሙ ክን) እንዴሁ እንደ ርሱ

ከማርም -(ዕብ ክማሪም) ህናተ ጣዖት ጥምጥማቸው ክምር የሚያካክል፤ አንዱን ካማር ኮሜር ይላል። አውዐዮሙ ለከማርም -(፬ነገ -፳፫ -)

ከሜሌዎን -(ጽር ኻሜሌዎን) ኅሥሥት ሥሥት የንሽላሊት ዐይነት -(ዘሌ፲፩ -) ባለብሉዮች ግን እንቃቅላ ይሉታል። ከሜሌምን በማለት ፈንታ ገላሜዎስ ይላል፤ ስሕተት ነው

ከምሰሰ -ዐፈረ ተሰቀጠጠ ኵምሽሽ አለ

ከሰበ -(ይከ ይክስ) ረጠ ሸለተ ረከመ፤ ገዘረ ትርፉን ገላ፤ የጠጕር የጥፍር የዋሸላ ትከስቡ ቍልፈተክሙ ሰበ ሥጋሁ ይክስቡ ውሉዶሙ -(ኩፋ -፲፭ ፲፮ )

ከሰየ -(ዕብ ኬሳህ) ሸፈነ ጋረደ አለበሰ

ከሲብ ቦት -(ከሰበ ይከስብ ይክሰብ) መክሰብ ማትረፍ፤ ትርፍ ጥቅም ማግኘት በሥራ -(ትግሬ ወዐረብ)

ከሢት ቶት -(ከሠተ ይከሥት ይክሥት ገለየ ቀልዐ ቀፈጸ) መክሠት መግለጥ መክፈት ማብራት፤ መንገር ማውጣት። ወከሢቶ መጽሐፈ ረከበ። ከሠተ ፉሁ ወመሀሮሙ ትከሥት አዕይገተ ዕዉራን። ፍረት ከሢተ ምክረ ዐርክከ -(ሉቃ፬ -፲፯። ማቴ፭ - ኢሳ፵፪ -፯። ራ፵፩ -፳፫)

ከሣቲ -(ቲት ትያን ያት) የሚገልጥ ላጭ። ክርስቶስ ከሣቴ ብርሃን። ከሣ ጽድቅ ሣቴ መስቅል -(ድጓ። ስንክ -የካ፳፯ ጥር፯)

ከስከሰ -(ዕብ ካሽኬሽ) ከሰከ ባበረ ከፋፈለ -(ዐማርኛ)

ከሥዶ ዶት -ዶት፤ -(ከሠደ ይኬሥድ ይከሥድ) መክሠድ መዠመት ዥማት ማውጣት መክሳት ዥማታም መኾን ወይም እንደ ዥማት መጥናት፤ መተነን እይ

ከረበ -(ከሪም ከረመ) ለቀመ ሰበሰበ ተሸከመ የሳንሳ ያዘ የወይን የበለስ የሬሳ የጠርብ የከባድ ገር ባለቅኔዎች ግን ቀለ ይሉታል ረመን እይ የመ ለውጥ ነው ከተበ ብሎ ተመ እንዲል ይኽም እንደዚያ ነው

ከረቦ -ታናሽ ቅርጫት የወይን የበለስ መልቀሚያ ታላቅም ይኾናል፤ ቀርጣሎስን እይ ዚህ ጋራ ነው ረቦ ይን ይምላእ ቦቱ ማየ። ሚጥ እዴከ ከመ ዘይቀሥም ውስተ ረቦ -(ስንክ -ታኅ፳፫ ኤር፮ -)

ከረተ -(ቀረፀ ዕብ ካራት) ረጠ ተከተ አፈፈ ቀረጠፈ ገረደፈ ረተፈ ክርት ሽርንክት አደረገ የዶቄት።

ከረከንድ -(ዐማርኛ) በቁሙ፤ ባላንድ ቀንድ አውሬ ቀንዱ እንደ ቤት ንጮ በማኽል ራሱ የበቀለ መልኩ የፈረስ ቀንዱ ያውራሪሥ አውራሪሥም ስለ ቀንዱ አንድነት ረከንድ ይባላል ወለኵናትኒ ገብርዎ እምነ ረከንድ ዘቀርኑ መልዕልተ ድማኁ -( - - -ገ፳፫)

ከረዘ -(ዐረብ። ዕብ ራዝ ሱር ክራዝ) ዐወጀ በከ አስተማረ። ሾመ ቀደሰ ባረከ፤ የክህነትና ያዲስ ቤተ ክሲያን ባለቅኔዎች ግን ረዘ ሰቀለ ክሩዝ መስቀል ብለው ይፈታሉ ምስክር የለውም።

ከሪም ሞት -(ከረመ ይከርም ይክርም። ዕብ ካራም። ዐረ ከሩመ) ወይን መትከል የተተከለውን ማገልገል መዝነም መፍሰስ ክረምት መኾን፤ የወራት የጊዜ መክረም ክረምትን ማለፍ ማሳለፍ ብዙ ዘመን መኖር መቈየት ወውእቱ መርሶ ኢይደሉ ይክርሙ ውስቴቱ ረምተ። ሐመር ዘከረመት በይእቲ ደሴት ጥባዕኩ እክርም ህየ እመ ከረመ ትሰትዮ በትፍሥሕት -(ግብ፳፯ -፲፪። ፳፰ -፲፩ ቲቶ፫ -፲፪ ሢራ፱ -)

ከሪሥ ሦት -(ከረሠ ይከርሥ ይክርሥ) መክተት ማግባት፤ማኖር ማስቀመጥ፤ ማሲያዝ። ወንበሩን ርሲ እንዲል -(ዐረብ)

ከሪር -(ዕብ አፊቅ) የወንዝ ውሃ ፈሳሽ የፈሳሹ ደንጊያው አለቱ አሸዋው ረቱ ውሃ የሚመታው በላዩ የሚኼድበት፤ ፈሳሹ ባሕሩ ወይም ጐርፋ ያለበሰውና የሸፈነው ታችኛው ውስጡ ራራ ደረቅ ንቁጽ ይቡስ፤ ከውሃ ጋር ኖር የማይርስ የማይለሰልስ ማለት ነው ከሪር ኮራ አፊቅም ከፊቀን ይሰማማል፤ ወረንና ኮራን እይ። ለከሪር ወለቈላት -(ሕዝ፫ -፮። ፴፮ - -) ከሪር ባለው ደግሞ አፍላግ አንቅዕት ይላል

ከሪር ሮት -(ከረ፤ ከረረ ይከርር ይክርር) መክረር መድረቅ፟ ክራራ ደረቅ መኾን በድንገት መሞት። ክር ክራር ማለት ርከረም ሳይቀር የዚህ ዘር ነው

ከሪዕ ዖት -(ከርዐ ይክርዕ ይክራዕ ዕብ ካራዕ) መስገድ መንበርከክ ልበትን ማጠፍ

ከራሚ -(ሚት ምያን ያት) በቁሙ የሚከርም የከረመ የኖረ፤ ያምና የኻች ዓምና የወዲያኛው፤ የብዙ ዓመት። ክል ከራሚ። ትበልዑ ራሜ ወከራሜ ከራሚ ወይን ራሚ ዐርክ ዘቀዳሚ እስመ በመከራ ወተድላ ይፌጽምዎ ለዕድሜ ዘይስአል ማየ ወዘያተርፍ ራሜ -(ዘሌ፳፭ -፳፪ ፳፮ - አዋል ቅኔ)

ከራዪ -(ዪት ይያን ያት ረይት) የሚከራይ። የሚቈፍር ፋሪ ራይያን ረይተ መቃብር -( - -፵፩ -፩። ሕዝ፴፱ -፲፭)

ከራድዮን -ስመ ጥሩ ነጭ መልከ መልካም ወፍ፤ የክርስቶስ አርኣያ የሰውነቱ አምሳል፤ ፊላሎጎስ መጽሐፍ ተመልከት ለዘተወልደ ምድንግል ምንተ ንብሎ ናስተማስሎ ርዌ ገዳምኑ አንበሳ ወሚመ ራድዮን ጸዐዳ ንጉሠ ይሁዳ ምዘርዐ ዳዊት ዘመጽኦ -(ድጓ)

ከርሜል -(ዕብ ርሜል) ርሻ ወዠድ የእክልና የተክል ወፍራም መሬት፤ በያመቱ ፍሬ የሚሰጥ የማያቋርጥ። ሀገር በይሁዳ ክፍል ያለች -(ኢያ፲፭ -፳፭) ወይም መላይቱ ምድረ እስራኤል -(ኤር፪ -) ባለቅኔዎች ግን ችፍርግ ይሉታል፤ ምስክር የለውም ከና ተወራራሾች ስለ ኾኑ በከ ፈንታ ይላልና ቀርሜሎስን እይ ዚህ ጋራ ነው

ከርም -( አክራም ዐረብ ዕብ ኬሬም) የወይን ዐጸደ ወይን ሐረገ ወይን። ደወለ ዐይነ ርም። አስተጋብኡ ዕፀወ ርም ወአንደዱ ሳተ -(ሉቃ - -፴፱። ስንክ -ነሐ፲ ሐም፭) ይነ ርም ትርፍ አብነት ነው ከግእዝ በቀር በጽርእና ባረብ አይገኝም።

ከርሴምቶን -(ጽር ኽሪሶሊቶስ) ንቍ የዕንቍ ስም -(ሕዝ፳፰ -፲፫) ከርሴምቶን ባለው ክርስቲሎቤ ይላል በጽርእ ኹለቱም ነው፤ ሪሶሊቶስ ይባላል ይኸውም ተርሴስ ነው ሕብሩም ሕብረ ማይ የግእዝ መላሽ ግን ድርጎታል

ከርሥ -(ሣት። ዕብ ክሬሽ ሱር ክሬስ ሆድ ዐረ ኪርሽ ጓራ) በቁሙ ሆድ ውስጥ የመብል ቋት የምግብ ስልቻ የንዋያተ ውስጥ መዝገብ መክተቻ ኵሉ እክ ይትበላዕ ወይወርድ ውስተ ከርሥ መብልዕኒ ለከርሥ ወከርሥኒ ለመብልዕ -(ሢራ፴፮ -፳፫ ፩ቆሮ - -፲፫) ርሠ ታቦት ርሠ ምሧዕ ከርሠ ሐመር ቢል ውስጥ ማለት ነው። ማሕፀን ፋድል፤ የፅንስ የሽል ቦታ ከርሠ ፍሬ ከር ብፁዓት ከርሣት እለ ጾራሆሙ -(መክ፭ -፲፬። ኩፋ -፳፰ ስንክ -ጥር፫)

 -ውነት ነፍስ፤ ውሳጣዊ ሕዋስ አንዠት። መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ ከርሥየኒ ተሀውከት ላቲ ወኀሠሠታ ርሥየ ከርሥየ ወሥርወ ልብየ -(መዝ -፶። ሢራ፶፩ -፳፩ ኤር፬ -፲፱) ቀርብንና ውስጥን ተመልከት

ከርስ -ሆድ ውስጥከርሥ።

ከርቤ -(ዕብ ሞር ዐረ ሙር ሱር ሜራእ) በቁሙ ሽቱ የሽቱ ዕንጨት ደም ወተት፤ ሲደርቅ እንደ ሙጫ የሚለቀም ወይም በርጥቡ እንደ ቅንጭብና እንደ ልቋል ደም የሚቀዳ፤ ሽታው ጥፍጥ ጣዕሙ መራራ መሪርን እይ -(መዝ -፵፬ ማሕ፫ -፮። - -፭። ማቴ፪ -፲፩። ማር፲፭ -፳፫)

ከርተሰ -ረተሰ በክርታስ ላይ ጣፈ ሣለ መሰለ፤ ነደፈ በገረ አንሣ፤ የመልክ የጥፈት ለካእኮ በመልክአ ጽሕፈት ወከርተስኮ በክርታስ -(አዋል)

ከርከረ -(ዐረ። ከሪር ከረ) ፈጨ ዞረ መጁን። በቁሙ ከረከረ ገዘገዘ ወሠረን እይ ካራ ከርከሮ ክርክር ማለት የዚህ ዘር

ከርከንድ -(ዐረብ። ዕብ ካድኮድ) ዝኒ ማሁ ከርከዴን የሚባል ዕንቍ፤ ወይም ሌላ ርከዴናዊ። ከደዋን እይ -(ሕዝ፳፰ -፲፮)

ከርከዴን -(ዐረብ። ዕብ ካድኮድ) ዝኒ ማሁ ከርከዴን የሚባል ዕንቍ፤ ወይም ሌላ ርከዴናዊ። ከደዋን እይ -(ሕዝ፳፰ -፲፮)

ከርካዕ -(ዕብ ሻቄድ ዐረ ለውዝ) የተክል ንጨት ስም ለውዝ፤ ፍሬው እንደ ኮክ ያለ ዐጥንታም አፍኣውና ውስጡ የሚጥም። ባለብሉዮች ግን ሎሚ ይሉታል -(ዘፍ፴ -፴፯። ፵፫ -፲፩። ኤር፩ -፲፩ መክ፲፪ -)

 -ቀርካሓ ውስጠ ክፍቅ ወይም ፍልፍል ዕንጨት የቀርካሓ ዐይነት። ወግዘፉ ርባዕቱ ጻብዕ ዘከርካዕ -(ኤር፶፪ -፳፩) ዘውእቱ ከርካዕ ማለት ነው ንቡብን እይ

ከርይ ዮት -(ከርየ ከረየ ይከሪ ይክሪ ዕብ ካራህ፤ ክራእ ዐረ ከራ ) መቈፈር መማስ መሰርሰር መፈልፈል መብላት መንደል። ከረየ ዐዘቅተ ዘይከሪ ግበ ይቤለኒ ረፍተ ወከረይኩ እለ ይከርዩ ብያተ -(ኩፋ -፳፬ ምሳ፳፮ -፳፯ ሕዝ፰ -፰። - -፲፯ -)

 -መፈለግ ማሰብ፤ መቈስቈስ መጫር ማጫር የጠብ ብእሲ ብድ ይከሪ ርእሱ እከ ብእሲ መዐትም ይከሪ ጋእዘ -(ምሳ፲፮ -፳፯ ፳፱ -፳፪)

 -መከራየት በቍርጥ መግዛት የቤት የከብት። መንፋት ማቀናጣት፤ ከመንገድ ማውጣት፤ የጥጋብ የስካር። -(ዘዳ፴፪ -፲፭) በእኪት ዕለት ይከሪ ጽጋብ። ፈሓል ይክርየኒ -(ሢራ፲፩ -፳፯ ፳፫ -)

ከርደል -(ዐረ ኀርደል። ዕብ ሓርዳል፤ ሰናፍጭ) ዐጭር ድንክ ርንባጥ ታናሽ ዝራጭ እጅግ የተናቀ፤ ቁመተ ዶሮ መልከ ንጀሮ -(ዐማርኛ)

ከርደደ -(ገሪድ ገረደ) ከረደደ፤ ከርዳዳ ኾነ ሻከረ

ከበለ -(ዕብ ቤል) አሰረ ንጀረ በብረት ከንበሎን እይ የዚህ ዘር ነው

ከበሎ -(ዕብ ኬቤል) ማሰሪያ የግር ብረትና የሰንሰለት ፍንጅ የሣጥን ቀለበት ሪያው ክብ የኾነ ምእዙን ያይዶለ ወትገብር ውስተ ርባዕቱ መሳምክቲሃ ታቦት ርባዕተ በሎ -(ክብ -ነገ፲፯) ፅብንን እይ፤ ከዚህ ጋራ ንድ ነው።

ከበሮ -( ከባርው) በቁሙ ንዋየ ማሕሌት አታሞ ነጋሪት ከማዕደን ንጨት ከቈርበት የሚሠራ ስለ ክበረ በዓል የሚመታ። ክብራዊ እምርተ ብር ተሰሚ ማለት ነው ሰብሕዎ በከበሮ ንሥኢ በሮኪ። መሰንቆ ወከበሮ -(መዝ -፻፶ ኤር፴፰ -፬። ዳን፫ -)

ከበታ -ስዋሬ ስወራ ስውርነት በመንከራቲሁ ያርኢ ከበታሁ ይነግር በእንተ ከበታየ አላ በዘያስተርኢ -(ተረ -ቄር፩ )

ከበወ -ስዋሬ ስወራ ስውርነት በመንከራቲሁ ያርኢ ከበታሁ ይነግር በእንተ ከበታየ አላ በዘያስተርኢ -(ተረ -ቄር፩ )

ከቢስ ሶት -(ከበሰ ይከብስ ይክብስ ዕብ ባስ ዐጠበ አጠራ ወለወለ ካባሽ፤ ያዘ ገዛ ሣቀየ አጠቃ) መከበስ ማክበስበስ ጠጕርን ብስቦ ጠምዞ በማኽል ራስ ላይ መጠቅለል ማሰር፤ በወለባና በሚዶ መያዝ መቸንከር ራስን ጠጕር በሚታሰርና በሚደፋ በሚለበስ ነገር መሸለም ማስጌጥ ማንቈጥቈጥ

ከቢር ሮት -(ከብረ ይከብር ይክበር። ዐረ ከቡረ። ዕብ ክባር ዱሮ ቀድሞ) መክበር መከበር፤ መወደድ ማደግ መብለጥ መግነን ታላቅ መኾን የሀብት የዋጋ የማዕርግ የድሜ የወርድ የቁመት። ከቢር እንዲል ዐረብ ታላቅ ሲል። በክብረ ቡሁ ይከብር ብእ ዘይከብር በአትሕቶ ርእሱ። ዘይውኅድ ይከብር ወይቴሐት ዘይበዝኅ። ብክሙ ይክበር ዘርዐ ብርሃም ውእቱ ይከብር ምኔሆሙ -(ሢራ፫ -፲፩ -፲፩። ሱቱ -ዕዝ፮ -፴፫። ኩፋ -፴፩። ዳን፩ -) በከብረ ፈንታ ተከበረ ይላል ያማርኛ ነው። ወአንስትኒ ይትከበራ ተከባሪ -(ተረ -ቄር፲፰ ሲኖዶ)

ከቢብ ቦት -(ከበበ ይከብብ ይክብብ ዐረ ከበ። ሱር ባባ) መክበብ ማጠር መሾም ማክበር መጥራት ማደም፤ መሰብሰብ ማከብ በዓል ርግ ጉባኤ ማድረግ ከመ ይቁሙ ከቢቦሙ እሳተ ከመ ረፍት ርእየቶ ዳዊት ምስለ ኵሎ ማኅበረ ነቢያት ወነፍሳተ ጻድቃን ቢቦሙ ከመ ረፍት። ሐዋርያቲሁ ከበበ እግረ አርዳኢሁ ኀፀ -(ገድ -ተክ ስንክ -የካ፲፮ ድጓ) ማኮብ ማኳስ መጠምጠም፤ የፈትል ማንከብከብ ማንከብለል ክበ እንክብል ማድረግ የርጥብ ነገር የመድኀኒት።

ከቢት ቶት -(ከበተ ይከብት ይክብት። ኀብአ) መከበት፤ መሸሸግ መሰወር መደበቅ እንዳይገኝ ማድረግ ተረክበ እስመ በቶ ግዚ በተት ርእሳ ንክል ከቢቶቶ ይኄይስ ብድ ዘየኀብእ በዲሁ እምጠቢብ ዘይከብት ጥበቢሁ -(ዕብ፲፩ -፭። ሉቃ፩ -፳፬ ግብ፬ -፲፮ ሢራ፳ -፴፩)

 -ማሳደር ቤት ከበረት ማግባት መጠበቅ መመልከት፤ የንግዳ የከብት። ከብት ማለት ቅሉ በትም ሳይቀር ማርኛው ዚህ የወጣ ነው

ከቢድ ዶት -(ከብደ ይከብድ ይክበድ። ዕብ ቤድ) መክበድ መመንዘል፤ መብለጥ መብዛት በሚዛን በቍጥር ምንት ይከብድ ምነ ዐረር ይከብድ ምኆጻ ባሕር -(ሢራ፳፪ ኢዮ፮ -)

 -መጥናት መበርታት፤ ማየል ከብደ ፈርዖን ወከብደ ቀትል ዲበ ኦል። ብደዌሁ -(ዘፀ፯ -፲፬ ዜና - -፫። ነገ -፲፯ -፲፯)

ከባቢ -በቁሙ፤ የማከብ ሰብሳቢ

ከባቲ -(ቲት ትያን ያት) የሚከብት ባች ሻጊ ደባቂ ከባቲሁ ለኵሉ ክሡ ምላክ ባቴ በሳ -(ቅዳ -ሕር ግንዘ)

ከብረወ -(ተቀ ዕብ ቶፌፍ) ጸፋ መታ ረኰረ፤ ጐሰመ

ከብከበ -(ተቀ ) አኰበኰበ ብ፤ አለ፤ ያካኼድ የዘፈን፤ የዝላይ -(ትግሬ) ኵብ ማለት ከዚህ ወጥቷል። ከበከበ ተከባከበ አከበረ -(ዐማርኛ)

ከብካብ -ርግ፤ የመርዓዊና የመርዓት ጉባኤ የዘፈን የደስታ በዓል -(ዮሐ፪ -፩። ሉቃ፲፪ -፴፮። ማቴ፳፪ -) ብረ ብካበ መዋዕለ ከብካብ ከብካብ። በከመ መርዓዊ ይትፌሣሕ በውስተ ብካቡ -(ዘፍ፳፱ -፳፪። አስቴ፱ -፳፪ ጦቢ፮ -፲፬። ቀሌ)

 -ሰርግ፤ከቢብ ከበበ ከብከበ

ከብድ -(ዕብ -ካቤድ። ሱር -ካብዳ። ዐረ -ኪብድ) ጕበት፤ ከንዋያተ ውስጥ አንዱ ፥የሐሞት፤ ምንጭ ዐይነቱ ዳማ። ምትሮ ላዝ ዐሣ ወንሣእ ልቦ ወከብዶ ወሐሞቶ። ሕብረ ከብድ -(ጦቢ - ዘኈ -)

ከተመ -(ኀተመ ከተበ) ዘጋ አሸገ ዐተመ እንዳይከፈት አመለከተ ምልክት ጣፈ አደረገ በቀለም በተኵስ ወይም በመብጣት እንደ ሣይንቶች ተድባበ ማርያም ለማለት ተን ብቻ በየቀኝ ክንዳቸው ይበጣሉ -(ራእ፲፫ -፲፮ -፲፯) በቁሙ ተማ ሠራ መዲና አደረገ

ከተማ -(ማት) ራስ ዳርቻ ጽንፍ መጨረሻ ከተማ ፍስት። ከተማ በትሩ። ከተማሁ ለደብር ጕጠት ዘሠላስ ተማት ዕይንቲሁ ለአብድ ውስተ ከተማ ምድር -(ዘፍ፲፯ -፲፪ ፵፯ -፴፩። ዘፀ፲፱ -፳። ፊልክ -፭። ምሳ፲፯ -፳፬)

 -የፍሬ በኵራት ቀዳምያት ከተማ ዐውድከ -(ዘፀ፳፪ -፳፱)

 -በቁሙ የንጉሥ መዲና መናገሻ የአህጉር ራስ። -(ተረት) የድኻ ልጅ ባውድማ፤ የመኰንን ልጅ በከተማ ሰብአ ተማ ወገብሩ ከተማ በህየ -(ታሪ -ነገ)

ከተማዊ -የከተማ የመዲና ተምኛ።

ከተረ -(ቀተረ) በቁሙ፤ ዘጋ አቆመ ገደ ከለከለ። ከተረ መዐተ -(ጥበ፲፰ -፳፩)

 -በበ ዐጠረ፤ ዙሪያውን ያዘ ቀተረን እይ የዚህ መንቲያ ነው -(ተረት) ባጤ ሞት የተከተረ በስለት የተመተረ።

ከተበ -(ዐረ ሱር ክታብ። ዕብ ታብ) በቁሙ ጣፈ ጻፈ አጋባ አራከበ ተባቱን ንስት ደዌውን ጥዑይ የተክል የፈንጣጣ

ከቲት ቶት -(ከተ ይከትት ይክትት ዕብ ካት) መከትከት ማድቀቅ፤ መውቃት ማምረት፤ መሰብሰብ መክተት ያዝመራ የካቲትን እይ ዚህ የወጣ ነው

ከቲፍ ፎት -(ከተፈ ይከትፍ ይክትፍ። ዕብ ካፋት) ማሰር ማጣመር፤ ማስተላለፍ ማቈላለፍ የእጅና የጣት እስራት ወይም ያለሰርት በጸሎት ጊዜ ግር ተወርችም ይኾናል። በቁሙ መክተፍ መከሸን የሥጋ የሽንኵርት። ድንገት መድረስ፤ ከተፍ ማለት -(ዐማርኛ) ከልተፈን እይ የዚህ ስሯጽ ነው።

ከታሪ -(ሪት ርያን ያት ተርት) በቁሙ ከባ ወንበዴ ልተ ኸተርቲ -(ትግሪኛ ማቴ፳፯ -፴፰)

ከታር -ኮታሪት -(ጽር ኾታር ኾታሮት ዕብ ኮቴሬት ታሮት) የዐምድ ልላት እንደ ዘውድ ያለ ባለብሉዮች ግን ዋልታ ገበታ ይሉታል -(፬ነገ -፳፭ -፲፯ ፪ዜና - -፲፪ -፲፫)

 -ኩታራ ታናሽ ልጅ ከጨዎታና ከንጀራ በቀር ሌላ የማይሻ ሰደቃ የሚያቅፍ የሚከብ።

ከታቢ -(ቢት ብያን ያት፤ ተብት) ቁሙ የሚጥፍ ጣፊ ታብያን -(ስንክ -የካ፰)

ከነተ -(ቀኒት ቀነተ) ዐገዘ ረዳ ይዞኽ አለ ረባ ጠቀመ አገለገለ

ከነነ -(ዐረ ከነ) ሰወረ ደበቀ ሸፈነ ከደነ

ከነዓን -(ዕብ ክናዓን) ነገድ ስመ ትውልድ፤ ወልደ ካም ራብዕ ስመ ሀገር የከነዓን ልጆች የወረሷት ሲዶን በመለስ እስከ ሰዶ ድረስ -(ዘፍ፲ - -፲፭፲፱) ፍችው ነጋዴ ማለት ነው ተገዥ አገልጋይ እንደ ማለት የኹሉ ታናሽ ነውና ከዚህ የተነሣ ንግድንና የንግድን ሥራ ያወጡ የከነዓን ልጆች ስለ ኾኑ ጋዴ ኹሉ ነዓን ይባላል -(ሕዝ፲፯ -) ነጋዴም ማለት ምስጢሩ ከነዓን ይኩን ብረ አግብርት ለአኀዊሁ ካለው ከኖኅ ትንቢት ጋራ ይሰማማል -(ዘፍ፱ -፳፭ -፳፮)

ከኒሳ -( ከናይስ። ዕብ ክኒሳ ክኔሴት ሱር ክኒስታ። ዐረ ከኒሰት) ታላቅ ጉባኤ ማኅበር እንግልጋ የሕዝብ መንጋ። መካነ ጉባኤ ቤተ ክሲያን ምኵራበ አይሁድ፤ የተጠረገ የተጌጠ ሰላም ለጉባኤክሙ ውስተ ሐቲ ከኒሳ ቤተ ክርስቲያን ከኒሳ እን ልብኪ በሳ -(ስንክ -ኅዳ፲፩ ታኅ፲፪ ደራሲ)

ከኒፍ ፎት -(ከንፈ ይከንፍ ይክንፍ። ዕብ ካናፍ) መክነፍ መብረር መዘርጋት መርበብ፤ ማቀፍ መሰብሰብ፤ ያሞራ የሰው ዐጽቅ ማውጣት፤ የዕፀው

ከናሲ መከንስ -የሚከንስ ብሳቢ ራጊ አንድ አድራጊ

ከናዪ መክነዪ መክንይ -መክንይ ጋራጅ መካች ተሟጋች።

()                               ከንሶ አው ከኒስ -(ከነሰ ይኬንስ ይከንስ። ዕብ ካናስ። ሱር ክናስ። ዐረ ከነሰ ጠረገ) መከነስ መሰብሰበ ማከብ አንድ ማድረግ ማዘዝ፤ መግዛት። መጽሐፍ ግን በከነሰ ፈንታ አክነስ ይላል፤ አያሰኝም። ሆባየ ክነስከ -(መዋሥ)

ከንበለ -(ተቀ ) ከነበለ፤ ደፋ አፈሰሰ ንበሌ ሆይ ንበል ያርገኝ አከንባሎ -(ሞገ) ማለት የዚህ ዘር ነው

ከንበሎ -(ከበለ) ወለባ፤ የራስ ማከኪያ የጠጕር ችንካር እንደ ሚዶ ያለ ወወሀበቶ ለዐጻዌ ቤታ ከንበሎሃ ዘወርቅ -(ስንክ -መስ፳፯)

ከንተረ -(ከነተ ተቀ ) ከነተረ፤ ዱላ መታ ከምድር ጣለ -(ዐማርኛ) ዱላን ንተሮ ማለት ዚህ ወጥቷል ግስነቱ የከነተ ቅጥይ፤ ወይም የከተረ ሯጽ ይባላል፤ ቅጥዩ ሯጹ

ከንተወ -(ተቀ ) ከንቱ ኾነ ጠፋ ታጣ በለ ዋሸ፤ ተበላሸ።

ከንቱ -በቁሙ፤ ብላሽ፤ ያለዋጋ የማይረባ የማይጠቅም፤ ፈጥኖ የሚያልፍ የሚጠፋ። እስመ በከንቱ መሀርኩክሙ ሕልም ወሰገል ወመቅስም ከን ሎሙ ከንቱ ከንቱ ይቤ መክብብ ኵሉ ከን -(፪ቆሮ -፲፩ -፯። ሢራ፴፩ -፭። መክ፩ -)

 -ውሸት ቧልት ዋዛ ፈዛዛ ነቢያት ርእዩ ንቶ እለ ይትናገሩ ንቶ -(ሰቈ፪ -፲፬ ኢሳ፰ -፲፱)

 -ክፉ መጥፎ ቆዕ ከንቱ ለስነን። ንቱ ሕይከ -(ምሳ፲ -፳፮ ኤርያ፬ -)

ከንትሮስ -(ሳት ዐረ ሙቀንጠረት) ፍለ ዘመን፤ የዓመት ርቦ ፺፩ ዕለት ካ፲፭ ኬክሮክ ባለመርሐ ዕዉሮች ግን የሰዓት ክፍል ይሉታል አንዱን ሰዓት ንትሮስ ለማስት ዘያስተባሪ አክራመ በሐጋይ ወመፀወ በጸደይ ከንትሮሳቲሆ ዘገብረ በዘይትዔረይ -(መጽ -ምስ)

ከንዐ -(ዕብ ካኖዕ ሂካኔዕ) ተገዛ ተዋረደ፤ ግብር ሰጠ አቀረጠ

ከንይ ዮት -(ከነየ ይከኒ ይክኒ። ካናህ ሰመየ) መጋረድ መመከት እንዲህ ነው እንጂ እንዲህ አይዶለም ማለት በውነት ወይም በሐሰት። ከየነን ተመልከት፤ የዚህ ጎር ነው

ከንፈር -( ከናፍር) ቁሙ የአፍ ዙሪያ ማእዝን እንደ ንቃ የሚከፈት የሚዘጋ የሚንቀሳቀስ አንዱ ክፍል ዘሩና ንቀጹ ከኒፍ ንፈ ሲኾን ከከፈ መጥቶ ተደርቧል፤ ፈርን እይ ንፈሩ ታሕታይ። ሠናይ ሞገሶን ለከናፍረ ጠቢብ ንሥኢ ሰቈቃወ በከናፍርኪ -(ኪዳ -ገ፭። ሢራ፳፩ -፲፮ ኤር፯ -፳፱)

 -ቋንቋ የቋንቋ ስልት አነጋገር ካፍና ከከንፈር የሚሰማው ትናገሩ ሐደ ከንፈረ ወአሐደ ልሳነ ሕዝብ ዘዕሙቅ ናፍሪሁ ወክቡድ ልሳኑ በካልእ ልሳን ወበካልእ ከናፍር ትናገሮሙ -(ኩፋ -፫። ሕዝ፫ -፭። ፩ቆሮ -፲፬ -፳፩) ለአፈ ማሕፀን ሳይቀር ከንፈር ለው ኹሉ ይነገራል ወኢይምላእ ዋዐ ስከ ንፈራ -( - -፲፫)

 - ጠርዝ መጋጠሚያ የልብስ የድንኳን። ከንፈረ ዐጸ ከንፈረ -(ዘፀ፳፮ - -)

 -ዳር ንበር አፋፍ ረፍ፤ ወደብ ገደብ ከመ ዘውስተ ከንፈረ ባሕር -(መሳ፯ -፲፪ ኩፋ -)

ከአወ -አፈሰሰክዒው ከዐወ

ከዓቢ -መክዕብ የሚክብ ካቢ፤ ዐጣፊ ደራቢ

ከዓዊ -(ዊት ውያን ያት ዐውት) የሚያፈስ አፍሳሽ -(ዘሌ፲፯ -፬። አፈ -ድ፳፬)

()          ከወረ -(ይኬውር ይከውር። ዕብ ዌር) ጠመደ አጠመደ ጋፈፈ ያዘ፤ የዓሣ ቀዘፈ ተረከዘ መርከብን ነዳ በሥራት አስኬደ በባሕር በመርከብ ሥሉጥ ኾነ መጽሐፍ ግን ከወረ ፈንታ ተከወረ ይላል ሕተት ነው። ኖትያት እለ ይትኬወሩ ውስተ ባሕረ ዓለም ሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት። መዋግድ እለ ያሰጥሙ ሐመረ ልቡ ዘሊኢክል ጸቢተ ውስተ ቀላየ መጻሕፍት ወለዘኢይትኬወር በመቃድፈ ሪት ወነቢያት ወበመቃድፈ ወንጌል ወሐዋርያት -(መጽ -ምስ -ገ፳፩ ፻፰)

ከዊል ሎት -(ኮለ፤ ይከውል ኩል) አው ከውሎ፤ ሎት -(ከወለ ይኬውል ይከውል) መከወል፤ ወደ ኋላ ማድረግ፤ የኋሊት ማስኼድ ማስፈግፈግ፤ ወይም በኋላ ማስከተል አስከታይ መኾን

ከዊስ ሶት -(ኮሰ ይከውስ ይኩስ ሖሰ) ማካወስ መበጥበጥ ማወክ መድረጥ፤ መነቅነቅ ማናወጥ፤ የባሕር የኮሶ የፈሳሽ ነገር ኮሶም በምሳሌ ባሕር ይባላል። -(ዕንቆቅልኽ) ታናሽ ሕር ጤን ታስፈር) ኮሶ ማለት ቅጠሉ የዚህ ነው መጽሐፍ ግን በኮሰ ፈንታ አኮሰ ይላል፤ ስሕተት ነው አነ እግ ዘኣከውሳ ለባሕር። ኮስካ ለባሕር። ሰይጣናት ያከውሱ ውስተ ልቡ ብዙኀ እኪያተ -(ኢሳ፶፩ -፲፭። ሱቱ -ዕዝ፩ -፲፱ ፊልክ - -፴፯) ኮሰና ሖሰ ኆሠ አንድ ዘር ናቸው ስልታቸው ግን እንደ ፊደላቸው ልዩነው ይኸውም በምስክራቸው ይታወቃል፤ ፍቻቸውን በየቦታቸው ተመልከት

ከዊር ሮት -(ኮረ ይከውር ይኩር ዐረ ካረ) መሸከም ማሸከም -( ) መጫን ማንገት መቀዳጀት፤ የሸክም የጌጥ ለጥምጥምና ለቆብም ይኾናል። ረየን እይ የዚህ ጎር ነው

ከዊን [1]-መፈጠር መገኘት መወለድ ከማሕፀን መውጣት ከላይ ወደ መውረድ መዝነም መምጣት መሰማት መነገር እስመ ውእቱ ይቤ ወኮኑ ገር በእንተ ከዊነ ዓለም ኵሉ ኮነ መሬት ይኩን ፍሬ እምኔኪ ወኮኑ ሊተ እምኔሃ ሠለስቱ ውሉድ። ወኮነ ይኅ ላዕለ ምድር ርብዓ ዕለ ወኮነ ቃል እመልዕልተ ጠፈር -(መዝ -፻፵፰ - - -ገ፪ መክ፫ - ማቴ፳፩ -፲፱ ፊልክ -፫። ዘፍ፯ -፲፪ ሕዝ፩ -፳፭)

 -መደረግ፤ መፈጸም መከናወን የሥራ የትንቢት የትእዛዝ ኵሉ ይከውን ፍጡነ በከመ በብኩ ከማሁ ይከውን እስመ በግብር ይከውን ዘነበበ ዮናስ ነቢይ -(ኢሳ፲፬ - -፳፬ ቢ፲፬ -)

 -ማደር መኖር፤ ቦታ መያዝ፤ ምስጢሩ መቆምና መቀመጥ ጋራ ይሰማማል ኮነ በማርያም ድንግል ይኩን ብርሃኑ ለእግዚ ምላክነ ዕሌነ ኩን ቦቱ -(ውዳ -ማር፫ መዝ -፹፱። ፊልጵ፫ -)

 -መገባት መመቸት መሰማማት። ኢይከውነከ ትዕጥን ኢይከውነነ ደዮ ውስተ ቤተ መባእ። ዘኢይከውኖሙ ለበሊዕ -(፪ዜና -፳፮ -፲፰ ማቴ፳፯ -፮። ሉቃ፮ -)

 -መብቃት ልክ መኾን ኮነክሙ ዐዊዶቶ ዝንቱ ደብር ኮነከ ወኢትድግም ይከውነክሙ ሪግ ውስተ የሩሳሌም -(ዘዳ፪ -፫። -፳፮ ነገ -፲፪ -፳፰)

 -ጥቀም መርባት ማገልገል። ምንት ይከውን ዕፀ ወይን ምኵሉ -(ሕዝ፲፭ -)

 -መሼጥ፤ መለወጥ፤ መገዛት ወኮነ ርእሰ ድግ ለኀምሳ ቅለ ብሩር። መስፈርተ ስንዳሌ በሰቅል ትከውን -(፬ነገ - -፳፭ -)

[2]-(ዘርና ጥሬ) መኾን ኹነታ እነት ባሕርይ ጠባይ እነትና መኾን አንድ ወገን ናቸው ምስጢራቸውም ባሕርይ ነው። እመሰኬ ዊነ እግዚአብሔር ዘኢይትዌለጥ በከመ ይትዌለጥ ህላዌሆሙ ለፍጡራን ምከዊነ ካህን ይኄይስ ዊነ ኖላዊ -(ማር -ይሥ፴፫ -፫። ቅኔ)

ከዊን ኖት -(ኮነ ይከውን ይኩን ዐረ ካነ ሀሎ ዕብ ን፤ ሀያህ) መኾን መባል ሳይለወጡ በሱታፌና በምሳሌ በግብር ሌላ ስም መቀበል ቃል ሥጋ ኮነ ውእቱ ምላክ ኮነ ሰብአ ወውእቱ ሰብእ ዘኮነ ምላከ በተዋሕዶተ መለኮት ምስለ ትስብእት ኮንኪ ዐጽቀ ንጹሐ። እግዚኦ ጸወነ ኮንከነ ትውልደ ትውልድ አነ እከውና ጥቅመ እሳት ዐውዳ -(ዮሐ፩ -፲፬ -አበ ውዳ ማር፫ መዝ -፹፬። ካ፪ -) ወይም በጭራሽ ወደ ሌላ ባሕርይ ለወጥ ሌላ ይነት መኾን ተለውጦና ተገልብጦ በሌላ ባሕርይ መጠራት ያው ግን ጭገሬታውና ምልክቱ አሠ ቢጋሩ ህላዌው ሳይጠፋ ሳይታጣ ጸረት ብእሲተ ሎጥ ድኅሬሃ ወኮነት ሐውልተ ጼው ወኮነት በትር አርዌ ምድር ኮነ ኵሉ ማይ ዘውስተ ተከዚ ደመ ጥዒሞ አንከ ሊቀ ምርፋቅ ውእተ ማየ ዘኮነ ወይነ -(ዘፍ፲፱ -፳፮ ዘፀ፬ -፫። -፳። ዮሐ፪ -) ቀጥ ብሎ መቆም መገተር ባሉበት ጥናት አለመናወጥ የምሰሶ የዐምድ የሐውልት ክዋኒትን እይ ምስክሩ ርሱ ነው። በመቆም አንጻር መቀመጥንም ያሳያል ከዚህ ኹን እንዲሉ ተቀመጥ ሲሉ

ከዊው -(ከወ ከወወ ይከውው ይክውው) መቅለል መፍጠን መቀልጠፍ ያካኼድ ያነጋገር መዋሸት መቅጠፍ መለፍለፍ ኀወወን እይ የዚህ ዘር ነው

ከዋላ -ኋላ ዠርባ ድኅር ዘባን ነዐቅብ ፍጽመ ወከዋላ ዳዊትሰ ወሰብኡ የሐውሩ ዋላ መንገለ ዋላ ሐመር -(ነሐ፬ -፲፮ ፩ነገ -፳፱ - ማር፬ -፴፰)

ከዋኒ -(ኒት ንያን ያት) የኾነ የሚኾን ዃኝ ተሰጭ ተለዋጭ

ከዋኒም -(ዕብ አዳርኮኒም) የገንዘብ ፋርሳዊ ገንዘብ። አዳርኮኒም የብዙ ነው ላንድ ሲኾን አዳርኮን አዳርክሞን ይላል፤ ባለብሉዮች ግን ሥንቅ ልብሰ ተክህኖ ይሉታል -(ዕዝ፰ -፳፯)

ከዋክብተ ናግራን -ማዕታት -(ስንክ -ኅዳ፳፮)

ከዋክብት -እለ ጽኑዓን፤ የማይኼዱ የማይናወጡ -(አቡሻ -፴፯)

ከዋክብት ጽልሙታን -ሑታን ተው የሚያስቱ፤ ደቂቀ ሴት -(ይሁ -፲፫)

ከዋው -(ዋዋን ) ቀላል ፈጣን፤ ቀልጣፋ። እበን ከዋዋት አእጋሪሁ ከዋዋት -(ኢያ፬ -፫። ስንክ -ጥቅ፲፭)

ከውሎ ሎት -(ከወለ ይኬውል ይከውል) መከወል፤ ወደ ኋላ ማድረግ፤ የኋሊት ማስኼድ ማስፈግፈግ፤ ወይም በኋላ ማስከተል አስከታይ መኾን

ከውስ -(ዕብ ኮስ ሱር ካሳ ዐረ ካስ) ጽዋ ዋንጫ የመጠጥ መሣሪያ መቅጃ መጠጫ ማደያ መስጫ ኮሶ የደጋ ዛፍ የሹጥ መድኀኒት፤ ፍሬውን ደቍሶ በጥብጦ ሲጠጡት ሆድ እያካወሰ የሚያስቀምጥ ድፍርስ ብጥብጥ መራራ መጠጥ ማለት ነው፤ ሹጡም ኮሶ የሚያስጠጣ ስለ ኾነ ይባላል፤ ኮሶ ታየኝ እንዲሉ

ከውር -(ዕብ ኩር ሱር ኩራ ዐረ ከውር) በቁሙ አጐዶ የማዕደናት ኹሉ ጥበሻ ማቅለጫ ማፍሰሻ በከመ ይትፈተን በከውር ወርቅ ወብሩር ማእከለ ውር ይትዌለጥ ወርቅ ውስተ ውር ኀበ ብሩር -(ምሳ፲፯ -፫። ሕዝ፳፪ -፳። ያዕ -እል)

()          ከውኖ -(ከወነ ይኬውን ይከውን ዕብ ካዌን) መከወን ማከናወን መፈጸም፤ ማበጀት ማዘጋጀት ማሳመር ማስጌጥ ማቅናት ማሳካት 

ከዪን ኖት -(ኬነ፤ ከየነ ይከይን ይኪን) መሾል ስላት ሹል መኾን ለመውጋት ለመቍረጥ መዘጋጀት፤ የብረት ብልኅ መኾን ሥራ ማወቅ በሥራ መራቀቅ ሐዲስ ነገር መፍጠር መኪና ማውጣት በልኀንና ጠበን ተመልከት የዚህ ጎሮች ናቸው መጽሐፍ ግን በኬነ ፈንታ ኬነወ ተኬነወ ይላል ንቱ ነው ተኬነዉ ልክሙ እለ ትስሕቱ በተኬንዎ ምግባር ዘዐቢይ በተኬንዎቱ ወኀያል በምግባሩ ብስ ብሩህ ዘኢተኬነዎ ፅጓለ መሕያው -(ኢሳ፵፮ -፭። ጥበ፲፫ -፲። ቅዳ)

ከዪድ ዶት -(ኬደ ይከይድ ይኪድ ረገፀ ሄደ) መኼድ መርገጥ መዳጥ መደፍጠጥ መጠቅጠቅ ማጥቃት በእግር በጫማ በርግጫ መምታት ያውድማ የነዶ የወይን የጭቃ የልብስ የሰው ይከይድዋ ሞአብ ከመ ዘይከይዱ ክለ በመንኰራኵር። ኬዱኒ ጽቡር ዳይ ወድቀ ይከይድዎ ቢጹ ወኬዱኒ ፀርየ። ትኪዶሙ -(ኢሳ፳፭ -፲። ኢዮ፴ -፲፱ ራ፲፫ -፳፩ መዝ -፶፭። ኩፋ -፴፩)

 -መሄድ መራመድ፤ እግሮችን እያፈራረቁ ማንሣትና መጣል መንቀልና መትከል፤ ምስጢሩ ዚያው ከመርገጥ አይወጣም ይድን እይ ፍኖተ ረሲዓን ትኪድ። ለከይደ አሠሮሙ ወኀበኒ ኬደ ይደምፅ እግሩ በቃለ ፀዓዕ -(ምሳ፬ -፲፬ ኩፋ -፳፩ ራ፴፭ -) አንዳንድ መጣፍ በኬደ ፈንታ እንዳማርኛው አኬደ ይላል አያሰኝም ያከይዱ ወይነ ውስተ ምክያድ ያከይዱ እክለ ወወይነ ተንሥኢ ኪዲዮሙ ላሕም ያከይድ -(ኢሳ፲፮ -፲። ነሐ፲፫ -፲፭ ሚክ፬ -፲፫። ዳ፳፭ -)

ከያኒ ኬንያ -(ያት) ብልኅ ጠቢ ብልኀተኛ ጥበበኛ ሥራ ዐዋቂ አንጥረኛ ባለመኪና ፈጣሪ ሐኪም ወጌሻ መሐንድዝ ፈላስፋ በፍጥረት በሥራ የሚራቀቅ፤ ጥሩ ዕውቀት ያለው -(ማሕ፯ -፪። ዕብ፲፩ - ጥበ፯ -፳፩) አንተ ኬንያሁ ለኵሉ ፍጥረት ኬንያ ፍጥረትነ። ኬንያት -(ድጓ። ቅዳ ስንክ -ኅዳ፲፮)

ከያዲ -(ዲት ድያን ያት) የሚረግጥ ረጋጭ አጥቂ ጠቅጣቂ

ከይሲ -( አክ() ይስት ኪስት) እባብ ዘንዶ ይሲ ተጠብለለ ውስተ ክሣዱ ስነነ አክይስት ዘቦቱ ሕምዝ። ወሀሎ ይሲ ዐቢይ ዘያመልክዎ ሰብአ ባቢሎን ወትከይድ አንበሳ ወከይሴ። ወናሁ ክልኤቱ አክይስት ዐበይት -(ስንክ -ሐም፳፬ ፲፮ - ፲። ዳን፲፫ -፳፪ መዝ -፺። አስቴ፩ -)  

 - ደራጎን የባሕር ተመን። ሰበርከ ርእሰ ከይሲ በውስተ ማይ። ይቀትሎ ለከይሲ ዘውስተ ባሕር። አክይስትኒ ወኵሉ ቀላያት -(መዝ -፸፫። ኢሳ፳፯ -፩። መዝ -፻፵፰)

 -ዐንበሪ ሌዋታን ዲያብሎስ ሰይጣን። ከይሲ ዘፈጠርከ ይሣለቅ ላዕሌሆሙ በምክረ ከይሲ ርጉም -(መዝ -፻፫ ቅዳ -አፈ) ስነነ አናብስት በማለት ፈንታ ግርማ ክይስት ይላል የመላሽ ስሕተት ነው። ብሄሞትንና ሌዋታንን እይ -(ኢዮ፬ -)

ከደዋ -(ዕብ ካድኮድ) ንቍ የዕንቍ ሕብሩ የሮማን ይነት እንደ ረቦጭ ያለ የሚፈልቅ የሚብጨለጭ። ሠለስቱ ዕናቍ ዘወርቅ ወብሩር ወከደዋ ወርቅ ወከደዋ ወብሩር ወካልኣን ዕናቍ ሀለዉ ይትረከቡ ስከ ዮም -(ታሪ -አኵ -ገ፺፭)

ከዲን ኖት -(ከደነ ይከድን ይክድን ዕብ ዳን አሰረ አቈራኘ የፈረስ የሠረገላ) መክደን መግጠም፤ ማልበስ መሸፈን መሰወር መጋረድ፤ እንዳይታይ ማድረግ ምጽኡ ብነ ወከደኑ ዲበ ደነት ፍረታ በቈጽል ጺሞሙ ከዲነ ዘቅድሳት ዘይከድን በሳሁ ይከድኑ ገጾሙ -(ዳን፮ -፲፯። ኩፋ -፫። ዘኍ፬ -፲፰ ምሳ፳፰ -፲፫። ኢሳ፮ -)

ከዳኒ -(ከደነ ይከድን ይክድን ዕብ ዳን አሰረ አቈራኘ የፈረስ የሠረገላ) መክደን መግጠም፤ ማልበስ መሸፈን መሰወር መጋረድ፤ እንዳይታይ ማድረግ ምጽኡ ብነ ወከደኑ ዲበ ደነት ፍረታ በቈጽል ጺሞሙ ከዲነ ዘቅድሳት ዘይከድን በሳሁ ይከድኑ ገጾሙ -(ዳን፮ -፲፯። ኩፋ -፫። ዘኍ፬ -፲፰ ምሳ፳፰ -፲፫። ኢሳ፮ -)

ከፈረ -(ዕብ ካፋር ዐረ ከፈረ ቀፈረ) ከደነ አለዐሰ ካደ እምነቱን ተወ አፈረሰ ካፍር እንዲል ሓዲ ሲል -(እስላም) ራራ ይቅር አለ ተወ፤ ኀጢአትን ማረ። ሰረየንና ሠሀለን ደገን ተመልከት ኔኪፉርን እይ።

ከፈር -( አክፋር። ዐረ ከፍር) መቃብር ሞላላ ጕድጓድ ወይም የምድር ቤት የሬሳ መክተቻ። እለ ተከድኑ ታሕተ ከፈር -(ቅዳ -ግሩ)

 -ቅርጫት መሶብ፤ ላዳን እንቅብ፤ ባላገሮች ሠርተውና ፍተው ለከተማ ሰው የሚሼጡት ወአንበረ ውእተ ሥጋ ውስተ ከፈር። ከመ ያንብርዋ ታሕተ ከፈር እሬኢ ሠለስተ አክፋረ ዲበ ርእስየ -(መሳ፮ -፲፱ ማቴ፭ -፲፭ ዘፍ፵ -፲፮፲፰)

ከፈተ -(ዐረ) በቁሙ ገለጠ አስጠጋ፤ ቀደመ ወገነ

ከፈን [1]-በቁሙ፤ ልብሰ መግነዝ፤ የሬሳ መጐናጠፊያ የመቃብር ሸማ -(ተረት) አለ በለኝ ቀለቤን፤ ሞተ በለኝ ከፈኔን ፈን ሳይገዙ ያጕዙ

 [2]-በቁሙ ልብስከፈየ

ከፈየ -(ዐረ ከፈ) ፈነ አጐናጠፈ ቀለለ፤ ደፋ መጠመ

ከፈይ -ቁሙ፤ ጠጕራም ለስላሳ መዳ ለምድ ቆብ ካባ ቀሚስ የሚኾን።

ከፉር -(ዐረ ካፉር) በቁሙ፤ የብል መድኀነት፤ የጨውና የስኳር ይነት፤ ልብስንና ማእስን ብል የሚያድን የሚጠብቅ ለሌላም ለብዙ ነገር፤ ይልቁንም ለዕበጥና ለወለምታ ከዘይትና ስቢርቶ ጋራ ይፈውሳል -(ዮሴፍ)

ከፊል ሎት -(ከፈለ ይከፍል ይክፍል፤ ቀፈለ። ዕብ ክፋል፤ ቃፋል) ክፈል ማጠፍ መደረብ ኹለቱን ቀን አንድ ድርጎ መጦም ጌታ ተያዘበት እስከ ተነሣበት መክፈል መከፋፈል መለየት አንዱን ኹለት ወይም ብዙ ማድረግ መተንተን አበሳኬ ከፊል ለክልኤ ስመ ሐዱ ውእቱ የሱስ ርስቶስ ይከፍልዋ መዓልት ኀበ ሠለስቱ መክፈልት ፈለ ሰራዊቶ ርባዕተ ክፍለ ትከፍሎ ዝንቱ ስሳ -(ቄር - - -፮። ዮሴፍ አቡሻ)

 -ብድር ወረታ መመለስ ፍሎ መጥኖ መስጠቅ ቈርሶ ማደል ማውረስ ወከፈሎ ብርሃም ዐሥራተ ምኵሉ ወኵሉ በከመ ፈሎ እግ በመስፈርተ ሃይማኖቱ መኑ እምከፈለኒ እኩን ርስትየ ዘከፈልዋ ሕዝብየ -(ዕብ፯ - ሮሜ፲፪ -፫። አርጋ -፩። ኤር፲፪ -፲፬)

ከፊእ ኦት -(ከፍአ ይከፍእ ይክፋእ። ሱር ካፋእ ገፋ ደፋ ገለበጠ አስገደደ) መክፋት ክፋ መኾን፤ የጠባይ። አከየንና ብእሰን ሐሠመን እይ መበላሸት መፍዘዝ፤ የመልክ የዐይን ከፍአ ርኣያሃ ዘከፍኦ ርእየቱ ወእመ ደረስዎ ግንጵሊተ ይከፍእ ጋሁ ምስጢር አዕይንትየ ከፍኣ ርእይ -(አረጋ -ድ፰ አፈ -ተ፲፬ ተረ -ቄር፫ ኩፋ -፳፮)

 -መጥረስ መደነዝ ቸምቸም የስለት የሹል ይክፋእ ስነነ ክይስት እስመ ከፍኡ እሉ ቅርንት ወይክፋእ ዲያብሎስ -(ግንዘ። ዘካ፩ -፴፩። ተረ -ቄር፲፭) አንዳንድ መጣፍ በከፍአ ፈንታ -(ተከፍአ) ወይትክፋእ ሦኩ ይላል የጣፊ ስሕተት ነው

ከፋሊ -(ሊት ልያን ያት) የሚያከፍል፤ አክፉይ አክፍለተኛ ያ፶፭ ዓት ጦመኛ። የሚከፍል የሚያድል ፋይ ዐዳይ መኑ መኒ ከፋሌ ወመኰንን ኮነ ከፋሌ ሕዝብ ፋሌ ንዋይ -(ሉቃ፲፪ -፲፬ ገድ -ኪሮ ስንክ -ሚያ፳፰)

ከፋቲ -(ቲት ትያን ያት) የሚከፍት ፋች፤ የሚገልጥ ገላጭ

ከፍዐ -ከፋ ባሰከፍአ።

ኵሑል -(ላን ላት ሕልት) የተኳለ፤ የተቀባ ተኵሳም ምልክታም።

ኵሒል ሎት -(ኰሐለ ይኵሕል ይኵሐል። ዕብ ሐል። ሱር ክሓል ዐረ ከሐለ) መኳል ማስነካት፤ ይንን በኵል ዶቄት በመድኀኒት መቅባት፤ ለጌጥና ለፈውስ  በእብነ ፈውስ ሐሉኒ ዐይነ አንተሰ ሐሎ ዝኩ ሐሞተ ውስተ አዕይንቲሁ ዘተወልደ ዕዉር አሕየዎ ክርስቶስ ሒሎ አዕይንቲሁ ጽቡረ -(ስንክ -ታኅ፳፬ ጦቢ፲፩ -፯። ሲኖዶ)

 -መተኰስ አመሳቅሎ መጥበስ የሌባን ግንባር በጋለ ብረት ማመልከት ለከብትም ይኾናል ብእሲ ዘይበውእ ውስተ ምሥዋዕ መዓልተ አው ሌሊተ ወይነሥእ ምውስቴታ ምንተኒ ይኵሐልዎ በኀጺን ርሱን ወተአዘዙ መገብት ሆሳዕና ተዐርቀ ጽልመተ ይኵሐልዎ ለፀሓይ () ሰረቀ -( - -፵፱። ቅኔ)

ኵሒስ ሶት -(ኵሕሰ ይኵሕስ ይኵሐስ ዕብ ሐሽ) መክሳት መቅጠን ማነስ መኰሰስ ከሻዋ መኾን የገላ ማቅበር መለገም ይሽር የሻረ መምሰል ወይም መስፋት መግነን የቍስል። ኵሕሰ ጸልዕኪ እምቅድመ ይጺኡ ወይኵሐሱ ስላተ ነፍስየ -(ናሖ፫ -፲፱ አረጋ -ድ፴፮)

ኵሕሊ -(ዐረብ) ኵሕላዊ ልማ የኵል ይነት ጥቍረቱ የሚመስል።

ኵሕል -(ላት) በቁሙ ኵል ጥቍር ማያዊ የቀለም ደንጊያ፤ ተደቍሶ ላይን የሚቀባ የሚኳል፤ ጌጥነት ከመድኀኒትነት ስላለው በኹለት ወገን የሚፈለግ አዕይንት እለ ስርግዋን በኵሕል። ብንተ ዕይንቲሁ ከመ ሕል ወጸሊም ጽሕሙ ተኵሕልኪ ኵሕለ -(ግንዘ ስንክ -ም፰ ኤር፬ -)

ኵሕስ -ክሳት ኰሳስነት፤ የቍስል ፋት። ኀፍረተ ብእሲት

ኵለንታ [1]-ኹለንተና ኹለመና፤ መላው ጠቅላላው ዙሪያ ገባው አራቱ ማእዝን የገላ የቦታ እን ኵለንታሆሙ ምሉኣነ ዕይንት። ኵለንታኪ ሠናይት ኵለንታየ ተመስወ ኵለንታሁ ወርቅ ወበዕንቍ ተቋመ ማኅቶት ኵለንታሃ ወርቅ ለንታሃ ለዛቲ ምድር -(ራእ፬ -፰። ማሕ፬ -፯። ሔኖ፰ -፫። አስቴ -፭። ዘካ፬ -፪። ዘፍ፲፫ -፲፭)

[2]:-ለንተና፤ ከልሎ ለለ

ኵለንታዊ -(ዊት) የውስጥ የአፍኣ የነፍስ የሥጋ ፍጹም ብእና ፍጹም ልቡና ፍጹም ኅሊና ኀደገት ግብራቲሁ ዓለም ወመጽአት ምስለ ለንታዊታ ለኀበ ዓለም ካልእ ልብ ይቀራት -(ፊልክ -)

ኵሉ -ኹሉከልሎ ከለለ።

 -(ኵላ ሎሙ ሎን) ኹሉ መላው ፍጹሙ ቅላላው፤ አንድ ሳይቀር ኵሉ ዓለም ኵላ ምድር ሎሙ ደው ሎን ንስት ኵሉ ቀላያት ኵሉ ፀው ኵሉ ሕዛብ። የሩቅ ዐጸፋ ስለ ኾነ የኵሉ ርባታ ሩቆች በቀር ለቅርቦች ራዊት አይስማማም በገቢርም ጊዜ ከሉ በቀር ላና አይለወጡም ዳግመኛም ሎሙ ሎን በማለት ፈንታ ልሁ ልሃ ልሆሙ ሆን እያሉ ልን ብቻ እንደ አሐድ እስካሥር ማርባት ይቻላል። አሐዱና ኵሉ በምስጢር አንድ ስለ ኾኑ አሐዱ አሐዱ በማለት ፈንታ ኵሉ፤ ወይም እያቀናጀ አሐዱ ይላል አንድ እንኳ ሳይቀር ማለት ነው -(ስንክ -ሐም፳፯) ኵሉ ተጸውዖ ስም በቀር ውስጠ ብዙነት ላለው ለብት ሰዋስው ኹሉ ቅጽልና ጸፋ በቂ ይኾናል ካንድ በላይ ላለ ላንዱም ሳይቀር ከኹልት እስከ ምእልፊት በተከፍሎም ያለተከፍሎም ለብዙም ለጥቂትም ይነገራል። ኵሉ ሕዝብ ኵሉ ፍጥረት ኵሉ ፍስ ይሴብሖ ቅጽል። ኵልክሙ ተዐልዉኒ እመሂ ኵሎሙ ዐለዉከ ወኵሎሙ ሰማዕተ ኮኑ ጸፋ ኵሉ ረየ እግዚአ ኵሉ፤ ወኵሉ ከመ ልብስ ይበሊ በቂ ኵሉ ላንድ መነገሩ ባንድነቱ ውስጥ ብዙ ክፍላት ብዙ ሕዋሳት ላሉ ነው ኵሉ ሕንጻ ኵሉ መሌሊት ኵሉ ሥጋሁ የመሰለው ኹሉ የግእዝ መጽሐፍ ግን በመላሽ ሕተት፤ ዘላዕሌሁ ደረ ኵሉ መለኮቱ በሥጋ ሰብእ ይላል -(ቆላ፪ -) የጽርኡ አብነት ከጽርእም የተቀዳው ኹሉ እስመ ኵሉ ምልአ መለኮት ኀደረ ቦቱ በሥጋሁ ይላል እንጂ መለኮቱ አይልም በማንም ቋንቋ ውስጠ ብዙነት ለሌለውና መከፈል ለማይስማማው ላንድ ብቻ አይነገርም ምልአ መለኮት ያለውም ፍጹም ጸጋ ነው ይህም ንባብ ምሉአ ጸጋ ወጽድቅ ካለው ጋራ እንጂ ቃል ሥጋ ኮነ ወኀደረ ላዕሌነ ካለው ጋራ አይገጥምም፤ በጣም ሩቅ ነው -(ዮሐ፩ -፲፬)።ከለሜዳ -ኬልቄዶን

ኵሊት -( ልያት ኪልያ። ሱር ኩሌይታ። ዐረ ኩልየት) ቁሙ ኵላሊት የሆድ ዕቃ ንዋየ ውስጥ ከጕበትና ጣፊያ በታች በግራና በቀኝ በ፪ ወገን የሚገኝ ክብ እንክብል የባሕርይ ሚዛን እንደ ቍላ ፍሬ ኹለትነትና ትክክልነት ያለው የፍትወት ምንጭ የፈቃደ ሥጋ መነሻ ወንድን በሴት የሚያሶግሽ የሚያቅበጠብጥ፤ ወገብ የሚንጥ የሚያናውጥ ርሱ ይባላል። ልኤ ኵልያቲሁ ወሥብሐ ኵሊቱ ረገዘኒ ልያትየ -(ዘፀ፳፬ -፲፫ -፳፪ ኢዮ፲፮ -፲፫)

 -ዕውቀት ሐሳብ ረቂቅ ምክር ውሳጣዊ ነገር ላሊት የሚያጤሰው ልብ የሚያመላልሰው ናላ የሚወርሰው እነዚህም ፫ቱ ንድ ሚዛን ይመሰላሉ ዘይፈትን ልበ ወኵልያተ ርሑቅ አንተ ምነ ልያቲሆሙ። ገሠጻኒ ኵልያትየ። ይትሀወካ ልያቲሁ እምዛቲ ቃል -(ኤር፲፩ - ፲፪ - መዝ -፲፭ ሔኖ፷፰ -)

ኵላ -(ጽር ) ቀለም መጣብቅ ሙጫ ለሚታነጥ ዕንጨ መልክና ውበት አንድነት የሚሰጥ። ወያስተጣግዖ ኵላ (ኢሳ፵፬ ፲፫)

ኵላዊ -የኹሉ የመላው -(ፊልክ -፻፴፬)

ኵል -(ዕብ ኮል ሱር ካል ዐረ ኩል) ኹል -(ኹል ጊዜ ኹል ቀን) ምሉእ ፍጹም ነገር ደምላላ ቅላላ ውስጠ ብዙ ባንድነት የቆመ የተወሰነ ሥራ ነገር ጥር ማኅበር አንድ ያልቀረው ያልጐደለው ድምር ፍጥረት ሕዋሳት እንደ ማለት ልና ኵሉ ሐድ አሐዱ ዐሠርት ዐሠርቱ እንደ ማለት ናቸው ርባታቸውም እንዲህ ነው ለስድስቱ ቅርቦች ላራቱ ሩቆች ይነገራል ኵልዮ ኪ፤ ልነ ክሙ ክን ሎሙ ሎን። አብርሃም አበ ልነ ልክሙ ሕዛብ -(ሮሜ፬ -፲፮ መዝ -፵፮) በገቢርም ጊዜ ልየ ካለው በቀር ምስቱ ኹሉ ልን ይወርሰዋል። ዕቀብ ኵልነ ከመ ትቅትል ኵልነ -(ሊጦም ፀ፲፮ -)

ኵልሄ ኵለሄ -(ኵል ) ኹል ጊዜ፤ ለግዜ፤ ኹለዬ፤ ዘወትር ቦታ ኹሉ አገር ኹሉ ራቱ ማእዝን፤ ዐውድ ዘውር ከተገብሮ ገቢር ይሰማማል ምሉእ ምኔሁ ኵልሄ። ዐቅበከ ልሄ አንሶሰወ ውስተ ልሄ መሐወኒ ንተ ልሄ -(አዋል። ኩፋ -፳፯ ስንክ -ግን፳፮ ኢዮ፲፱ -) ተሐውር ኵለሄ ፈነውኩከ ታንሶሱ ኵለሄ። መላእክት ወሰብእ ዘይነብሩ ኵለሄ -(ኤር፩ -፯። ንክ -ሐም፳፮ ደራሲ) ብዙው መጽሐፍ ገቢር ተገበሮ ሳይለይ፤ ለሄ እንተ ለሄ ውስተ ለሄ ይላል አንዳንድ ጊዜም ላዕለ ምድር ልሄ እያለ ለቦታም ገብቶ ይገኛል የሄን አፈታት ተመልከት።

ኵስሕ -ቁሙ፤ ዐርነ ምድር ፋንድያ ሆድ የሚወጣ የምግብ ሐሠር ከመ ይብልዑ ስሖሙ። ስሐ ርግብ ስሐ ፍራስ ወእንስሳ -(ኢሳ፮ -፲፪ ፬ነገ - -፳፭። ዮሴፍ)

ኵስቱር -(ራን ራት ትርት) የተጠረገ ጥርግ ጥሩ -(ሉቃ፲፩ -፳፭)

ኵስታር -(ራት) ጥራጊ ድፍ የጧፍ ርኳሽ፤ ኵስታሪ

ኵስኵስ -(ትግ ሐባ) ኰሸኰ ያፍንጫ ዐጥንት ሹሉ እንደ ጡት ያለው

ኵስኵስት -( ኰሳኵሳት) ቁሙ ጡታም መንቀል ገንቦ እንስራ ማድጋ፤ ዝንጕርጕርነት ያለው ሲያዩት ደስ እንዲያሰኝ ቀለም እየቀቡ ሳይደርቅም በርጥቡ ሐረግ እየጣሉ ያስጌጡታልና ኵስኵስት ያሰኘው ሕብሩ ነው ቀና ተወራራሾች ስለ ኾኑ በቈ ፈንታ ይላል የጣፊ ስሕተት ነው ሳቍስን እይ

ኵስየት -መለየት መክፈል መከፈል ወኵስየት ዘቅዱሳት መጻሕፍት -(ቄር -)

ሩዕ -(ዓን ዓት ርዕት) የኰራ ኵሩ፤ ትቢተኛ። በቡጢ በኵርኵም የተመታ ቅንወ አእዳው ወእግር ስቁለ ይሁድ ክርስቶስ ርጉዘ ወኵሩዐ ርእስ -(ደራሲ)

ኵርያቍ ኪርያቅ -(ቅብጥ ኺያክ) ወርኅ ራብዕ፤ ታኅሣሥ። ኪያህክን እይ ዚህ ጋራ አንድ ነው ተወልደ በወርኀ ርእ ርያቍ በወርኀ ፍሥሓ ርያቍ -(ተረ -ቄር፳፭ ደራሲ)

ኵራፒታ -(ጽር ግራፊዲ) መጣፊያ ብርዕ ወይም ቀለም መቅቢያ በጫፉ ጭረት ያለው ካርታ ሰሌዳ ብለውም የሚፈቱ አሉ ብራይስጡ ግን ሻሻር ይላል ቀይ ቀለም ማለት ነው አርኣያ ከለዳውያን ሥዑላን በኵራፒታ -(ሕዝ፳፫ -፲፬)

ኵርህ -ግድ ግዴታ ፈቃድና ዕሺታ የሌለበት -(፩ጴጥ - -፰። - - -) ሐመ በፈቃዱ ወአኮ በኵርህ -(አፈ -ድ፴፫)

ኵርበት -(ታት) ወግር ረብታ ጐባታ ተሬ ሊልታ፤ አዳጋ ፍተኛ ቦታ -(ትግሪኛ -ሉቃ፳፫ -)

 -ዋየ ጸሎት፤ ጠፍር ቈርበት አይሁድ በጸሎት ጊዜ ዚያው ከምኵራቡ በጃቸውና በራሳቸው የሚያስሩት የሚጠመጥሙት ምኵራባዊና ቈርበታዊ ልብስ ባገራችንም ፈላሾች በጠቦች ገዳም ይገኛል

 -ታናሽ የጸሎት መጽሐፍ እንደ ልፋፈ ጽድቅ ያለ ኹሉ ይሰፍሑ ኵርበታቲሆሙ ወያነውኁ ዝፋሪሆሙ -(ማቴ፳፫ -)

 -የጠንቋዮች ክታብ ጨርጨቤ ይነ ጥላ መፍትሔ ሥራይ መንድግ መስተፋቅር ግርማ ሞገስ መግረሬ ፀር ሌላም ይህን የመሰለ በቈርበት ተሰፍቶ ባንገትና በክንድ የሚያዝ ምኔሆሙ ገባርያነ ርበት። ኵርበታተ ኢታንብር ውስተ ሥጋከ ዘየአስር ላዕሌሁ ኵርበታተ ገባርያንነ ርበታት -(ገድ -ተክ ሲኖዶ - -፲፩ -፵፮)

ኵርናዕ -ክርንከሪዕ ከርዐ

ኵርዐት -በቁሙ መኵራት መታበይ መቈነን፤ ራት ትዕቢት ኵርዐቶሙ ደቂቀ ዓሞን -(ሶፎ፪ -)

 -መኰራት፤ ራስን መመታት። -(ግጥም) የየሱስ ክርስቶስ ርዐቱ ባባቱ ነወይ በናቱ በናቱ ነው እንጂ ካብነቱ በቀር ምን ለው ባባቱ። ዘመልታሕትከ ጽፍዐት ወዘርእስከ ርዐት -(ስንክ -ታኅ፳፯)

ኵርጓኔ -ዙሪያ ክበብ ሸንጎ አደባባይ። በኵርጓኔ ትዕይንት ዘዝዎ ይንበር በዴዴ ቅጽር ወበኵርጓኔ ንጉሥ ሶበ ትበውእ ውስተ ርጓኔ -(ዘፀ፲፮ -፲፫ አፈ -ተ፲፫ ፲፭)

 -ጉባኤ ማኅበር ሸንጎኛ። አሐዱ ምውስተ ርጓኔሁ ሰባኬ ሃይማኖት ውስተ ኵርጓኔ -(አፈ -ተ፬ ስንክ -ጥቅ፳፭ደራሲ)

ኩትፈት -(ታት) ማሰር፤ መታሰር አስተሳሰር፤ እስራት። ኩትፈተ እደዊሁ ልኤቱ ውስተ ኀሳር ዘኩትፈታተ መስቀል -( - -፴፩ -፭። ልክ)

ኩነት -(ታት) መኾን አኳዃን ኹነታ ናዎር። እግዝእ የአምር ኅሊና ሰበእ እምቅድመ ኩነታ ኩነተ ብሔር -(አፈ -ድ፫ ገድ -ኪሮ)

 -ፍጥረት ሥነ ፍጥረት ለይኩን በማለት የተገኘ ባሬ ኵሉ ኩነታት -(ያዕ -እል)

 -የአካል ህላዌ ወይም ም። ህላዌ፤ ወላዲነትና ተወላዲነት ራጺነት። ስም ወላዲ ተወላዲ ራጺ ወይም አብ ወልድ መንፈስ መባል ነው እግ ዘይሤለስ በኩነታት፤ ዘውእቱ ሠለስቱ አካላቲሁ። ዘይሤለስ በአካላት ወበኩነታት -(ያዕ -እል - -)

ኵነኔ -(ያት) ፍርድ፤ ቅጣት መቅሠፍት፤ ግዛት አገዛዝ፤ ሕግ ትእዛዝ፤ ሥልጣን መብት። ይኰንኑ ኵነኔ ጽድቅ ወተመጠዋ ኵነኔሆን። ሥሩ ኵነኔያት ዐበይት ወፀዋጋት እግዚኦ ኵነኔከ ሀቦ ለንጉሥ ስምዑ ኵነኔ ወፍትሖ ተውህበ ሊተ ኵነ ሰማይ ወምድር -(ዘዳ፲፮ -፲፰ ይሁ -፯። ኩፋ -፵፯። መዝ -፸፩። ዘዳ፬ -፩። ማቴ፳፰ -፲፰)

ኵኑን -(ናን ናት ንንት) የተኰነነ የተፈረደበት የተቀጣ። ኮነ ርቱዐ ሃይማኖቱ፤ አላ ኵኑን ምቅዱሳት መጻሕፍት። ኑን በፍልሐተ ቅጥራን። በእንተ ኵኑናን ሰማዕታቲከ -(ቄር ስንክ -ጥር፳፯ አዋል)

ናት -ጦር ዘገርከየነ።

ኵናኔ -መፍረድ መግዛት፤ መገዛት አገዛዝ አቀጣጥ

ኵዒስ ሶት [1]-(ኵዕሰ፤ ዐሰ ይኵዕስ ይኵዐስ ዕብ ዐስ ተቈጣ) ማኳስ ማኮብ፤ ወይም መኳስ ኳስ መኾን ኳስ ማኸል በኳስ መጫወት፤ ማጓን ማንጠር መልጋት

[2]-ኵዒስ፤ -(ጽር ኾይስ። ዕብ ባት) ታላቅ ገንቦ እንስራ ማድጋ የውሃ ዕቃ ክብ እንክብል የኳስ ዐይነት። ያገምር አርብዓ በመስፈርተ ኵዒስ -(፫ነገ - -፴፰)

ኵኢስ -ታላቅ ገንቦዒስ ኰዐሰ

ኵዒት ቶት -(ኰዐተ ይኵዕት ይኵዐት) መኳት መቈፈር፤ለመንቀል ለማፍለስ ለመናድ ለማፍረስ ወይም ለማረድ ለማጐድጐድ ምሽግ ለማድረግ። ወመጽኡ ኅቡረ ወኰዐትዋ ሀገር ወከዐው ደሞሙ ማይ ለእለ ይነብሩ ውድቴታ ፈረንጂ ለጕራዕ ምስለ ዳጕዲ ኰዐትካያ ቅድመ ትኩን መቃብርካ -(መቃ -ገ፲፬ ትግሪኛ ቅኔ)

 -መኰትኰት፤ ፈርና ፍግ ማስታቀፍ የእክልና የተክል

ኵዕሶ -( ኰዓስው) ኳስ ንዋየ ተውኔት ከጨርቅ ወይም ላስቲክ የሚሠራ ወፈነወ ዳራ ለእስክንድር ኵዕሶ ወሰሊጠ -(ዜና -እስ)

ኵዕንት [1]-የሚበላ ሥርዐተ

[2]-ፋሮ ትኳቶ ችግር ሐዘን ዘእንበለ ጻማ ወኵዕንት -(አዋል)

 -በቁሙ የላም ወይም ሌላ እንደ ቋርፍና እንደ ድንች ያለ የሚበላ ሥር ወበጽሐ ውስተ ደብር ዘአልቦ ዘይነብር ውስቴቱ ዘእንበለ ዕንት ወቆቅሕ ወማይ ብዙኅ ወሶቤሃ ኀለ ወይቤ ሶበ እወፍር ኀበ ኵዕንት ይፀራዕ ብርየ ወአልብየ ረድእ ዘያአቱ ሊተ -(ስንክ -ታኅ፲፫)

ኩፋሌ -ዝኒ ማሁ መክፈል  መግመስ፤ መለየት ኩፋሌ መዋዕል ኩፋሌ ኅብስት ለይኩን ዝንቱ ኩፋሌ ማእከሌክሙ -(ኩፋ -፮። ድር -ገ፳፰ ቡሻ -፵፯)

 -መጽሐፍ የመጽሐፍ ስም ኹለቱ ብሔረ ሪት ከዘፍጥረትና ዘፀአት የተከፈለ የዘመንን ክፍል የሚናገር በኢዮቤልዩ የሚቈጥር መጽሐፈ ኩፋሌ -(አብጥ -፹፩)

ኵፋር ኩፋር -(ራት) (544) ልብሰ ርየት የኤጲስቆጶስ ልብስ ባለራዎት ካባ፤ ለሕዝቡም ለራሱም ፍጹም ስርየት በሚለምንበት በጸሎትና በቅዳሴ ጊዜ የሚለብሰው ሰፍሐ ኵፋ ወነሥአ በእዴሁ ምእሳት ረሰዮ ውስቴቱ። አንበራ ለእሳት ውስተ ፋሩ ጳጳስ ወለዕጨጌ ሰርገዎሙ ኵፋረ ወዝናረ ወልብሰ ቀጠንት -(ስንክ -ጥቅ፲፪ መጋ፲፪። ታሪ -ነገ -ገ፴፬) ዐፈረንና ማዕፈርትን እይ

ኵፌት -(ዐረ ፈት) ቆብ ጠርቡሽ ባለሐር ጐፍላ

ኵፍ ኩፍ -( አክፋፍ። ዐረ ) ታላቅ መጫሚያ ጫማ ገንባሌ እግርን ከጫማ እስከ ልበት የሚያለብስ የሚከት የሚሸፍን እስመ እሉ ኅጽዋን ኮኑ ያስተሣእንዎ ንጉሥ ኩፈ ወወደዩ ውስቴቱ ክይስተ ይንስክዎ ለንጉሥ ወነሥአ ንጉሥ አክፋፈ ወረከበ ውስቴቶሙ ክይስተ -(ዮሴፍ)

»ኵሓ -(ሓት) እፍታ አክታ ትንፋሽ የሚያነድ የሚያበርድ ወይም ልምላሜ፤ ርጥበት ርጥብነት። ስመ ሓያ አሓያ የሚባል፤ በወንዝ ዳር በውሃማ ቦታ የሚበቅል። ከመ ዘኀበ ሙሓዘ ማይ። ውስተ ሓቲሃ -(ኢሳ፵፬ -፬። መዝ -፻፴፮)

 -ሓያ አሓያበኵሕ በኵሐ

ኪሎ -የሚዛን ስም ፍጹም ልክ ባለሺሕ ክፍል። ኪሎ ግራም ኪሎ መትር እንዲሉ ሲሉ

ኪማ [1]-(ዕብ ኪማህ) የ፮ቱ ዋክብት ተራ ጾታቸውና ምግብናቸው አካኼዳቸው ኪማ ወኬሌላ -(ዓሞ፭ -)

 [2]- ከዋክብትከየመ

ኪስ -( አክያስ። ዕብ ወዐረ ኪስ ሱር ኪሳ) በቁሙ ታናሽ ረጢት ናማት የገንዝብ መያዣ፤ ማሰሪያና መቈለፊያ ያለው በጄብ የሚያዝ። ፈትሐ ኪሶ ወአውፅአ ወርቀ -(ዮሴፍ) ጄብ  በኮት በካቡት በቀሚስ በሴደርያ ላይ በውስጥ በአፍኣ የሚሰፋ የልብስ ጓዳ ሐስል ሠቅ ጆንያ ኬሻ ጆን ህን ነው

ኪሩባዊ -የኪሩብ፤ ወገን ነገድ መልአክ ኪሩባዊ። ኪሩባውያን ፍራሱ። መንበር ኪሩባዊ -(ስንክ -መጋ፲፫ ኅዳ፰ ቅዳ)

ኪሩቤን -(ጽር ሩቢም ዕብ ክሩቢም) መላእክት ኪሩቦች መንበር ተሸካሞች፤ በእንስሳት አምሳል የሚታዩ ስመ ነገድ በኪሩቤን ፈንታ ኪሩቤል ኪሩቤም ይላል በጣፊና በመላሽ ስሕተት የገባ ነው፤ ሱራፌልን እይ የዕብራይስጥና የትግሬ ነው፤ የግእዝ አይዶለም ሐባቦች ጻድቃም እኩያም እያሉ እንደ ዕብራውያን በም ያበዛሉ ወማእከሎሙ ኪሩቤን ዘእሳት ይኩና ኪሩቤን እንዘ ይረብባ ክነፊሆን ወአዘዞሙ ለኪሩቤል -(ሔኖ፲፬ -፲፩። ዘፀ፳፭ -፳። ፍ፫ -፳፬)

ኪሩብ -(ጽር ሩብ ዕብ ክሩብ) መልአክ የመልአክ ስም ሥዕሉ ምስሉ ነገዱ ካላቸው ካራቱ ጸወርተ መንበር አንዱ -(ዘፀ፳፭ -፲፱ ነገ - -፳፫ ሕዝ፱ -፫። - -) ፍችው ተሸካሚነት ነው፤ መሊጦንን እይ። በዕብራይስጥ ግን ክሩብ ክሩቢት ጐመን የጐመን አበባ መልፉፍ ኵርንባ ማለት ነው፤ አይደረቄ አባጀኸኝ እንደ ማለት በዚህ ዘይቤ ሲፈቱት ነዊኀ ክንፍ ጽፉቀ አክናፍ ያሰኛል -(ራእ፬ -)

ኪራስ -(ጽር ኽሪሲዉ) ወረቅ ኪራስ ትዕሪን። ትዕሪነ ራስ፤ የወርቅ ቀለበት፤ ሽልማትና ጌጥ፤ ባለንቍ ፈርጥ -(ስንክ -የካ፱)

ኪርያ -(ጽር ኪሪያ) እግዝእት፤ እመቤት ወይዘሮ።

ኪርያላይሶን -ኪራላይሶን፤ -(ጽር ኪሪዬ ኤሌይሶን) እግዚኦ ተሣሀል ሪዬ ቤቱ ጌታ ሆይ። ኤሌይሶን ይቅር በል ኤሌይሶንሜ ተሠሀለኒ ኤሌይሶን ማስ ተሠሀለነ ጌርዮስን እይ -( - -፵፬ -፬። ቅዳ ግንዘ) በኪሪዬ ፈንታ ርያ ማለት ስሕተት ነው

ኪሮግልዮን -(ጽር ኺሮግሪሊዮስ) ግሔ፤ ሽኮኮ አሽኮኮ ባለብሉዮች ግን ሐሣማ ይሉታል -(ዘሌ፲፩ -፮። ዘዳ፲፬ -)

ኪነት -(ታት) መጠበብ መራቀቅ ጥበበኛነት። የእጅ ጥበብ፤ ተግባረ እድ ኪነተ ንዋየ ጸብእ ኪነታቲሆሙ -(ዮሴፍ። ፊልክ -)

ኵናት -(ታት፤ ያንው። ዕብ ሐኒት ዐረ ሐርበት) ጦር ዘገር መውጊያ መዘርከቻ፤ በብልኀት በጥበብ የተሠራ የሰላ የሾለ ንሣእ ወልታ ወኵናተ። ናታተ ወአርማሐ ወላትው ወኵያንው -(መዝ -፴፬። ፪ዜና -፲፩ -፲፪ ፳፫ -)

 

ኪን -( ኪናት) ጥበበ ብልኀት፤ ተንኰል ርቀት። ዘእንበለ ኪን። በሥነ ኪኑ ኪነ ዕንቍ። ዘቦቱ ኪን በወርቅ። ኪን ዘሕንጸት ኪነ ሥራይ። ርእዩ ኪኖ ወምግባሮ ለሰይጣን -(ጥበ፲፬ -፬። ፲፫ -፲፩ ዘፀ፴፭ -፴፫። ዜና -፳፫ -፲፭ ዮሴፍ። ቀሌ ዲድ -)

 -ሥራ ተግባር በየስሙና በያይነቱ ማናቸውም ኹሉ። ትትማከር ምስለ ብድ እንበይነ ን። ከመ ይጥብቡ በኪኖሙ። ተምህረ ኪነ እድ ለሲሳየ ዕለቱ -(ሢራ፴፯ -፲፩ ፴፰ -፴፬። ልክ -)

 -መሣሪያ መኪና፤ ወይም  ሥራ ተደራጊና ተሠሪ። አውዐዩ ሞግ ጺን ወኵሎ ኪነ ዘንዋየ ብእ። ይብሎኑ ኪን ኬንያሁ ኵሉ ኬንያ ወኵሉ ኪን ይትረከብ -(ዮሴፍ። ኢሳ፳፱ -፲፮። ራእ፲፰ -፳፪)

ኪያ -(ዐረ ኢያ ዕብ ኤት ኦት) የገቢር ዐጸፋ ቅጽል ለልን ተመልከት ይህም እንደዚያ ነው፤ አለዝርዝር ብቻውን አይገባም። ምንጩና ሥሩ አያየ ነው በከ ተለውጦ ኢያ በመባል ፈንታ ኪያ ተብሏል፤ ይኸውም ባረቡ ይታወቃል

ኪያህክ ኪያክ -(ቅብጥ) ስመ ወርኅ ራብዕ ታኅሣሥ ወኪያህክ ይሰመይ ማኹን ወዓዲ ይሰመይ ዋዋ -(አቡሻ -)

ኪያየ -( ክሙ ክን ሆሙ ሆን) እኔን ራሴ ቦኑ ኪያየ ትፈርሁ ኪያከ ንሴብሕ። እስመ ኪያኪ ሠምረ ኪያሁ ረየ ዘኪያሃ ፍቀረ -(ኤር፭ -፳፪ ኪዳ። ውዳ -ማር፬ ሢራ፵፭ -፬። -፲፪) እፎ እንከ ኪያነ ያድኅኑ እንከ ድፋደ ኪያክሙ። ወኪያክንሂ በእንተ ፈጢሮትየ ኪያሆሙ። ወኪያሆን -(ኢሳ፳ -፮። ማቴ፮ -፴። ዘረፋ ዘፍ፮ -፴። ዘሌ፳ -፲፬) አንዳንድ ጊዜም በተገብሮ ዐጸፋ በለሊሁና በውእቱ በሎቱና በቦቱ ፈንታ ተጥፎ ይገኛል የመላሽ ሕተት ነው እወ ውእቱ ኪያሁ። ወኵሎሙ ርቱዓነ ልብ እለ ኪያሃ ቦሙ እለ ሀለዉ በኪያሆን መዋዕል። ጸውዖ ኪያሁኒ ውስተ በዓል። አምላክነ ዘኪያሁ ተወከልነ -(አፈ -ድ፲፩ መዝ -፺፫። ዮዲ፬ - ጦቢ፱ -፪። ኢሳ፳፭ -) ቅጽል መኾኑም፤ በዝኩና በውእቱ ፈንታ ሲገባ ነው ኪያሁ መንፈሰ ነሢኦሙ። ይሠውዕ ኪያሃ መሥዋዕተ። እሬኢኑ እን ኪያሃ ዕለ ል፤ ያነን መንፈስ ያችን መሧዕት ያችን ለት ያሰኛል እንጂ ርሱን ርሷን ማለት አይስማማም -(ስንክ -ግን፲፰ ዕብ፲ -፲፩ ተረ -) -(ዕር፲፬ -፻፲፱)

ኪዮኪሉ -(ዕብ ዮክሉ) እስመ ይንእሱ፤ ያንሳሉና -(ሕዝ፵፪ -)

ኪደት -መርገጥ መረገጥ አረጋገጥ ርግጫ መጫማ ሰኰና -(ስንክ -መጋ፲፩ ኢሳ፳፪ -) ወኢታገምር ፍኖታ ዘእንበለ ሐቲ ኪደተ እግ ብእሲ -(ሱቱ -ዕዝ፭ -)

ኪዳነ ምሕረት -የማርያም ወይም የኪዳኗ በዓል በየካቲትና በናሴ ባ፲፮ ቀን የሚውል፤ ትእምርተ ኪዳን ማለት ነው ቀስተ ደመና እንደ ማለት፤ ቀስቱም ቅሉ በሕፃናት አፍ የማሪያም መቀነት ይባላል። -(የታቦት ዘፈን) ዳነ ምረት ላለም እመቤት። ሰላም ለኪ ኪዳነ ምሕረት ምነ -(ደራሲ)

ኪዳን -ውልከዪድ ኬደ

[1]-(ናት። ዐረ ዐህድ። ዕብ ብሪት። ሱር ቅያም) በቁሙ ውል ቁም ነገር፤ የፍቅርና ያንድነት መሐላ፤ ሰላማዊ ሕግ ኹለቱን ወገን እንድ የሚያደርግ፤ ስለ ረብና ስለ ጥቅም በተስፋ የቆመ የተጣፈ ሥርዐት ቢያፈርሱት ጕዳትና ጠብ የሚያመጣ ቅም የሚያሳጣ ወኵሎ ኪዳነ ዘተካየዶሙ ኢዐቀቡ። በሩ በከመ ኪዳንክሙ። ወኢይፀራዕ ኪዳነ ው። ኪዳን ዘጽኑዕ መጽሐፈ ኪዳን። ኪዳን ብሊት ወሐዳስ። አይሁድ እለ መነኑ ኪዳናተ -(፬ነገ -፲፯ -፭። ንክ -ጥቅ፲፱ ኩፋ -፳፩ ገላ፫ -፲፭ ዮሴፍ። አርጋ -፭። ዲድ -፴፫)

[2]-ኪዳን፤ የመጽሐፍ ስም፤ ተረፈ ወንጌል የጌታና የሐዋርያት ቃል ከትንሣኤ እስከ ርገት ያስተማራቸው፤ እየጠየቁት የመለሰላቸው። ከዕርገት በኋላ ከወንጌል በፊት በጥንተ ስብከት ጥፈውታል እንደ ሔኖክ ክፍል አለው ማስተማሩንም ሉቃስ ይመሰክራል -(ግብ፩ - -) መጽሐፈ ኪዳን ዘእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ። ጸሐፍዎ ለዝ ኪዳን ዮሐንስ ወጴጥሮስ ወማቴዎስ እንዘ ያጽሕፎሙ እግዚእነ ወፈነዉ በአርኣያ ጽወ ምኢየሩሳሌም -(ክፍል -)

ኪዳን ዘነግህ -መጽሐፈ ኪዳን የወጣ የነግህ ጸሎት፤ ቀሳውስት ጧት ጧት የሚያደርሱት። ከዚህ ሌላ ደግሞ ክፍሎች አሉ፤ ኹሉም በቅዳሴ ውስጥ ይገኛሉ፤ ያንድነት ማቸው ፯ቱ ኪዳናት ይባላል

ካሂ አካሂ -( ህያት አካህያት) ጊደርና ጥገት። ካሂ ጊደር፤ እንስት ጥጃ። አካሂ ጥገት እመጫት ላም። ምስጢራቸው ማነስና መድከም ሕጹጽነት ነው። በዕብራይስጥ ግን ካሂ ማለት ከማሃ ከመ ማለት ነውና፤ በዚህ ዘይቤ ሲፈቱት ካሂ የጥጃ ጐፍላ ወይም እንቡጣ ስልቻው ምስሉ ሞት ዥራቱ እስካፉ ሸልቅቀው በሥጋው ፈንታ ገለባ ጐስረው ጠቅጥቀው በግሮቹ ፈንታ ንጨት ሰክተው ሕያው አስመስለው የጨው ውሃ ቀብተው የሚያቆሙት፤ አካሂ ያነን እያየች እየላሰች ወተቷን የምትስጥ ማለት ነው -(ሙሾ ላምና ዐላቢ) ያለ እየመሰለኝ ልጄ ሙቶ ሳለ እንቡጣውን ባየው ልቤ ተታለለ እንኳን አንች ላሟ ቤተ እስራኤል ታታለል ነበረች በጥጃ ምስል።

ካህን -(ናት። ዕብ ኮሄን ሱር ህና። ዐረ ካሂን) ቁሙ፤ ቄስ ጳጳስ የግዜር አገልጋይ የሕዝብ መሪ አስተማሪ፤ መንፈሳዊ አባት አንተ ካህኑ ለዓለም። ትቀብዖ ወትቄድሶ ወይከውነኒ ካህነ ካህናት ወሊቃነ ካህናት። ዕሥራ ወአርባዕቱ ካህናተ ሰማይ -(መዝ -፻፱ ዘፀ፵ -፲፩ ቅዳ -ሕር ስንክ -ኅዳ፳፬)

ካሕድ -ጥርጥር አሉታ ኑፋቄ ክሕደት፤ ክርክር ሙግት የነገርና የትምርት ዕንቅፋት መሰናክል እለ ይገብሩ ካሕደ በላዕለ ክርስቶስ። ስመ ኵሉ ካሕድ ምግባሪሆሙ። ዘእንበለ ሕድ ልቦ ካሕድ በዝንቱ ያመጽኡ ካሕደ ዕለ ትምህርትክሙ። እብነ ካሕድ -(ስንክ -የካ፰ ኩፋ -፳፫። ብ፯ -፯። ቄር ሮሜ፲፮ -፲፯ ፩ጴጥ - -)

ካሌብ -(ዕብ ዘኍ፲፫ -) የሰው ልብ በተገናኝ ልብ ዘከመ ልብ ማለት ነው ካሌብን አንቀጽ አድርጎ ሰፋ ጠቀመ ባለው ዐማርኛ ፈቱት ግን አንዳርጌ ያሰኛል። አንዳርጌ መባልም ባሕር ተሻግሮ የመንን ይገዛ ለነበረው ለትግሬው ካሌብ ይሰማማል ከርሱም ስቀድሞ ብዙ ያበሻ ነገሥታት ፸፯ ዓመት ገዝተውታል -(ታሪክ)

ካልኢት - ክፍል የቍጥር ቤት የኬክሮስ ፰ኛ። ኬክሮስን እይ -(አቡሻ -፲፩)  

ካልኣዊ -ኹለተኛ፤ የኹለተኛ የዳግመኛ

ካልእ -(እት ኣን ኣት) ሌላ ልዩ ኹለተኛ ተከታይ መሰል እኩያ መንቲያ ጓደኛ ወዳጅ ባልንጀራ ባለሟል ካልእ ብሩ ዘበሰማይ ወካልእ ብሩ ዘበምድር። ሕጎሙ ካልእ ምነ ኵሉ ሕዛብ። ሶበ ሐዱ ይድኅር ወካልኡ ይረግም ካልኣኒሁ ርዳእ ካልእየ ኢገፋዕኩከ ካል ዳዊት -(፩ቆሮ -፲፭ - ስቴ፪ -፰። ሢራ፴፬ -፳፱ ዮሐ፳ -፳፭ ማቴ፳ -፲፫ ፪ነገ -፲፭ -፴፯)

ካሚዎን ካሚዮን -(ሮማይ) የእሳት እሳታዊ ማኅፈድ በእሳት የሜኼድ ማለት ነው ሠረገላ እሳት እንደ ማለት የከመወ ዘር ድርጎ በከመ ዘይቤ ሲፈቱት ግን፤ ካሚዎን ከመ ስር ካሚዮን -(ከመ ዮን) ከመ ርግብ አምሳለ ርግብ ያሰኛል ዮንን እይ -(ራእ፲፪ ፲፬ መዝ -፶፬)

ካሴል -(ዕብ ኪስሌው። ጽር ኻስሌው) የዕብራውያን ወር ታኅሣሥ -(ዘካ፯ -)

ካሪም -(ዕብራ) ከረይት፤ መክርያት። የቅጥር ማፍረሻ ቀንዳም ብረት ባለመዘውር ባለመንኰራኵር ሞግእን እይ ዚህ ጋራ -(ሕዝ፬ -)

ካራድርዮን -(ጽር ኻራድሪዮስ። ዕብ አናፋ) ታላቅ አሞራ እግረ ሽመላ የሽመላ ወገን፤ ባዋሽ ወንዝ የሚገኝ። ይህ ደግሞ የክርስቶስ ምሳሌ ስለ ኾነ ንዳንድ ክርስቲያኖች ርሱን ከነልጆቹ በሬሳ ልብስ ከመስቀል ጋራ ይሥሉታል። የውዳሴ ማሪያም ተርጓሞች ግን ስሙን ጳልቃን ጣልቃን ይሉታል የተሳሳተ ነው ጳልቃንን እይ ሮድዮን ወካራድርዮን -(ዘሌ፲፩ -፲፱) ራድዮንና ካራድርዮን ስለ ተቃረቡ በካራድርዮን ፈንታ ራድዮን ይላል -(ዘዳ፲፬ -፲፰)

ካኑን -(ሱር ወዐረ) ስመ ወርኅ፤ የሶርያ ወር ታኅሣሥና ጥር ካኑን ዳግማይ -(ስንክ -ጥር፲)

ካዕሴ -ፈርስ፤ እበት ርስሐተ ከብድ በእንስሳት ሆድ በጨጓራና በሽንፍላ ባንዠት ውስጥ የሚገኝ ምስጢሩ የጨጓራውን ክብነት እንደ ማድጋ መኾኑን ያሳያል፤ ባለብሉዮች ግን ለይተው የጨጓራ ሰንበር ይሉታል፤ ፍችው አይዶለም። ኵሎ ሥጋሁ ምስለ ርእሱ ወሰኳንዊሁ ወከርሦ ወካዕሴሁ -(ዘሌ፬ -፲፩ -፲፯ ፲፮ -፳፯ ዘኍ፲፱ -) ዳግመኛም ሐመድ በማለት ፈንታ ካዕሴ ይላል፤ የመላሽ ስሕተት ነው ካዕሴ ዕጐልት -(ዕብ፱ -፲፫)

ካዕበ - ጊዜ፤ ዳግመኛ፤ ኹለተኛ። ምዕረ ወካዕበ። ካዕበ ወሥልሰ ወካዕበ ናስተበቍዕ -(ፊልጵ -፲፮ ራ፲፫ -፯። ቅዳ)

ካዕበት ክዕበት -መካብ፤ -(ጥካ) መካብ ካካብ ክቦሽ። ኹለትነት ኹለት እጅ፤ ዕጥፍ ድርብ በኣተ ካዕበት። ይኩን ካዕበተ ላዕሌየ መንፈስ ቅዱስ ዘዲቤከ ወሀቦ እግዚ ለኢዮብ ካዕበተ ንዋዩ እምቀዲሙ። ይፍዲ ህየንተ ዘሰረቀ ምስተ ካዕበተ -(እጅ) ካዕበተ ሱባዔ -(፲፬) ካዕበተ ዐሥሩ -() ካዕበተ ዕሥራ -() ካዕበተ ምክዕቢት፤ የዕጥፍ ጥፍ ባንድ አራት -(ዘፍ፳፫ -፱። ነገ - -፱። ኢዮ፵፪ -፲።  - -፲፯ -፮። ስንክ -ግን፲፬ ሐ፩ ታኅ፲፬ ራእ፲፰ -)

ካዕባዊ -(ካዕቢት) ሌላ ኹለተኛ -(ፊልክ -፵፰። ፷፭)

ካእብ -ኹለተኛክዒብ ከዐበ

ካዕብ -ጽፍ ድርብ፤ ኹለት። ካዕበ መት። ያስተዋፅኡ ሎቱ ሲሳዮ ስንዳሌ ዕሥረ ወካዕበ በመስፈርተ አርጣባስ -(ዘፀ፳፭ - -፲፯ ዳን፲፫ -)

 -ሌላ ፪ኛ፤ ወዳጅ ባልንጀራ እኩያ መንቲያ መቃብሪሁ ቀዳሚ ውስተ መቃበር ካዕብ፤ እን ያፈልስዎ ሕዝብ። ሰላም ለአውጋንዮስ ወለአውጋንድሮስ ካዕቡ -(ስንክ -ጥቅ፮ መጋ፲፬)

ካድኮድ -ዝኒ ማሁ፤ ከደዋና ካድኮድ ንድ ነው ረአሙት ወካድኮድ -(ሕዝ፳፯ -፲፮) በካድኮድ ፈንታ ርከንድ ይላል፟ ርከዴን ማለት ነው፤ ፍችውን በቦታው ተመልከት።

ካፍ -(ወከፈ) ፊደል ፲፩ ከ፤ በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ -(መዝ -፻፲፰ -፹፩፹፰ ሰቈ፩ -፲፩ -፲፩ -፴፩። -፲፩። አፈ -ድ፫) ፍችው ውስጥ እጅ መስጫ ማቀበያ ማልት ነው ለእግርና ለመንካም ይኾናል ወቦሙ ካፍ ከመ ካፈ ሕም -(ሕዝ፩ -) ወከፈን እይ፤ ሥሩና ምንጩ ርሱ ነው

-() የአንክሮና የአጋኖ የአስተብቍዖ ቃል፤ በመጨረሻ ቃል እየገባ መድረሻውን ራብዕ በማድረግ ቃል ያገነታል፤ እኮ እንኳን ይኾናል ብዙ ጊዜም ትርጓሜና ፍች ይፈልግ እንደ አዳማቂና የንባብ ጌጥ ኹኖ ይቀራል። ምንትኬ ሰብእ ዘይጸንሖ እሳት። ምንትኬ ዘአሜሃ ዐውያት -(አንክሮ) ንግባእኬ ኀበ ነ። ውእቱኬ ንትሙኬ ዝኬ ውእቱ ዝኬ እፎ፤ ይህ ነዋ፤ ይህሳ -(አጋኖ) ወይንኬ አልቦሙ፤ የላቸውም እኮ -(ምልጃ) ርእዩ ይዌልጡ ሕዛብ አማልክቲሆሙ እንዘኬ ኮኑ አማልክተ፤ እንኳን -(ኤር፪ -፲፪) አንዳንድ ጊዜም በዋዌ ፈንታ ኵሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ። ዘኬ ፈትሐ አሐተ እምላ ኦሪትሰኬ እያለ አለቦታው ገብቶ ይገኛል አንዳንድ ጊዜም ይኾናል፤ ይኸውም በነባርና በትእዛዝ አንቀጽ ሲገባ ነዐኬ በልኬ ናማ በልማ -(ዕር፳ -ቍ፺፱)

ኬልቄዶን -(ጽር ኻልኪዶን ዕብ ሽቦ) ነጭ ንቍ በንጣቱ ማያዊነት ያለበት። አካጥስን እይ፤ ከዚህ ጋራ አንድ ነው ወሣልስት በኬልቄዶን -(ራእ፳፩ -፲፱)

 -የመዲና ስም፤ በታናሽ እስያ በቱርክ አገር ውስጥ ያለ የቍስጥንጥንያ ቅርብ አጠገብ ልደት በኋላ ባ፬፻፶፩ የግሬክ ንጉሥ መርቅያኖስና ሚስቱ ብርክልያ ስለ መንግሥታቸው ልዕልና በሠለስቱ ምእት ዕጥፍ ፮፻፴፮ ጳጳሳት ሰብስበው ከጉባኤ ኹሉ የሚበልጥ ታላቅ ጉባኤ ያቆሙበት፤ ቀድሞ በኤፌሶን ከንስጥሮስ ጋራ ዐብረው ተወግዘው የነበሩ ኋላም እንደ ገና ሞቱ በኋላ በቍስጥንጥንያ ጉባኤ ቢጊሊዮስ ሮም ከነመጽሐፋቸው ረግሞ አውግዞ የለያቸው ነኤባስ እነታዎድሪጦስ የገቡበት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ዲዮስቆሮስና መቃርዮስ፤ ሌሎችም መምህራን ሶርያና አርመን የመጡ አራት ጳጳሳት ተጨምረው እነዚህ ፮ቱ የተለዩበት። ምክንያቱን በቤተ ክሲያን ታሪክ ተመልከት ታሪኩ ግብ ወገን ነው፤ ኛው የግብጽ የሶርያ የአርማንያ ኛው የግሬክና የሮምያ። የግሬኮች ታሪክ በዲዮስቆሮስ እጅ ተጣፈው ከቅዳሴውና ከድርሳኑ ቃል አይስማማም ዐይንና ዐፈር ነው ይኸውም ሊታወቅ ፍሬ ቅዳሴውን የኢትዮጵያ ካቶሊኮች ሮማ ሊቃውንት አስአመርምረው ፓፓ አስፈቅደው ሐሰቅና ስሕተት ጸያፍ የሌለበት ስለ ኾነ ይቀድሱበታል። ስሙን ብቻ በአርእስቱ አኰቴተ ርባን ዘቅዱስ ዲዮስቆሮስ በማለት ፈንታ ዲዮናስዮስ ብለውታል ይህም ቅዳሴ የተደረሰና የተጣፈ በጋግራ ሳለ ነው ግእዝ ተጥፎ እንደሚገኝ በሌሎችም ቋንቋ በሶርያና በአርመን በጽርእ በላቲን ይገኛል። ከመስማት ማየት ይበልጣልና፤ ቅዳሴዉን ሥር እስከ ጫፍ ተመልከት አካል ባሕርይ ሲል ታገኛለኽ ፪ኛም ሃይማኖተ አበው ዲዮስቆሮስ የተለየበትን ለማስረዳት ከገዛ መጽሐፉ ባጭር ቃል ጠቅሶ ያመጣው የድርሳኑ ርጭኝ ወይም መልእክቱ ስላካልና ስለ ባሕርይ ስለ ህላዌም ፍች የሚለውን ባባ ብንያሚ ድርሳን ውስጥ ወካዕበ ይቤ፤ ዲዮስቆሮስ ተአማኒ ርእሰ ኤጲስቆጶሳት ዘእለእስክንድርያ በመልእክቱ ዘጸሐፋ ኀበ በርጢር እንዘ ሀሎ በጋግራ ይቤ አን ረከብኩ ነገ እን ነብብ መጻሕፍቲከ ዘፈኖከ ምስለ ሰበእ መትሕላን እለ ኮነ ፍጹማነ ወአልቦሙ አእምሮ ጥዩቀ፤ ካለው ዠምረኽ እስከ መጨረሻው ተመልከት መልእክቱም የተጣፈበት ምክንያት ግብጦች በኦርቶዶክስ ባህል ጣልተ ወገን ኹነው የጣፉትን ክታብ በርጢር የተባለው ውዬ የርሱንም ክታብ ጨምሮ መነኮሳት አሲዞ ስለ ሳከለት ነው ይባላል።

ኬልቲ -(ጽር ሬቲ ዕብ ክሬቲ) የጭፍራ ስም ቀርጤሳዊ የቀርጤስ ሕዝብ ማለት ነው፤ ጐንደሬ እንደ ማለት -(፫ነገ - -፴፰) በጣፊ ስሕተት ወይም በጸያፍ አንደበት የገባ ነው በሐረረ ፈንታ ሐለለ እንዲል

ኬሰ -(ይከይስ ይኪስ፤ ከዪስ ኰዐሰ፤ ለወየ፤ ጠወየ) ዐጠ ቀለለ ሰበሰበ፤ የልብስ የገመድ የሽቦ። ታጠፈ ተጠቀለለ። ግስነቱ ከኰዐሰ ለወየ የተዴቀለ ነው ለወየ መጥቶ በዐ ፈንታ ገብቷ የኹሉንም ፍች በየቦታው። እይ

ኬሴላ -(ዕብ ክሲል) ጉቡኣን፤ ከዋክብት አንድነት ያላቸው ኬሴላ ባለው ሴኬላ ይላል የተዛወረ ነው፤ ሰከለን እይ -(ዓሞ፭ -)

ኬነወ ተኬነወ -ከዪ ኬነ የነ

ኬናዊ -(ዊት ውያን ያት ነውት ኬነወ) ዝኒ ማሁ። ኬነውት -(ስንክ -መሰ፭) ንዳንድ መጽሐፍ ግን ኬንያትና በኬነውት ፈንታ ኪነት ኬነት ይላል፤ የጣፊ ሕተት ነው። ኪነተ ዕፅ ኪነተ ሕማር። ያስተጌብሮሙ ለኪነት ወይሁቦሙ ብዙኀ ዋየ ወያስተጋብኦሙ ለኵሉ ኬነት። ልያብ ሊቀ ኬነት ዘማእነም -(ኩፋ -፲፩ ራእ፲፰ -፲፯ ግብ፲፱ -፳፬ -፳፭ ዘፀ፴፯ -፳፩)

ኬክሮስ -(ሳት። ጽር ኪርኮስ) የክፍለ ዕለ ስም የዕለት ፷ኛ። ፩ዱ ዕለት ወይም ፳፬ ሰዓ ኬክሮስ አንዱ ካልኢት አን ሣልሲት፤ አንዱ ራብዒት፤ አንዱ ኃምሲት ንዱ ድሲት ይኾናል ይህ ሲዘረዘር ነው ሲጠቀለለል ደግሞ ስሳው ኃምሲት ስሳው ራብዒት፤ ስሳው ልሲት ስሳው ካልኢት፤ስሳ ኬክሮስ ስሳው ዕለት ይኾናል አኀ ዓመተ ልሑጅራ በስድስቱ መካናት በመካነ ዕለ ልቈ ኬክሮስ ወበመካነ ኬክሮስ ኍልቈ ካልኢት ዘይኄምሶን ለኬክሮሳተ ሰዓታት ከመ ይኩና መዓርገ ጸሎታት -(አቡሻ -፲፩ መጽ -ምስ)

ኬደ [1]-ረገጠከዪድ ኬደ።

 [2]-ከየደ፤ -(ዐረ ዐሂደ። ዕብ ዐዌድ፤ ሄዒድ) አዋለ አሰረ፤ ውል አደረገ ነገርን ቈረጠ አጠበቀ አጠና፤ በቃል በጥፈት የሥራ የንግድ

ኬጢኢም -(ጽር ቲይም ዕብ ባቲም) ቤቶች፤ ድንኳኖች ወይም የድንኳን ቈርበቶች በስተላይ ጠፈር መዋቅር የሚኾኑ -(፬ነገ -፳፫ -)

ኬጥሮጋውሎስ -(ጽር ኺትሮካፍሉስ። ዕብ ኪዮሮት) የብረት ጋኖች ታላላቅ ድስቶች ለማብሰያ ለመቀቀያ ወይም ውሃ ለመምሊያ ለመታጠቢያ የተሠሩ ለታናናሾችም ይነገራል -(፫ነገ - -፴፰)

ኬፋ ኬፋስ -ኰኵከፊእ ከፍአ።

ኬፋ ኬፋእ ኬፋስ -(ሱር ኬፋእ ጽር ኪፋስ) ደንጊያ፤ ዕንቍ። እብነ ኬፋስ አን -(አርጋ -) የሰው ስም፤ ጴጥሮስ -(ዮሐ፩ -፵፫። ቆሮ - -፲፪ ፲፭ -፭። እብንንና ኰኵሕን ጴጥራን ተመልከት። ምስጢሩ ጥንካሬና ብርታት ሸካርነት ነው

ኬፌቴሔን -(ዕብ ክፊትሔሄን) ክመ ፌታሕ ኆኅ ሄን ሆን፤ በተገናኝ ኅዋኅዊሆን ማለት ነው -(ሕዝ፵፪ -፲፩) ኤፍታሔና ፈትሐን ተመልከት።

ክሁል -(ላን ላት ህልት) የተቻለ የተቻቻለ የተስማማ ምም

ክሁን -(ናን ናት ህንት) የተካነ ክህነት የተሾመ የተቀበለ።

ክሑድ -(ዳን ዳት ሕድ) የተካደ የተካካደ።

ክሂህ ሆት -(ከሀሀ ይክሀሀ ይክሀህ። ዕብ ካሃህ ይክሄህ) መድከም ማነስ መጨለም መፍዘዝ፤ መደንገዝ ኀይል የጕልበት የዐይን የብርሃን። ከበወንና ለከወን እይ፤ የዚህ ጎሮች ናቸው። ከሕክሐም የዚህ ዲቃላ ነው።

ክሂል ሎት -(ክህለ ይክል ይክሀል። ዕብ ያኮል) መቻል መብቃት፤ ማግመር መወሰን በሚሠሩት ሥራ ማየል መበርታት ማግኘት። ገቢረኒ ትገብር ወክሂለኒ ትክል ዘትክል ዴከ ገቢር መኑ አነ ከመ እክሀል ሐኒጸ ሎቱ ቤተ -(፩ነገ -፳፮ -፳፭ መክ፬ - ፪ዜና - -)

 -ችሎት አቻቻል፤ ይል ብርታት፤ ዐቅም ጕልበት ሥልጣን መብት። ሰብሕዎ በክሂሎቱ በከ ክሂሎትነ። ልብየ ክሂል ላዕሌሁ። ከመ የሀቦ ሂለ ዕሌሁ ወላዕለ ንዋዩ -(መዝ -፻፶ ስንክ -ኔ፲፪ ገድ -ተክ ስንክ -ግን፪)

ክሂን -(ከሀነ ይክህን ይክሀን። ዕብ ካሄን) ካህን መኾን ክህነት ተሹሞ በግዜር ፊት ቁሞ ማገልገል የአምልኮ ሥራ መሥራት ስለ ራስና ስለ ሕዝብ መሧዕትና ጸሎት ማቅረብ መባረክ መቀደስ ማጥመቅ ማቍረብ።

ክሒድ ዶት -(ክሕደ ይክሕድ ይክሐድ። ዕብ ካሖድ ሂክሔድ፤ ታባ ተካደ) መካድ መክዳት፤ እምነትን ውልን መሐላን ማፍረስ መሸፈጥ ቃልን መለወጥ፤ መዋሸት ዐሎ ማለት፤ ማበል መወንጀል። ክሒደ ትክሕዱኒ ክሕደ ሃይማኖቶ አምጽኡ ዕሌነ መሐላ ዘኢንክል ክሒደ። አምነ ወኢክሕደ ከመ ተዐልዎ ብእሲት ምታ ማሁ ሕዱኒ ቤተ ስራኤል -(ኢሳ፵፰ -፰። ፩ጢሞ - -፰። ዮዲ፰ -፴። ዮሐ፩ -፳። ኤር፫ -)

ክሕለ -ቻለክሂል ክህለ።

ክህነታዊ -የክህነት፤ ክህነታም ባለክህነት። መልእክት ህነታዊት። ሀብት ክህነታዊት -( - - -፮። ልክ -፲፭)

ክህነት -መካን ማስካን፤ ካህንነት ተክኖ ማገልገል። አገልግሎት መንፈሳዊ ሹመት ዕርከኖች ያሉት ፫ቱ ላይኞች ጵጵስናና ቅስና ዲቁና። ታችኞች ንፍቀ ዲያቆንና አንባቢ መዘምርና በረኛ። ጳጳስንና ኤጲስቆጶስን እይ ተኀርየ ዘርዐ ለክህነት ለክህነት ቅድስት ወንጽሕት። ይንግበር ሕዝባዊ ግብረ ክህነት -(ኩፋ -፴። ፩ጴጥ - -፭። ዲድ -፲፮)

ክሕደት -( ) መካድ መካካድ አካካድ በቁሙ ክዳት አሉታ ሸፍጥ ዐመጥ፤ በደል ወንጀል ዝንቱሰ ክሕደት፤ ወአኮ ሃይማኖት። መጽሐፈ ክሕደት። ክሕደቶሙ ዘክሕዱከ -(ታሪ -ነገ ስንክ -መስ፲፫ ነገ - -)

ክሉል -(ላን ላት ልልት) የተከለለ ልል፤ የተጌጠ ክቡር ምስጉን ቅድጁ፤ ዝግጁ። ክሉል በአክዋል። በስብሐት ልዕልት ክሉል ውእቱ ክሉል በትርሲተ ብርሃን ክሉል ጌራ መዊእ -(መቃ -ገ፫ ር። ንክ -ታኅ፰ ጥር፳፫)

 -የተደፋ የተጐለለ ጕልል ንቡር። አክሊሉኒ ይኩን ክሉለ መልዕልተ ርእሱ -( - -፴፩ -)

ክሉእ -(ኣን ኣት ልእት) የተከለከለ ክልክል ቀቲልሰ ምኍልቈ ዐበይት ኀጣውእ እለ ክቡኣ ወውጉዛት በልብ ወበሕግ -( - -፵፮)

ክላሕ -ኸት፤ አጯጯ ዜማ ፍጅት ውካታ ሰምዐ ክላሐ ሰብእ። ክላሖሙ ለሰይጣናት። ያፈደፍዱ ክላሐ ዘእንበለ ፍረት -(ዮሴፍ ስንክ -መስ፲፫ አፈ -ድ፬)

ክላሌ -(ልያት) መከለል፤ -(ጥከ) መከለል መቈረጥ መቀዳጀት። ከለላ ረጣ ቅድጅት፤ ምስጋና ፍጻሜ፤ ፍጹም ክብር ዮም ተጽሕፈ ምነገሥት ክላሌ በመጥባሕት ለጊዮርጊስ ሰማዕት ይለ ክላሌሆሙ። ክላሌ ክብ ወስብሐት ይደሉ ለባሕቲቱ -(ድጓ። ስንክ -ኅዳ፯ አፈ -ድ፬) ክላሌሁ በመጥባሕት ያለው የሰማዕታት ሞት እንደ ጌታ ሞት ስለ ኾነ ነፍሳቸውም ሙሽራው ናትና፤ ሥጋዋ ሲሰየፍ ገድሏ መፈጸሙን የተፍኀሮን ሥራ ጨርሳ አክሊለ ብርሃን መቀበሏንና መቀዳጀቷንም ቢያሳይ እንጂ፤ መቈረጥን ብቻ አያሳይም

ክልሱስ -(ሳን ሳት ስስት) የተላሰሰ የታጨደ የተሰበሰበ

ክልአት -(ታት) መከልከል -( ) መከልከል መቅረት አከላከል ክልከላ ወሃቢ ዘእንበለ ልአት ልቦ ክልአት ሞትነ ዘእንበለ ምሕረት ወኢክልአት ክልአታት -(ቅዳ -ኤጲ ጥበ፪ -፭። ፲፮ -፲፮ ፊልክ -፶፭)

ክልኤ -(ዕብ ኪል አዪም) ዝኒ ማሁ ኹለት ጥንድ ጣምራ የተቈራኙ የተመሳሰሉ እንደ መቀስና እንደ ጕጠት እንደ ሚዛንና እንደ ጡት ያሉ ቅጽልነቱ ሴትና ወንድ ያስተባብራል ልኤ ጥባትኪ። ምስለ ልኤ ዋልዲሃ። ወፅኣ ክልኤሆን ቡረ። ተወልዱ ሎቱ ክልኤ ቂቅ ወነሥአ ክልኤ ደቂቆ። ይመጽኡ እሉ ክልሆሙ ላዕሌኪ -(ማሕ፯ -፬። ዳን፩ -፲፭ ዮዲ፲፫ - ዘፍ፲ -፳፭ ፵፰ -፩። ኢሳ፵፯ -)

ክልኤቲ ክልኤ -(ሴቶች) ዝኒ ከማሁ ኹለት። በገቢር ጊዜ ክልኤ ቢል እንጂ ክልኤተ አይልም ክልኤቲ ንስት ልኤቲ ኀጣይእ -(ዘካ፭ -፱። ሢራ፯ -) ሥአ ልኤ ንስትያ ወወለዳ ሎቱ ልኤ ዋልደ

ክልኤት ክልኤቱ -(ወንዶች) ኹለት ኹለቱ ክል ደው ርጉ ቤተ መቅደስ። ክልኤ ምኔክሙ። ትረክብ ክልኤተ ፅደወ -(ሉቃ፲፰ - ማቴ፲፰ -፲፱ ፩ነገ - -)

ክልእ -(ዕብ ኬሌእ) ክልክል የግዞት ቤት ዘበኛ ከልካይ የሚቆምበት። የቍጥር ስም የጊዜ ቅጽል፤ ባንድና በሦስት መካከል ያለ ጥር ኹለት ክልእ ልአ ኹለት ጊዜ በበ እሕድ ወበበ ልእ።

ክመ [1]-መቼም መች፤ከመመ።

[2]-(ንኡስ አገ) መቼም መቼም መች ዘወትር ድንት ዘላለም። እመሂ ትልህቁ እነ ውእቱ ወአንተሰ አንተ ክመ ወክመ ውእቱ ስከ ዓለም -(ኢሳ፵፮ -፬። ዕብ፩ -፲፪። ፲፫ -) ኛም እንደ ዳእሙ ብቻ ይኾናል አነ ክመ ወአልቦ እንተ ማየ ሕቀ ዘእምተንተና እገርየ። ሕያዋን ይባርኩከ -(ሶፎ፪ -፲፭። መዝ -፸፪። ቀሌ) ፫ኛም ባወራረድ ፍች ጽሞ ይኾናል ምስጢሩ መቼም መች ካለው ይገባል -(ዕር፳ -ቍ፺፯)

ክሙ -(ክምው ) የቅርብ ወንዶች ጠቃሽ ዝርዝር ተመልከት

ክሙሳስ ከሞሳስ -ታናሽ ፍግግታ የሠሐቅ ምልክት ወይም ቅምሻ መፍካትና መንከትከት ሳይኖር -(ዲድ)

ክማም -( አክማም። ዐረብ) በቁሙ፤ የክንድ ልብስ እንደ እጅ ቤዛ ያለ ባለ መሽቀቅ ዐጭር ምጣ እጅጌ ቀዳሽ ቄስ በቅዳሴ ጊዜ ሲለብሰው እጀ ሰፊውን ሰብስቦ ምክሞ እጀ ባብ ቀሚስ የሚያስመስል ወእምዝ ይልበስ ክማመ ወይእስሮ በዝናር -(ሥር -ቅዳ)

ክምር -( ክምራት፤ አክማር) በቁሙ ልል ከመ ክምረ እክል። ክምረ ሐሠር። በእትወተ አክማሪሁ -(ሶፎ፪ -፱። ራ፳፩ -፱። መቃ -ገ፱) ያገዳ እኽል ሲኾን ክምሩ ዝራማ እንደ ማለት ዲራማ ይባላል፟ ልዑል ማለት

ክሞስ ኮሞስ -(ዕብ ክሞሽ ጽር ሞስ) ስመ ጣዖት ሞአባዊ ሰብእ ከመ ብእሲ የሚመስል -(ዘኍ፳፩ -፳፱ መሳ፲፩ -፳፬ ነገ -፲፩ -)

ክሱብ -(ባን ባት ስብት) የተገዘረ ግዙር። ዘኢኮነ ክሱበ -(ኩፋ -፲፭)

ክሡተ -ገልጦ ተገልጦ  ግልጥ ኹኖ በግልጥ ተናገረ ክሡተ። የዐስየከ ክሡተ -(ዮሐ፯ -፲፫ ማቴ፮ -)

ክሡት -(ታን ታት ሥት) በቁሙ የተገለጠ ግልጥ ክፍት ወልደ ምኅቡእ ውስተ ክሡት ወክሡት ገጽየ። መቃብር ክሡት ጐራዒቶሙ -(ድጓ ጦቢ፪ -፬። መዝ -)

ክሣቶት -(ዕብራ) የመከዳ ልብሶች እንደ ኪስ ያሉ። አንዱን ኬሤት ይለዋል። እለ ይለፍያ ክሣቶተ -(ሕዝ፲፫ -፲፰)

ክሣድ -(ዳት፤ ክሣውድ ዕብ ኬሤድ፤ ሥዲም፤ ስመ ነገድ ዐረ ቂስወድ ማዥራት የላይኛው በዦሮ አኳያ ያለው) ዐንገት፤ በራስና በመትከፍ መካከል ያለ ክፍል፤ ሥርና የዥማት ቦታ የቀሚስ ዐንገትጌ ነገን እይ ክሣድእ ጽኑዕ፟ ክሣዳቲሆሙ ላዕለ ሣውዲነ -(ዘዳ፴፩ -፳፯ ፴፫ -፳፱ ሰቈ፭ -)

ክሳድ -ንገትከሥዶ ከሠደ

ክስበት -መግዘር፤ መገዘር ግዝረት ወአልቦ ክስበተ መዋዕል -(ኩፋ -፲፭)

ክሥተት -መግለጥ መገለጥ አገላለጥ ግልጥነት። ክሥተተ ፍረቶን -(ቀኖ ሎዶቅ) በቁሙ የያሬድ ድርሰት በታላቅ በዓል ቀን የሚባል

ክሥዳ -(ዳት) በቁሙ ዥማት ያንገትና የግር የሽንጥ -(ዐማርኛ)

ክረምት ከረም -(ብ፤ ክራማት) በቁም ዝናም የዝናም ወራት በጸደይና በመፀው መካከል ያለ ክፍለ ዓመት ሠኔ ፳፭ -እስከ መስከረም ፳፭ ያስተዴሉ ክረምተ ለምድር ዘያበቍል ሣዕረ ውስተ ድባር። ቀስተ ደመና ዘክረምት። ዝናመ ክረምት። በክረምት ወበሐጋይ። ክረምት ወመፀው -(ድጓ ቅዳ -ግሩ ኢዮ፴፯ -፭። ዘካ፲፬ -፰። ኩፋ -) በክረምት ፈንታ አክራም ይላል፤ ስሕተት ነው ንትሮስን እይ

 -ዓመት ዘመን ዕድሜ። ዕጐልት እንተ ሠለስቱ ረምታ ወየአክል ሠላሳ ክረምቱ በሠላሳ ክረምት ዘአብዝኀ ክራማተ ሰብዓ ክራማት -(ኢሳ፲፭ -፭። ሉቃ፪ -፵፪። ቅዳ -ዲዮ ኢዮ፴፪ -፰። መዝ -፹፱) በክራማት ፈንታ አክራም ይላል የከረምና የከርም ብዢ ነው -(ስንክ -መስ፩ ጥር፮ አርጋ -)

ክሩይ -(ያን ያት ሪት) የተማሰ የተቈፈረ ፍር

ክርስቱን -የከረሰተነ ክርስቲያን የኾነ ጥሙቅ ዘይሜህር ሐደ ገጸ ኢጥሙቅ ወኢቅቡዕ ወኢክርስቱን ውእቱ -(መጽ -ምስ)

ክርስቲሎቤ -ዝኒ ከማሁ፤ ወምስሌሁ ሐዱ። ማርያም ዕንቍየ ክርስቲሎቤ -(ደራሲ። ራእ፳፩ - ስንክ -ግን፰)

ክርስቲያናዊ -(ዊት) ክርስትና ያለው፤ የክርስቲያን ወገን። አን ረማዊ እንዘ ክርስቲያናዊ በስም ብእሲት ክርስቲያናዊት -(ቅኔ። ስንክ -ኔ፲፱)

ክርስቲያን -(ናት) ቁሙ ጥሙቅ ቅቡዕ ቅቡዓዊ፤ መሲሓዊ። ላንድም ለብዙም ይኾናል እንደ ሰበእ ውስጠ ብዙ ነው ተሰምዩ አርድእት ክርስቲያነ ወኮኑ በዊሁ ክርስቲያነ -(ግብ፲፩ -፳፮ ስንክ -ነሐ፭)

ክርስትና -በቁሙ፤ ክርስቲያንነት። ዘተሐበየ ውሉዶን በክርስትና። ወአጥመቅዎ ጥምቀተ ክርስትና። ክሕደ ክርስትናሁ -( - -፭። ስንክ -ጥቅ፲፭ ጥር፮)

ክርስቶሳዊ -(ዊት ውያን ያት) የክርስቶስ ሕግ ሥርዐት ወገን ደቀ መዝሙር የክርስቶስ ገንዘብ ማናቸውም ኹሉ። ስብከት ክርስቶሳዊት። ንጉሣውያን ወአኮ ክርስቶሳውያን -(ፊልክ -፵፩። መጽ -ምስ)

ክርስቶስ -(ጽር ኽሪስቶስ) የሹመት ስም፤ የተቀባ ቅቡዕ እንደ አሮንና እንደ ዳዊት መርጦ ተቀብቶ የተሾመና የነገሠ መቀባትም ለሦስት ሹመት ነው ካህንና ንጉሥ ነቢይ ለመኾን እሊህን ሦስቱን የሚሾም መዠመሪያ ሕዝብ ይመረጣል፤ ከካህን ነቢይ በተቀደሰ ዘይት ይቀባል፤ በተቀባም ጊዜ የሹመቱን ሥራ የሚያስፈጽም ብት ሥልጣንና ችሎት ያድርበታል ይህ ለኹሉ ነው -(ዘፀ፳፬ -፯። ዘሌ፬ -፫። ፩ነገ -፲፮ -፲፩፲፫። ፫ነገ - -፴፱) ለጌታችን ለመድኀኒታችን ለሥግው ቃል ግን ቀቢውና ሚው ፈጣሪ እንጂ ምድራዊ ፍጡር ስላልኾነ ግዙፍ ቅባት የለውምና በዘይቱ ፈንታ መንፈስ ቅዱስ ቅብዕ ይባልለታል። ኢየሱስ ዘእምናዝሬት ዘቀብዖ እግዚአብሔር መንፈሰ ቅዱሰ ወኀይለ -(ግብ፲ -፴፰) ከሕዝብ እንደ መመረጥ የኛን ባሕርይ ነሥቶ ናሁ ቍልዔየ ዘኀረይኩ። ወአልዐልኩ ኅሩይየ እምሕዝብየ መባል ነው -(ኢሳ፵፪ -፩። መዝ -፹፰) ተቀብቶ እንደ መሾም መንፈስ ቅዱስን ተቀበሎ ካህን ንጉሥ ነቢይ ሐዋርያ መኾን ክርስቶስ ዳግማይ አዳም ምሉአ ጸጋ ቀዳሜ ጸጋ በኵረ ልደት ለኵሉ ፍጥረት መባል ነው -(ኢሳ፲፩ -) የሱስ ማኑኤል በተዋሕዶ የወጣለት የተጸውዖ ስም እንደ ኾነ ክርስቶስም የተቀብዖ ስም ነው። በባሕርዩ ቅባትና ሹመት ልደት የማይሻ ቃል ዳግመኛ መወለድ ስለሚሹ ስላዳምና ስለ ሔዋን ልጆች ዮም ወለድኩከ ተበሎ በኵረ ልደትና በኵረ ዳግማይ አዳም ይኾን ዘንድ ያው ግን ወልድነቱ ውሉድ በቅቡዕነቱ ቅቡዓን ክርስቲያን ለማሰኘት ሰው ኹኖ ቢቀባ ክርስቶስ ተብሏል -(ዳን፬ -፳፭ ማቴ፩ -፲፮) ኢይጽሕቅ ቅብዐተ በህላዌሁ፤ አላ በሥምረቱ ተሠጊዎ ሥአ ቅብዐተ ስመ በዘተሰብአ ተቀብዐ -(ቄር) ወተሰምየ ክርስቶስሀ በእንተ ዘተቀብዐ ምስሌነ ሰብእ ከመ ቃለ ዳዊት ዘይቤ በእንተ ክርስቶስ፤ አፍቀርከ ጽድቀ ወዐመፃ ላእከ በእንተ ቀብዐከ እግ ምላክከ በዘይተ ፍሥሓ እምኵሎሙ ሊኣከ እለ ሙንቱ ሱቱፋኒከ ወለሊሁ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ -(ሃይ -አበ -ቄር) ዘይተ ፍሥሓ ያለውን መንፈስ ቅዱስ ብሎ ተረጐመው ሀብትነትና ቅብዕነት የርሱ ነውና። መንፈስ ቅዱስን ዐሎ ብለው ወልድ ቅብዕ የሚሉ ዎች ግን የተሰብአንና የተቀብዐን ምስጢር እንዳውጣኪ ቀላቅለው ደባልቀው ክርስቶስ ማለት ከ፪ አካል ካል ከ፪ ባሕርይ ባሕርይ የኾነ በተዋሕዶ የከበረ ዋሕድ ማለት ነው ብለው ተቀብዐን ተዋሐደ እያሉ አለቋንቋው አለንባቡ አለስልቱ አላገባቡ ይፈቱታል፤ ቀብዐንና ዋሐደን ተመልከት። ሥግው ቃል ሥግውነቱ መንፈስ ቅዱስን አልተቀባም ሀብታተ መንፈስን ልተመላም ጸጋ አልተቀበለም መንፈስ ቅዱስ ቅብዕነት ክህነትና መንግሥት አልተሾመም የሰውነት ክብር አልከበረም ማለት ሐሰትነቱ ሰማዩም ሰማይ ምድሩም ምድር አይዶል እንደ ማለት ያለ ነውና፤ እሊህንም ስሞሰ ለክርስቶስ ኢያእመሩ ወዘኢይደሉ ይሜህሩ። እለሰ የአምኑ ርቱዐ ይሜህሩ ከመ በሥጋሁ ተቀብዐ ስመ ክርስቶስ ብሂል ቅቡዕ ብሂል ወእፎ ይሰመይ ክርስቶስ ዘኢተቀብዐ ብሎ ቅዱስ ቄርሎስ ነቅፏቸዋል ሐዋርያውም ዘልፏቸዋል -( -ዮሐ - -፳፪) በብሉይ በሐዲስ በሊቃውንት ዘይት ዘይትን ተቀባ እንዳይባል ኹሉ ወልድም ርሱው ራሱ ቅብዕ ኹኖ ወልድን ተቀባ አልተባለምና ወልድ ቅብዕ ማለት እንደ ንስጥሮስ ባህል ተዋሕዶን ኅድረት ወልድ ዋሕድን ኹለት አሰኝቶ ክርስቶስ መባልን ለሥጋ ብቻ አከናንቦ ሰጥቶ ቃልን ክርስቶስ መባል ከመሲሕነት ያወጣዋል ቅብዕና ቅቡዕ ኅዳሪና ማኅደር ጥሬና ቅጽል መንፈስና ቃል ስለ ኾኑ በስምና በግብር የተለዩ ዐይነት ቃሎች ልዩ አካሎች ናቸውና፤ እንኳን በግእዝ በማንም ቋንቋ አንድ ሊባሉ ባንድ ሊጠሩ አይቻልም አፍንጫ እንደ መላስ ወይም ባንዲት ቆብ ውስጥ ራስ እንደ ማግባት ነው። ወልድ በተዋሕዶ አካል ልጅ ፍጹም አምላክና ፍጹም ኹኖ በቀባዒነት አብ ጋራ በተቀባዒነት ከኛ ጋራ ፩ነ ስላለው ቀባዒና ቅቡዕ ቢባል እንጂ እንደ መንፈስ ቅዱስ ቅብዕ አይባልም አብ ቅብዕ እንዳይባል

ክርስጵራስስ -(ጽር ኽሪሶፕራሶስ) የዕንቍ ስም ቅጠልማ ዕንቍ -(ራእ፳፩ -)

ክርታስ -(ሳት። ጽር ኻርቲስ) በቁሙ፤ ካርት ካርታ ወረቀት የሚቈረጥና የሚታፈፍ ቍርጥ ነገር የሚጣፍበት ነዶው ወይም የተጣፈበት ወረቀን እይ። ንሣእ ክርታሰ ወጸሐፍ ምጽአ ክርታሰ ወማየ ሕመት ጦማረ ክርታስ። እሉ ክርታሳት -(ቀሌ። ተረ -ባሮ ኢሳ፰ -፩። ስንክ -ጥር፲፮) ጠውመ ከመ ክርታስ። ብጽሐ ለነ ክርታሰ መጽሐፍክሙ። ታርእዮሙ ዘንተ ክርታሰ ዘጸሐፍኩ ለከ ወጸሐፉ ስማቲሆሙ ውስተ ሠለስቱ ክርታሳት ንኡሳት -(ራእ፮ -፲፬ ተረ -ቄር፲፭ ቀሌ ስንክ ሚያ፫)

ክርናዕ ኵርናዕ -(ዓት) ክርን፤ የእጅ ልበት ማጠፊያው ሹሉ ወይም መካከሉ ከክርን እስከ መዳፍ ባንድነት ኵርናዐ እድ። ውስተ ርናዓቲሃ -(ሕዝ፲፫ -፲፰ ንክ -መጋ፳) በመንጋጋ ፈንታ ጥረስ ንደ ማለት ርናዓት ይላል የመላሽ ስሕተት ነው -(ዮኤ፩ -)

ክርዕ -ክርዓ -( ክራዕ ክርዓት ዕብ ኬሬዕ ሱር ካርዓ ዐረ ኩራዕ) ልበት የእግር ማጠፊያ መቃጠፊያ ከጕልበት እስከ ርጭምጭሚት ያለው ክፍል።

ክርዝ ተክሪዝ -ስብከት ዋጅ መት ቅዳሴ ቡራኬ ንበረ እዴሁ ሊቀ ጳጳሳት ዲበ ርእሰ ፍሬምናጦስ ወጸለየ ላዕሌ ጸሎተ ተክሪዝ ዘሢመተ መጥሮጶሊስ። ኤጲስቆጶስ ዉሕ ሎቱ ከመ ይስፋሕ ዴሁ ለተክሪዘ ቀሳውስት ወዲያቆናት -(መጽ -ምስ -ገ፵፰። ፫፻፳፮)

ክርየት -(መከራየት ክራይ) መቈፈር -(ጥቈ) መቈፈር፤አቈፋፈር ቍፈራ ፋሮ። ወለእመ ተረክበ ሰራቂ ውስተ ክርየተ ቤት -( - -፵፯ -)

ክርዱድ -(ዳን ዳት ድድ) የከረደደ የሻከረ ርዳዳ ሸካራ መጥፎ። ክርዱዳነ ልብ ወክርዱዳነ ኅሊና ወክርዱዳነ ባብ ወክርዱዳነ ትምህርት እለ ይትካሐዱ ትንሣኤ ሙታን -(መጽ -ምስ)

ክርዳድ -በቁሙ እንክርዳድ ክፉ ረም ከስንዴ ጋራ የሚበቅል ፍሬው ከዳቦ ከጠላ ሲገባ ራስ የሚያዞር የሚያንከረድድ መራራ ሸካራ የክፉ ትምርት ምሳሌ። ፪ኛም ሥሩና ምንጩ ሪድ ስለ ኾነ አንዳንድ መጽሐፍ በክርዳድ ፈንታ ግርዳድ ይላል -(ኢዮ፴፩ -፵። ማቴ፲፫ -፳፭) ክርዳድ ዘያውዕይዎ በእሳት። ዲበ ሥርናይ ትኅድጎ ክርዳድ ይብቍል በኵ መላኪ ይምላኅ ክርዳደ ምሰማይ ወረደ ክርዳድ ወሦክ ስቴ ክርዳድ -(ቀሌ። ኪዳ። ድጓ። ፊልክ -፪፻፴፮። መጽ -ምስ)

ክበብ -(ባት) ቁሙ ዘውር ዙሪያ ክብነት ይቁሙ ካህናት ክበቡ ለምዉት ክበቡ ከመ ፀሓይ -(ግንዘ ሔኖ፲፬ -፲፰)

 -ኩብ፤ ኳስ። ክበበ አፍትልት -(ታሪ -አኵ)

 -ክበብ ያለው ገንዘብ ብር፤ የገንዘብ ቍጥር የሐስብ ሎቱ ካህን በበ -(ዘሌ፳፯ -፳፫) በክበብ ፈንታ መክብብ ይላል -(፩ዜና - -)

ክበድ -(ዳት) መክበድ አከባበድ ክብደት ክባድነት ብዛት። ክበደ ጾርነ ቅልል። ክበዱ ለጸባሕት ክበደ ንዋም በደ ቅኔ ክበዳ ለስብሐቲክሙ። አልቦ ዘይክል ጸዊረ ክበዶሙ ኢአድባር ወአውግር ወኢቈላት (መዋሥ ስንክ የካ፯ ቅዳ ያዕ ፪ዜና ስንክ ግን፪። ዮዲ፯ ) ሸክም ሐሳብ ሐዘን ባድ ነገር። ኢይወዲ ላዕሌክሙ ክበደ ምንት ይከውን ገብርከ ክበደ ላዕእ እግዚእየ ግድፍ ምላዕሌከ ክበደ ዕጓለ መሕያው። ከመ ያቅልል እምኔሁ በዳተ (ራእ፪ ፳፬ ፪ነገ ፲፱ ፴፭። ሱቱ ዝ፲፬ ፲፪ ፊልክ ፻፷፭ ብ፲፪ )

ቤት ግንብ በቤት ያለ ገንዘብ ብዙ ብዕል ክብር ወርቅ ብር ሰባራ ሥንጥር ደጃፍ የመለሰው ማጀት የጐረሠው የቤት እግዚየአምር ክበዲሃ። ወትትካፈልዎ ለክበዲሃ። ማኅፈደ ክበዲከ አስጠመ ኵሎ ክበዲሃ (መዝ ፵፯። ፻፳፩ ሰቈ፪ ) ርጉዝ ብት ባዝራ የሐር ገመድ የበቅሎ ክበድ እንዲሉ (ዐማርኛ)

ክቡስ -(ሳን ሳት ብስት) የተከበሰ ክብስ ክብስብስ ጌጥ ወዳድ

ክቡር -(ራን ራት ብርት) በቁሙ የከበረ፤ የተከበረ የተወደደ ውድ። ብእሲ ክቡር ዕንቍ ክቡር ክቡረ ስም፤ ቡረ ሤጥ። ዕደው ቡራን። ልባስ ክቡራት ሀገር ክብርት -(ሢራ፵፬ -፩። አርጋ - ሕዝ፳፮ -፲፯)

ክቡብ -(ባን ባት ብብት) የተከበበ ክብ እንክብል ድንብልብል እስመ ምድር ቡብ ከመ ኮራ ከመ ዐይነ ማኅተም ክቡብ አእባን ክቡባት ወልሙጻት -(አዋል ተረ -ር፰) በክቡባት ፈንታ በብት ይላል፤ ስሕተት -( - - -ገ፲፬ ሄርማ -ገ፲፫ ፹፩)

ክቡታዊ -የውስጥ የልቡና ረቂቅ መንፈሳዊ። ሥርዐት ቡታዊ -(ፊልክ -)

ክቡት -(ታን ታት ብት) የተሸሸገ ሽሽግ ክብት ስውር ድብቅ ጥበብሰ ቡት ወመዝገብ ዘኢያስተርኢ ኅቡእ ወክቡት ክቡተ ተአምር ስመ ውስተ ብርሃን ሀሎከ -(ሢራ፵፩ -፲፬ ቆሮ - -፯። ቅዳ -ሐዋ)

ክቡደ መዝራዕት -ጡንቻም እጀ ወፍራም ክንደ በርዳዳ

ክቡዳነ አቅርንት -ቀንዳሞች፤ ንደ ትልልቆች -(መዝ -፵፬)

ክቡዳነ ጾር -ሸክም የከበዳቸው፤ ሐማሎች

ክቡድ -(ዳን ዳት ብድ) በቁሙ የከበደ  ባድ፤ ጥኑ ብርቱ ክቡር ታላቅ፤ ዐያሌ እጅግ ብዙ ነገ ለአብድ ከመ ጾር ክቡድ ሕማም ክቡድ። ብፃው ክቡድ ብእሲ ክቡድ ተኣምሪሁ ክቡድ -(ሢራ፳፩ -፲፯ ፴፬ -፪። መጽ - ነገ - -፲፰ ስንክ -ነሐ፲፬)

ክብሶ -( ከባስው አው ክብሳት) ክብስ ጠጕ ክብሳት የራስ የጠጕር ክባስ ስተላይ የሚኾን ጌጥ ሽልማት ቀጸላ ሠርመዲ ዐይነ ርግብ። ውስተ መካነ ሰርጕ ዘክብሶ ሥዕርታ ወደየት ሐመደ። ክብሶሆን ወአልሴሲሆን ዘሜላት -(አስቴ፬ -፲፯ ኢሳ፫ -)

ክብረ ነገሥት -የመጽሐፍ ስም፤ ያኵስሞች መጣፍ ቡረ እድ ይሥሐቅ በላስቶች ዘመን የደረሰው፤ ወይም ከዐረብ የመለሰው የጽላተ ሙሴን አመጣጥ የአኵስምን ልዕልና የነገሥታቷን ክብር ከሰሎሞን መወለዳቸውን አምልቶ አስፍቶ የሚናገር

ክብረት -ቁሙ፤ መክበር፤ አከባበር በሬታ። ውድነት ክቡርነት።

ክብሪታዊ -የዲን ዐፈር ጭቃ፤ የዲን ውሃ። ይንሣእ ሙዳየ ልሕኵት ወይደይ ውስቴቱ ማየ መሪረ ክብሪታዊተ ወይንሣእ መሬተ -( - -፳፬ -፮። ዘኍ፭ -፲፯ -፲፰)

ክብሪት -(ዐረ ኪብሪት ሱር ካብሪታ። ዕብ ጐፍሪት) በቁሙ  ዲን የእሳት ዐፈር እሳታዊ ጭቃ ይነቱ ብጫ ክርፋታም -(መቃ -ገ፪)

ክብራታን - ሀገር በምድረ እስራኤል ያለች አንዲት ገጠር። -(ኩፋ -፴፪) አንዳንድ መጣፍ በክብራታን ፈንታ ኬብሮን ይላል ባለብሉዮችም ክብራታንን ኬብሮን ብለው ይፈቱታል። በዕብራይስጥ ግን ሔብሮንና ክብራታን ልዩ ነው

ክብር -(ራት) በቁሙ ልዕልና ላቂያ ብልጫ ሹመት ሽልማት፤ ታላቅነት፤ ኀይል ብዕል፤ ብዙ ገንዘብ። ወድቀት ምክብራ ትላሑ እምክብራ በእንተ ክብረ ዘመዱ። ኵሉ ክብሩ ለሰብ ፍሬ ዕር መንግሥታተ ዓለም ወክብሮሙ። ዘጌሠ ድኅሬሆን ለክብራት ይጐይያሁ -(ቀሌ። ስንክ -ጳጕ፩ ኢሳ፵ -፮። ማቴ፬ -፰። ማር -ይሥ)

ክብርና -ክቡርነት። በቁሙ፤ የሴት ልጅ ክብር ማኅተመ ድንግልና።

ክብተት -( ) መሸሸግ፤ ሽሸጋ፤ ሽሽግነት ክብተት ዘኢየኀልቅ -(ራእ -ሲኖ)

ክብደ ሑረት -ክብደ ሑረት ዳተኛ ዝግተኛ ቀርሳሳ -(ግብ፳፯ -)

ክቦ [1]-በትከበወ።

 [2]-ኵበት የደረቀ እበት፤ ፍሕምና ብርሃን የሌለው ሐመደ ክቦ -(ኵፋ -፳፰) ከበተንና ለከወን እይ

ክቱፍ -(ፋን ፋት ትፍት) የታሰረ እስር። በሐብለ ማእሰር ክቱ -(ደራሲ)

ክታብ -(ባት) መጽሐፍ፤ መልእክት፤ ደብዳቤ ጦማር ተብህለ በክታበ ዐረቢ ዘየሐውር ንጉሥ ዘእንበለ የአዝዞ ዘይሠይም በቃሉ ወበክታቡ ጸሐፈ ሎቱ ክታበ በእዴሁ ይትአዘዙ ሎቱ ሎሙ መኳንንት ክታበ መልእክት -(አዋል - - -፱። ንክ -የካ፱ መስ፯)

 -በቁሙ የጠንቋዮች ጥፈት አስጠንቋዮች የሚያነግቱት ሸን ክታብ፤ የደረት መጣፍ። -(ተረት) ማተብና ዐንገት፤ ክታብና ደረት እለ ይጽሕፉ ክታባተ በምክንያተ ፈውስ -( - -፲፭)

ክታን -(ዕብ ኪታን ሱር ኬታና ዐረ ከታን) ተልባ የተልባ እግር ፈትል ልብስ ቢሰ ታን ልብሰ ታን መዋጥሐ ክታን -(ፈላስ -ገ፷፯ አፈ -ተ፳፰ ደራሲ)

ክትመት -ምልክት መለዮ ትሕትና ውእቱ ክትመተ ሐራዌ ክርስቶስ -(ፊልክ -፻፶፪)

ክኑስ -(ሳን ሳት ንስት) የታከበ የተሰበሰበ ክምቹ።

ክናሴ -አንድነት ታፌ ባሬ አመ በርከ ታቦር ምስለ ሐዋርያት ክናሴ የሀብዎ ንስሓሁ ተስዐተ ሱባዔ ይጹም ወእምድኅሬሁ ይረክብ ክናሴ ስለ ሕዝብ መሀይምናን -(ስንክ -ነሐ፲፫ ቀሌ)

ክናት -(ቅናት። ዕብ ክናት) ዐጋዥ ረዳት ባልንጀራ።

ክን -የቅርብ ሴቶች ዝርዝር( ክሙ) ክን

ክንሰት -ዝኒ ማሁ፤ መሰብሰብ፤ መሳተፍ አንድነት ምስለ እለ የአምኑ ኅብር ክንሰተ -(መጽ -ምስ)

ክንፊፍ ክነፊፍ -ክንፈ ክንፍ፤ ክንነ ክነፍ፤ የጫፍ የመጨረሻ መጨረሻ የማእዝን ማእዝን -(ሔኖ፴ -)

ክንፍ -( ክነፍ አክናፍ ዕብ ካናፍ ሱር ኬንፋ ጌፋ ዐረ ከነፍ ጅናሕ) በቁሙ፤ የአዕዋፍ ገላ መብረሪያቸው፤ የመርከብ ሸራ ጽቅ እጅ። መኑ ይሁበኒ ክን ከመ ርግብ። ስር ዘዐቢይ ክነፊሁ። አሕማር እለ ቦን ክንፍ ለምጽዋት ባቲ ክናፍ ዘወርቅ -(መዝ -፶፬። ሕዝ፲፯ -፲፯ ኢሳ፲፰ -፩። አፈ -ተ፴፪) ለባሕር ዓሣም ይነገራል -(ዘሌ፲፩ -፲፪)

 - ዳርቻ ማእዝን፤ የልብስ የቦታ ሠተት ክንፋ ወተዐቍሮሙ በክነፊከ ክንፈ ምድር እምአርባዕቱ ክነፊ ምድር -(ኩፋ -፴፫። ሕዝ፭ -፫። ኢዮ፴፯ - ኢሳ፲፩ -፲፪)

ክዑብ -(ባን ባት ብት) የተካበ ዕጥፍ ድርብ ብብር ብሰት እን ክዑብ ፈትሉ ክዑበ ከለሜዳ ነት ክዑብ ሜላት ዑብ። በዓሎ ክዑበ ከመ ይግበሩ -(ሢራ፵፭ -፲፩ ዲድ -፫። ዘፀ፳፭ -፬። ፴፮ -፱። ስንክ -ጥር፩)

ክዒብ ቦት -(ከዐበ ይክዕብ ይክዐብ) መካብ መደርደር፤ ማነባበር አንዱን ባንዱ ላይ ማኖር ማጠፍ መደረብ ጥፍ ድርብ ማድረግ መጽሐፍ ግን በከዐበ ፈንታ አካዕበተ አመክዐበ ይላል

ክዒው ዎት -(ከዐወ ይክዑ ይክዐው ወክዐ) ማፍሰስ መከንበል መድፋት መገልበጥ መዘርገፍ፤ መርጨት መፈንጠቅ፤ የፈሳሽና የርጥብ ለደረቅም ይኾናል፤ ነገረን እይ ደመና ይክዑ ዝናመ ውስተ ምድር ፈለግ ይክዑ ማየ ውስተ ባሕር። ለክዒወ ደመ ሰብእ። ከዐ ዘርዐ ውስተ ምድር ማዑተ ከርሡ ዐወ ከመ ፀፍዕ ዘላሕም። ከዐ ልበክሙ ቅድሜሁ ምስለ ገዐር ወክዒወ ልብ -(መክ፲፩ -፫። ኖ፸፯ - -፮። ኩፋ -፲፩ ፵፩ ስንክ -ነሐ፲፰ መዝ -፷፩። አፈ -ተ፴፩) እክዑ እምነ መንፈስየ ዲበ ዘሥጋ ዐወ ዕሌሁ ምሕረቶ እክዑ ቅድሜሁ ስእለትየ -(ዮኤ፫ -፩። ዘፍ፴፱ -፳፩ መዝ -፻፵፩) ናብልል ናንቀልቅል በማለት ፈንታ ንክዐው ይላል፤ የመላሽና የጣፊ ስሕተት ነው፤ በለለን እይ -(ዘፍ፲፩ -፯። ኩፋ -)

ክዕው -(ዋን ዋት፤ ውት ዑት) የፈሰሰ ፈሳሽ የተዘረገፈ ብዙ ፍጹም። ማይ ዕው ሰብእ ክዕው ማይ። እን ክዕው ማዑቱ በመዐት ክዕው -(መጽ -ምስ። ደራሲ መጽ -ምስ ሕዝ፳ -፴፫ -፴፬)

ክዕወት -መፍሰስ ማፍሰስ አፈሳሰስ ፈሰሴ ፈሰስ ክዕወተ ደም። ከሠተት ክዕወተ ደማ -(ሔኖ፺፬ -፱። ዘሌ፳ -፲፰)

ክዋኔ -(ንያት) [1]-መከወን -( ) መከወን አከዋወን ክወና

[2]-ክዋኔ፤ -(ኩነት) መኾን አኳኾን ኹነታ ተፈጥሮ አናዎር ኑሮ ምስጢሩ እንደ ህላዌ ነው የባሕርይንና የተረክቦን ጾታ ያካልን ለንታ ያሳያል አኀሥሥ እምጥንተ ዋኔሃ ባሬ ክዋኔሁ። ይቤ ፎጢኖስ እማርያም ክዋኔሁ ወልድ ኅሊና ፍጡራን ይኄሌ አእምሮ ክዋኔሁ ወባሕቱ ይስእን። ልቦ ማኅለቅት ለክዋኔሁ -(ጥበ፮ -፳፬ ፲፫ -፭። መጽ -ምስ ፊልክ ቅዳ -ኤጲ) የህላዌን ፍች እይ ዚህ ጋራ ንድ ነው

ክዋን -(ናት አው ክዋኒት ንያት) የደንጊያ ምድ ሐውልት፤ ትክል ንጊያ ቁሞ ተገትሮ የሚኖር ዘአዘዝከ ክዋኒተ ወአእመንከ ሐዋርያተ በመስቀልከ ረከብነ ሕይወተ ወርእየ ክልኤተ ክዋንያተ ሐቲ በየማነ ቤት ወአሐቲ በፀጋመ ቤት፤ ወይቤ አግዚእነ ትሬእዩኑ አርኣያ ..ወተመይጠ ኀበ ክዋኒት ወይቤላ ..በጊዜሃ ቀነጸት ክዋኒት ወነበበት ሰብእ -(መዋሥ። ስንክ -ነሐ፴)

 

ክዋው -(ዋት) ቅለት፤ ውሸት ቅጥፈት። በጠዋይ ቃል ወበክዋው ነገር -(መቃ -ገ፳፫)

ክዉል -(ላን ላት ውልት) በኋላ ያለ፤ የተከተለ፤ ኋለኛ ደጀን

ክዉስ -(ሳን ሳት ውስት) የተካወሰ የተናጠ የተናወጠ

ክዩድ -(ዳን ዳት ይድ) የተረገጠ የተጠቃ ጥቁ ሕዝብ ቅቡጻን ወክዩዳን -(ኢሳ፲፰ -)

ክዱን -(ናን ናት ድንት) የተከደነ የለበሰ ስውር ሽፍን ክዱን ብን ዲቤሁ። ዱን ብከ ዕበይከ ክዱን ትምህርትነ -(ዮሐ፲፩ -፴፰። -ዮሐ ፪ቆሮ - -)

ክዳን -(ናት) በቁሙ መክደኛ መግጠሚያ ልብስ ቀሚስ፤ መጐናጸፊያ ለሓፍ ምንጣፍ መጋረጃ ድንኳን፤ ዳስ ጥላ ከለላ፤ ቤት ጐዦ የሚሰውርና የሚሸፍን ኹሉ። ክዳነ ዐዘቅት ዘቦ ክልኤ ክዳናት። ክዳን ዘሕብረ ስቅ ትከድኖሙ ከዳነከ ነሣ ክዳነ ወጠምዐ ውስተ ማይ ዳንከ ዘታሕተ ገቦከ ክዳን በዘይትገለበቡ ምጠል -(፪ነገ -፲፯ -፲፱። ሉቃ፫ -፲፩። ዘፍ፴፯ -፫። ሕዝ፭ -፫። ነገ - -፲፭። ምሳ፳፪ -፳፯። ኢሳ፬ -)

ክድነት -መክደን መከደን አከዳደን አለባበስ ክዱንነት። የሌት ልብስ፤ ጭን ፍረት ኢይክሥት ክድነተ አቡሁ -(ኩፋ -፴፫)

ክፉል -(ላን ላት ፍልት) የተከፈለ የተካፈለ የተከፋፈለ ክፍልፍል ዘክፉል ጽፈሪሁ እን ሐዱ ፍሉ ውስተ ብዙኅ ፉል ልሳናት ክፉላት -(ዘዳ፲፬ -፯። ጥበ፯ -፳፪ ግብ፪ -)

ክፉእ -(ኣን ኣት ፍእት) የከፋ ክፉ የጠፋ ጥፉ መጥፎ ብልሹ። አምሳለ ሕሡመ ወክፉአ ጻሬ -(አረጋ -መል፲፬)

ክፋር -(ዕብራ) ገጠር፤ ታናሽ አገር ጥቂት መንደር የገበሮች ፈር

ክፍለት -መክፈል መከፈል አከፋፈል ክፍያ ውእቱመ እግዚ ወሰብእ ዘእንበለ ክፍለት ዘእንበለ ውላጤ ወኢክፍለት -(ቄር - ሃይ -) ክፍል መክፈልት በማለት ፈንታ ፍለት ይላል፤ አያሰኝም። በበ ክፍለቶሙ ካህናት -(፪ዜና - -፲፬)

ክፍላዊ -ፍላም  ዕድላም፤ ክፍልነት ያለው። ሀኬት ክፍላዊ -(ፊልክ -፵፬)

ክፍል -( ክፍላት አክፋል) ቀመር፤ የቍጥር መደብ መክፈያ ማካፈያ። ዘወፅአ ምክፍል -(አቡሻ -፲፩)

ክፍአት -መክፋት አከፋፍ ክፋት፤ ክፉነት መጥፎነት ግዳግነት የመልክ የግብር ኢይምህክ ልሑየ በእንተ ርእየቱ ወኢሕሡመ ይሜንን በእንተ ክፍአቱ አላ ያስተጋብእ ክፍኦተ በሳ ወክፍልቱ ለአዳም ይሢኒ ምኩሉ ፍጥረት በቅድሜሁ -(ግንዘ። ማር -ይሥ፰። ፴፭)

ኰሓሊ -(ሊት ልያን ያት ሐልት) የኳስ የሚኵል ኳይ ተኳሽ

ኮለ ሐቅል -ንጐት፤ የሽቱ ቅጠል በርሻ ባዝመራ ውስጥ የሚበቅል፤ በባው ጥቍር ፍሬው ታናናሽ ዐረቦች ሉፋሕ የሚሉት። ሉፋሕና ትፋሕ አንድ መስሎ ስለ ታያቸው መላሾች ኮል ለውታል፤ ተርጓሞችም እንኰይ ይሉታል ዕንጐትን እይ -(ዘፍ፴ -፲፬ -፲፭) ይሰወጥ በአንፍየ ናክሙ ኮል ቅብዐ ጽጌ ለአንፈ ኵሉ ዘይጼኑ ኮለ -(ስንክ -መስ፳፭ መጋ -፲፯)

ኮለ ወርቅ -የወርቅ ትፋሕ በትፋሕ አምሳል የተሣለ የተቀረጸ -(ምሳ፳፭ -፲፩)

ኮለለ -(ተቀ ) ተንኳለለ ኮለል ኮለል ዱብ ዱብ አለ የፍሬ የእንብ የደም አወራረድ ለውሃም ይኾናል። የሞፈርንና ያባለ ዘርን ቋሩን ክርክሩን ኮለል ማለት ከዚህ የወጣ ነው

ኮል [1]-( አክዋል) የተክል ዕንጨት ትፋሕ ፍሬው ክብ እንክብል ሥጋማ፤ ሲያዩት ሲበሉት ደስ የሚያሰኝ ቶሎ የማይደርስ የማይበስል ወደ ኋላ የሚል ኮል ዘውስተ ዕፀወ ገዳም። ሰደቁኒ በአክዋል እምኀበ ኮል አንሣእኩከ ቅርፍተ ኮል -(ማሕ - - -፭። -፭። -) ከወሎ፤ የደጋ ንጨት ኰሸሽላ ቅጠሉን አህዮች ፍሬውን እረኞች አበባዉን ንቦች የሚወዱት ማራም ማረ መልካም

 [2]-ትፋሕከወለ

ኮሞል [1]-(ላት) ስመ ዕፅ፤ ፍሬው የሚበላ የኮል ሱታፍ የተክል ዐይነት ዛፍ ባለቅኔዎች ግን ለይተው ሸዬ ወይም እሼ ይሉታል ፍችው ኮል አምሳለ ኮል ማለት ነው። ቀነውዎ ውስተ ሥጋሁ ምእተ ወኀምሳ ወሠለስተ ቅንዋተ ዲበ ዕፀ ኮሞል ወሀለዉ ህየ ዕፀወ ኮሞል ወሰገዱ ሎቱ ለእግዚእነ የሱስ ክርስቶስ ወኮኑ ድኑናነ እስከ ዛቲ ዕለት -(ስንክ -መስ፲፩ ጥር፲፩ ግን፳፬)

 [2]-ስመ ዕፅከወሞል።

ኮሞስ -ስመ ጣዖትከመወ

ኰሰረ -(ዕብ ካሼር) አማረ ተከናወነ፤ ንጹሕ ጽሩይ ኾነ

ኰሰ -( ሳኵስ ሳን) ዝንጕርጕር ጠቃጠቆ ዘኰሰኰስ ሕብሩ ወዘኢኮነ ኰሰኰሰ ወበግዕተ ድንግል ዘኢተአምር ተውሳከ ወለደት ኰሳኵሰ ሰብአ ወአምላከ ምሳለ ወርቅ ይግበሩ ኰሳኵሰ ዘብሩር አፍራስ ኰሳኵሳን -(ዘፍ፴ -፴፪ -፴፫። ቅኔ። ማሕ፩ -፲፩። ዘካ፩ -)

ኰሰየ -(የኰስሐ መንቲያ) ኳሸ ኵሸት ቃል አወጣ፤ ፈጥሮ አስመስሎ ተናገረ የቅኔ የግጥም የተረት የጨዎች እገሌ ኳሽ ነው ኵሸ ቅኔ እንዲሉ።

 -ለየ ነጠለ ፋፈለ አጠፋ አበላሸ ነቀፈ ካደ ንከፍሎ ወንኰስዮ ለዐማኑኤል እምህላዌሁ ዘውእቱ ሕይወት። እለሰ ይብሉ ቃል ዘኮነ ሥጋ ወኢተወልደ በሥጋ እምብእሲት ይኰስይዋ ለአሚን። እመሰ ኰሰይነ ልደቶ ዘከማነ ኰሰይካ ሃይማኖት -(ቄር -እስት ተረ)

 -ዐበ ተባበረ፤ ተዛመደ አንድ ወገን ኾነ በስም በግብር በርስት በነገድ ቅሩቡ ዘይኰስዮ ወእመኒ አልቦ ዘይኰስዮ -(ዘሌ፳፭ -፳፭ -፳፮) ኰሰ በቤዘወ ፈንታ ገብቷል -(ዘይኰስዮ) የሚቤዠው ዘመድ ማለት ነው።

ኰሲሕ ሖት -(ኰስሐ ይኰስሕ ይኵሳሕ) መኵሳት፤ ማራት መቅዘን። በረዘንና ዘበለን እይ። ፋሲካ ዘቦቱ በሊዕየ እኰስሕ ወሰትይየ እሠይን፤ ዳእሙ እውዕል ፋሲካ ሰማያዌ ዘአልቦቱ ስሕ ወኢሥንት። ተሀውከ ርሡ ለአርዮስ፤ ወሖረ ኀበ ሙፃአ ስሕ ይኵሳሕ ወወፅአ አማዑቱ -(አዋል። ስንክ -ነሐ፲፰) ከሳ ኰሰሰ ማለት ዐማርኛ ከዚህ የወጣ ነው አንዳንድ መጣፍ በኰስሐ ፈንታ አኵስሐ ይላል የጣፊ ስሕተት ነው አኵስሑ ልኩ አዕዋፍ ውዑየ ውስተ አዕይንትየ። ከመ መዝበር ዘኵሉ ያኰስሕ ውስቴቱ በረ ከመ ያኵስሕ -(ጦቢ፪ - ኤር፲፱ -፲፫ መጽ -ምስ)

ኰሣኵሥ -ዝንጕርጕርኰሳኵስ።

ኰስተረ -(ስሯ ) ኰሰተረ ጠረገ ጥሩ አደረገ ሰበሰበ ለማፈሥ ረጠ ቈጠቈጠ። ስተሩ መካነ ጎልጎታ ቀዲሐ ማይ ወኰስትሮ ስሐ ፍራስ ዘዘ ይኰስትሩ ዐውደ ሀገር ዕፅ ዘያስተሓምሙ ቦቱ ወይዋሕይዎ ንዘ ይኰሰትሩ ውዶ -(ስንክ -መጋ፲ ጥቅ፱ ዮሴፍ -ድ፳)

ኰስታሪ መኰስትር -የሚጠርግ የሚያጠራ ጠራጊ ስታሪተ ቤተ ክርስቲያን -(አዋል)

ኰስኰሰ -(ዲቃ ወይም ተቀ ) ሻከረ፤ ኰሰኰሰ ዝንጕርጕር ኾነ

ኰረበ -(ዕብ ካራብ ሐራብ ከረየ ነሠተ) ቈፈረ ረሰ፤ ናደ አፈረሰ በጠ ተነፋ ተከረበ ረብታ ኾነ። ኰረብታ ድድ እንዲሉ ድዳም ሲሉ።

ኰሪህ ሆት -(ኰርሀ ይኰርህ ይኵራህ ዐረ ከሪሀ። ዕብ ሀክሬሕ) ማስገደድ በግድ መያዝ ማሠራት አለውድና አለፈቃድ ማኖር ትኰርህዎ ለነዳይ -(ሔኖ፺፮ -)

ኮራ -(ራት) [1]-ኵሬ፤ ምዕቃል የውሃ ቋሚያ መጠራቀሚያ የውሃ ናሹም ላቁም ጽዋ ጣሳ ምንዛህ ስኵስት ኮራየ ዘብሩር ደይ ውስተ ሐስሉ ዘይንእስ ወሤጠ እክሉሂ ወይከውና ጻህራት ዘቤተ እግዚ ከመ ኮራት -(ዘፍ፵፬ - -፱። ኩፋ -፵፪። ዘካ፲፬ -)

 -ጋን ዝንግሪር፤ ማድጋ ፊቀን፤ እንስራ በርሚል የመሰለው ኹሉ ትመልእ ማየ በኮራ ሐዲስ። ምልአ ኮራ ማየ መልኦሙ በኮራቲሆሙ ማየ -(ቄድር -ገ፩ ስንክ -መስ፳፯ ሠኔ፳፬)

 - ሀገር የደብረ ሊባኖስ ገጠር ታችኛው ገዳም ውሃው የማያልቅ የማይደርቅ በላም ማለት ነው፤ ምስጢሩ ውሃን አይለቅም። -(የታቦት ፈን) ትምሩኝ እንደኾን ልም() ወደ ኮራ ያባ መጋዛብ ልጅ የይቶት እዝጊያራ

[2]-ኮራ፤ ኾራ አንቦ እንብ እንብ የሚል የጨው ውሃ ለከብቶች የሚበጅ የሚያሽርና የሚያወፍር ወይም ግጦ ቦረቦር ጨው ጨው የሚል ዐፈር። ይኸውም የሚገኝ በወንዝ ዳር ዚያው ውሃው አጠገብ ነው

 [3]- አንቦከዊር ኮረ

ኰራሲ -(ጽር ኻርሲት ዕብ ሐርሲት) ሸክላ የሸክላ ዕቃ ወይም ያልተሠራው ፈር መሬት ጭቃ፤ የገል ስባሪ ዶቄ አንቀጸ ራሲ -(ኤር፲፱ -)

ኰራኪ -(ዐረ ኩርኪይ ሱር ኩርክያ) ርዬ፤ ታላቅ አሞራ እንደ ራዛ ያለ ሲጮኽ የሚል በዝቶ ተንጋግቶ የሚኼድ ባለቅኔዎች ግን ምሥጥ ንዳን ይሉታል ዘከመ ንህብ ወራዛ ወኰራኪ -( - -፵፬ -)

ራዚ -(ዕብ ኮራዚን) የከተማ በጌንሳሬጥ ባሕር አጠገብ የነበረች ከተማ -(ማቴ፲፩ -፳፩ ሉቃ፲ -፲፫)

ኮሬ -(ጽር ኾሬ፤ ኾራይ) ሙራደ ማይ የሰን የኵስኵስት ጡት። የላሕመ ብርት አፍ እንደ ቦንቧ አፍ ኹኖ ጡት ያለው የሚከፈትና የሚዘጋ ባለቅኔዎች ግን የብረት ጋን ይሉታል ፍችው አይዶለም። ወእምላዕሉሁ ናብስት ወአልሕምት ግብረ ኮሬ ሙራዱ -(፫ነገ - -፳፱) ሙራድና ኮሬ አንድ ወገን ነው ዕብራይስጡ ራድ ያለውን ጽርኡ ኾሬ ብሎታል፤ የግእዝ ፣መላ ግን ኮሬን በከንቱ አግብቶታል ወይም መላሽ ግብረ ኮሬሁ ያለውን ተርጓሚ ሙራዱ ብሎ ዳር አመልክቶት የኋላ ጣፊ አግብቶት ይኾናል በብዙ መጣፍ ውስጥ ስንኳን ትርጓሜው ጥቅሱና ሐተታው ሳይቀር ገብቶ እየተጣፈ ይገኛል ምክንያቱም ጥፈትና ትምርት ተባብረው ተጫፍረው ንድ እጅ ስላልተገኙ ነው

ኮሬ ኤጲስቆጶስ -(ጽር ኾሬፒስኮፖስ) የኤኢስቆጶስ ዐርክ ምክትል እንደራሴ ወኪል ወራሴ መንበር -( - -፬። -፫። -)

ኮር [1]-( አክዋር ዕብ ካር) ቁሙ ኮርቻ ግላስ፤ መከዳ ትራስ ቀንበር ወሀለወት ሰይፍ ታሕተ ኮር ርቻ -(ድር -ሚካ)

 [2]-በቁሙ ኮርቻከዊር ኮረ

ኰር -(ዕብ ኮር) የመስፈሪያ ስም፤ ሖሜር ዐሥረ ፈጅ ገንቦ ይት ወይም ስንዴ የሚይዝ። ርና ሖሜር ስም ነው -(ሕዝ፵፭ -፲፬)

ኰርአ -መታ ራ፤ጐርዐ

ኰርዐ [1]-(ቀርዐ) መታ ረመ ረና ረኰመ፤ ደሰቀ ጐሰመ የዘንግና የክርን የኵርኵም የቡጢ የጡጫ መታት የክርንም አገዳ ቀላል ውስጠ ክፍት ስለ ኾነ በዕብራይስጥ ቃኔ ይባላል ኅለት ማለት ነው እለ ይኰርዕዎሙ ዕቤራት ወለዕለ ማውታ ይኰርዑ ርእስተ ዳያን። ወይኰርዕዎ ርእሶ በኅለት -(ሚል፫ -፭። ዓሞ፪ -፯። ማቴ፳፯ -)

[2]-በቁሙ፤ ኰራ ታበየ፤ ተቈነነ ተጓደደ። -(ተረት) ባሪያ ሲኰራ መድኀኒቱ ዱላ ለቤትም ጣራ ለባጥ ለመዋቅር ይነገራል። -(ግጥም በቴዎ ጊዜ፤ ኀይለ መለኮት ራስ ዐሊን ደራው ባላባት ዋቄ ዳቦ እጅ ላወጧቸው) ርቶ የነበረው የነዋቄ ኀይሉ ወጣበት ለመጥ ደራ

ኰርኰረ -(ዲቃ ርኬር) ዘለለ ፈንጨ ዞረ ዐወደ ዙሪያ ዙሪያውን ዞረ የበዓል ደት፤ ላውድማም ይኾናል። በቁሙ ረኰረ ለማሣቅ ለማስጮኽ ለማስሮጥ የብብትና የከበሮ የፈረስ የበቅሎ

ኰርጐነ -(ረገነ) ከበበ በሰበ አከማቸ

ኰብስ ኮብስ -ብሽ የደዌ ስም፤ ገላ የሚነፋ የሚያሳብጥ የሚያፈርስ የሚቈምጥ ምጥና ቢስ ገላ። አዝልፎ ስካር ያመጽእ ቀጥቃጠ ወጥፍአተ ልብ፤ ወኰብሰ ወሞተ ብት ወፈፀንተ -( - -)

ኮቶሊካ -(ጽር -ቶሊኮስ) ካቶሊካዊ የካቶሊክ ሃይማኖት ኮቶሊካ፤ እንተ ይእቲ ሐዋርያዊት ወያክብርዎ በስም ዐቢይ ዘኮቶሊካ ዘውእቱ ስመ ሊቃናት -(አትና አዋል - -)

ኮቶሊክ -(ጽር ቶሊክ) የቤተ ክሲያን ስም ላዊ ዘኵሉ እን ላዕለ

ኮነ -ኾነ ነበረ የነገር ጥንት የንባብ አርእስት እየኾነ እንደ ይቤ አንቀጽ ይስባል። ወኮነ ምድኅረ ሞተ ሙሴ፤ ተናገሮ እግዚ ለኢያሱ። ወኮነ እምድኅረ ሞተ ሳኦል፤ ተመይጠ ዳዊት ምቀትለ ዐማሌቅ ወኮነ በውእቱ መዋዕል፤ ወፅአ ትእዛዝ ምኀበ ቄሳር ንጉሥ -(ኢያ፩ -፩። ነገ - -፩። ሉቃ፫ -) ፪ኛም በትንቢት አንቀጽ ላይ ሲደረብ ምስጢሩና ፍችው ጽንዕ ይኾናል። ኮነ ያፈቅር ኮነ ይጐይይ ኮነ ይትመዐዕ ቢል ይወድ ነበር ወይም ይወዳል ኾነ ያሰኛል። ዐጸደ ወይን ኮነ ሰሎሞን ያለውም ኮነ የለ ጽንዕ ይባላል ኮነም ቢቀር ሎቱ ለሰሎሞን ብሎ፤ አለው ነበረው ያሰኛል። ፫ኛም ስቶድቅበት ዘማችነቱን አሉታ በዝብዞት በኢና በአኮ በነባርነት ይፈታል፤ ምክንያቱም ደራሽና መላሽ አለቦታው ስላገቡት ነው። አንሰ ኮንኩ ኪያሁ ኢኮነ ሠናየ ነሢአ ኅብስተ ውሉድ ወውሂብ ለከለባት። ኮለ ክሙ ታእምሩ መዋዕለ ወአዝማነ ኮንክሙ ነግደ ወፈላሴ። ኢሠናይ ኢለክሙ፤ ኢአንትሙ፤ ወይም አኮ አንትሙ ነገ ወፈላሲ ማለት ነው አኮና አንድ ወገን ናቸው ኮነ ግእዝ መሳቡ ተለዋጭና ዃኝ ያገኝ ነው ንዳንድ ጊዜም በግእዝ ፈንታ ለን ይስባል ወይከውን ፍሬሁ ሲሳይ ወቈጽሉሂ ፈውስ -(ሕዝ፵፯ -፲፪) የኮነን አፈታት ብለው የሚቈጥሩ አሉ፤ ምስክራቸው አያጠግብም ብዙው ልብ ወለድ ነው ኮነ በዐረብና በዕብራይስጥ አንዳንድ ወገን ናቸው ረብ ካነ ብሎ ኾነ አለ ነበረ ይላል ዕብራይስጥም ያህ ብሎ ኮነ ለወ ይላልና የኮነ አፈታት ስልቱ መብዛቱ ስለዚህ ነው ዳግመኛም ኮነኒ ኮነነ በቍዐኒ አከለኒ በማለት ፈንታ ኮን ይላል የመላሽና የጣፊ ስሕተት ነው ስእነት ብሂለ ኮንየ ሳት ወማይ ኢይብሉ ኮንየ -(ምሳ፳፬ -) -(ዕር፱ -ቍ፸፯። ር፳፯ -፻፷፰)

ናኒ -(ኒት ንያን ያት) የሚኰንን ናኝ፤ ገዥ ፈራጅ፤ ዳኛ ጌታ መምር። ፈታሒ ወኰናኒ ሕግ ናኒ መኑ ረሰየከ ናኔ ሎቱ -(አፈ -ድ፪ - - -፩። ፊልክ -፻፲፰)

ኰንኖ ኖት -(ኰነነ ይዄንን ይኰንን። ዕብ ኮኔን፤ አዘጋጀ) መኰነን መፍረድ መተቸት፤ መበየን መዳኘት ይትነሣእ እግዚ ለኰንኖ። ኢትኰንኑ ከመ ኢትትኰነኑ። ዘይኴንን በጽድቅ። ቦኑ እግ ይኴንን በዐመፃ -(ኢሳ፫ -፲፫። ማቴ፯ -፩። ፩ጴጥ - -፳፫ ኢዮ፰ -)

ኮንየ -ነኒ ኾነኝ በቃኝ ቅቶኛል ኮንየ እንከሰ -(፬ነገ -፲፱ -)

ኰዓቲ -(ቲት ትያን ያት) የሚኵት የሚኰተኵት ኳች ትኳች

ኰከመ -ካከመ፤ የእግር ኰመኰመ፤ የምግብ የጨዎት ዐፈሰ ዛቀ የምርት።

ኰከም -(ማት) የፍም መጫሪያ መተርከሻ ያመድ ማፈሻ። ኢያሚንን እይ ከዚህ ጋራ ነው ባለብሉዮች ግን እንቅብ ይሉታል አንኮላ ሽክና የሚሉም አሉ ህርታት ወኰከማት -(ኤር፶፪ -፲፰)

ኮከበ ምዕራብ -የማታ ኮከብ አስታርቦሽሽ -(ስንክ -የካ፪)

ኮከበ ገዳም -ቅዱስ እንጦንዮስ -(ስንክ -ጥር፳፪)

ኮከበ ጽባሕ -ያጥቢያ ኮከብ፤ ማለዳ የሚወጣ -(ኢሳ፲፬ -፲፪)

ኮከብ ( ከዋክብት። ዕብ ኮካብ ሱር ካውክባ ዐረ ከውከብ) ቁሙ የብርሃን ቅንጣት የጸዳል ሰሌዳ ብርሃ የተሣለበት የሰማይ ጌጥ የጠፈር ፈርጥ ሌሊት እንዳሸዋና እንደ ፋና በዝቶ የሚታይ የሚያበራ የፀሓይ ሰራዊት የጨረቃ ጭፍራ ዘዋሪ ከባቢ ምነቱ ከከወወና ከከበበ ኹለቱ የተዴቀለ ነው ስለዚሀ በኮከው ፈንታ ኮከ ይላል ኣበዝኅ ዘርዐከ ኮከበ ሰማይ። ኮከብ ምኮከብ ይኄይስ ክብሩ አሰርገወ ሰማየ በከዋክብት። ከዋክብተ ማይ ለወር ወለከዋክብት ዘአኰነኖሙ ሌሊተ (ኵፋ ፳፬ ፩ቆሮ ፲፭ ፵፩። ድጓ ኤር፲፱ ፲፫ መዝ ፻፴፭)

ኮከብ ዘቦቱ ዘነብ -ዥራታም፤ ባለዥራት የክፉ ምልክት -(አዋል)

ኮከወ -ዞረ ዋተተ ከዊው ከወ፤ ከወወ

ኮከወ ከውከወ - -(ተቀ ) ዞረ ዋተተ ተንከወከወ። ከውካዋ እንዲሉ፤ ዘዋሪ ሲሉ።

ኰኵሕ [2]-(ሓት ዕብ ሕ፤ ጥንካሬ ብርታት) ጥኑ ደንጊያ ጥፍ ዐፈር ለበስ ቋጥኝ ገዎቻ ተራራ ኰረብታ ጭንጫ ደረቅ ጥብቅ ጠራም መሬት አንቅዐ ኰኵ ዘሐነጸ ቤቶ ዲበ ኰኵሕ። እግዚ ጸወንየ ወኰኵሕየ ጐዩ ውስተ ኰኵሐ ሬሞን ዘወድቀ ውስተ ኰኵ ልቦ መሬት ብዙኅ -(መዝ -፸፯። ማቴ፯ -፳፬ ፪ነገ -፳፪ -፪። መሳ፳ -፵፯። ማቴ፲፫ - -)

 [2]-ንጥፍ ደንጊያኰኵ

ኰካይ -(ዋከየ ውኩይ) ቡሓ ራሰ ነጭ በግ -(ትግሬ)

ኮክህ [1]-በቁሙ ኮክ የተክል ዕንጨት ስም ፍሬው የሚጥም ዐጥንታም። ኮል ወኮክህ ፍሬሁ ለኮክህ -( - -፲፯ -፪። -)

 [2]:-ንጥፍ ደንጊያኰኵ

 [3]-ኮክ የኮክ ፍሬከወከ

ኮፒ -(ሮማይ ኮፒያ) ብዛት፤ የጥፈት አበዛዝ ብዥ ቅጅ ንድ የነበረው ብዙ መኾን የማይጠፋ ቀለምና ርሳስ የሴቴ ደም የሚመስል

ኳሄላ -(ላት) የጠፍር ኳስ ሩር ጥንግ የተኵስ ዐላማ ጊጤ፤ ሆድ የሚወጣ ሐሠር ድፍ እብድ ልብሱን የጣለ  ወይም የእብድ አሻንጕሊት ዐቢይ ጾም በፊት ከጾ ነነዌ በኋላ የእብድ ዐሙስ ለት ርሱን በየግንባራቸው ለጥፈው ሥቁ ሲያሥቁ የሚውሉበት ወከመ ኳሄላት ኮነ ውስተ ዓለም። ኳሄላ ኮንክዎሙ ብዙኃን -(፩ቆሮ - -፲፫ መዝ -)

 -መካን የበረሓ ዕንጨት፤ እሾኻም ፍሬ ቢስ። ወይም ብቸኛ በረኸኛ አውሬ፤ ፋደት የዱርድ መት ወይከውን ከመ ኳሄላ በውስተ ገደም -(ኤር፲፯ -)

ኳኳ -(ጽር ኮኮስ) ጥሩ ቀይ ቀለም ወይም በቀይ ቀለም የታለለ ልብስ ፈትል ባለብሉዮች ግን ጥቍር ሱፋላ ለማለት በርኖስ ይሉታል። እመኒ ኮነ ጢአትክሙ ከመ ኳኳ ይጻዐዱ በረድ ወእመኒ ቄሐ ከመ ይከውን ከመ ፀምር -(ኢሳ፩ -፲፰) ቄሐና ኮነ ይና ኳኳ ይከውንና ይጻዐዱ ፀምርና በረድ አንዳንድ ወገን ናቸው

 

~ ኸ ~

 

ኸረጺት -(ዐረ ርጽ) ረጢት ኪስ ናማት የገንዘብ መያዣ። አምሳለ ረጺት -( - -፴፩ -) ሥሩና ምንጩ ሐረጸ ነው፤ ምስጢሩም ክፍልን ክፍልነትን ያሳያል ሐሪጽን እይ

ኽጥሜ  -ኽጥሜ፤ሰላጣ ሥንቆጥሜ

No comments:

Post a Comment

ማውጫ

ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ